uz
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Kanalga Telegram’da o‘tish

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Ko'proq ko'rsatish
4 769
Obunachilar
+724 soatlar
+1307 kunlar
+25330 kunlar
Postlar arxiv
Lost ID Name: Ermiyas ID.№: Ugr/34323/16 Contact: @D_aniel16

እንደዚህ አይነት ቁልፍ ያገኛችሁ ተማሪዎች ካላችሁ 👇 DM: @jonas_wjohn
እንደዚህ አይነት ቁልፍ ያገኛችሁ ተማሪዎች ካላችሁ 👇 DM: @jonas_wjohn

Name: Mohammad A Id: Ugr/35016/16 @Lambarca_1725
Name: Mohammad A Id: Ugr/35016/16 @Lambarca_1725

በግቢው የሚገኙ የተማሪ ዶርምተሪ ህንፃዎች የመብራት አምፖል እድሳት እየተደረገላቸው ይገኛል። በተለያየ ምክንያት የተበላሹ እና መስራት ያቆሙ አምፖሎች በአዲስ እየተተኩ ይገኛሉ። |➲| @ASTU_Network

Student_New_Final_Version_CoCEA_2026_Second_Semester_UG_Final_Exam.xlsx0.95 KB

አንድ የአምስተኛ አመት ወንድ ተመራቂ ተማሪ የሴት ተማሪዎች ዶርም ብሎክ B316 ገብቶ አንድ ላፕቶፕ እና ሶስት ሳምሰንግ የሞባይል ስልኮችን የሰረቀ ሲሆን ፣ ድርጊቱን ሲፈጽም እጅ ከፍንጅ ሊያዝ ችሏል። በወንጀሉም ተጠያቂ በመሆን ፍርድቤት የቀረበ ሲሆን ፣ ፍርድቤቱም ዘጠኝ አመት ከስምንት ወር እንዲታሰር ወስኖበት ማረሚያ ቤት ገብቷል። 😞💔😔 |➲| @ASTU_Network

✅Payment ልከያለው check አድርጉ⁉️ ✅አሁንም #Me_pass መስራት የምትፈልጉ ካላችሁ መጀመር ትችላላችሁ ➡️account create ስታረጉ 100 birr ➡️አንድ ሰዉ invite ስታረጉ 1
+3
✅Payment ልከያለው check አድርጉ⁉️ ✅አሁንም #Me_pass መስራት የምትፈልጉ  ካላችሁ መጀመር ትችላላችሁ ➡️account create ስታረጉ 100  birr ➡️አንድ ሰዉ invite ስታረጉ 150 birr እየከፈልን ነው ያልገባቹ ነገር ካለ የተዘጋጀ video ስላለ ከታች በማስቀምጥላችሁ username Contact አርጉኝ✅ 🟥ለበለጠ መረጃ channel join አርጉ 📱Username = @Swenib1✅ 📍Join us: @E_hubTech@E_hubTech

#ECE #ECIC ECIC Telegram Channel Officially Launched! 🚀 ➕ https://t.me/ECIC_ASTU |➲| @ASTU_Network
#ECE #ECIC ECIC Telegram Channel Officially Launched! 🚀
https://t.me/ECIC_ASTU
|➲| @ASTU_Network

photo content

HP PC Charger 🔌 Condition: Slightly used (1 month) 💰 Price: DM DM: HP🔌 @Astu_marketplace
HP PC Charger 🔌 Condition: Slightly used (1 month) 💰 Price: DM DM: HP🔌 @Astu_marketplace

Type-C Earphone! ➦ Clear Sound Quality ➦ Powerful Bass ✅ Condition: New packed! 🤗 💰 Price: 400ETB DM: Type—CEarphone @Astu_
Type-C Earphone! ➦ Clear Sound Quality ➦ Powerful Bass ✅ Condition: New packed! 🤗 💰 Price: 400ETB DM: Type—CEarphone @Astu_marketplace

📢 IMPORTANT: Student Satisfaction Survey (SSS) 📢 Attention all students, Completion of this survey is mandatory and of the highest importance. The Education and Training Authority (ETA) is currently evaluating our institution, and student feedback is the most important part of this process. Help us improve your learning experience by filling out the Student Satisfaction Survey. This is your chance to be heard on the quality and relevance of your courses. ⚠️ This is a requirement for every student. Please complete the form immediately to ensure our institution remains compliant with accreditation mandates. Your honest and thoughtful responses will contribute directly to the future of our institution. 🔗 CLICK HERE TO COMPLETE THE FORM

#Fun እኔም አርበኛ ነኝ። ኢትዮጵያ ውስጥ በህይወት መኖር መቻል በራሱ አርበኝነት ነው። ስለዚህ ነገ ቀኔ ነው 😁 |➲| @ASTU_Network
#Fun እኔም አርበኛ ነኝ። ኢትዮጵያ ውስጥ በህይወት መኖር መቻል በራሱ አርበኝነት ነው። ስለዚህ ነገ ቀኔ ነው 😁 |➲| @ASTU_Network

Urgent Notice: Overlap Checking Dear Students, Warm greetings. This is an urgent reminder: please check any overlapped schedules and report them to the Registrar Office in written format (on paper) no later than 4:00 local time, tomorrow. Share this information with your classmates immediately. Late submissions will not be considered. Anyone who fails to report on time will take full responsibility for the consequences. Thank you for your cooperation. Sincerely |➲| @ASTU_Network

Revised_CoCEA_2026_Second_Semester_UG_Final_Exam_schedule_Final.xlsx0.96 KB

photo content

የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን የምግብ አገልግሎት የሚረከብ ብሔራዊ ተቋም ሊቋቋም ነው። የኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴር በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ያለውን የተማሪዎች የምግብ አገልግሎት በበላይነት የሚመራ ብሔራ
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን የምግብ አገልግሎት የሚረከብ ብሔራዊ ተቋም ሊቋቋም ነው። የኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴር በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ያለውን የተማሪዎች የምግብ አገልግሎት በበላይነት የሚመራ ብሔራዊ ተቋም ለማቋቋም እየሠራ መሆኑን አስታውቋል። ይህ አዲስ ፖሊሲ ዩኒቨርሲቲዎች ከዕለት ተዕለት የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት ኃላፊነት ተላቀው ትኩረታቸውን በትምህርት ጥራትና በስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ላይ እንዲያደርጉ የታለመ ነው። ትምህርት ሚኒስቴር የግዥ የምግብ ዝግጅት እና ስርጭት ስራዎችን በማዕከል ደረጃ የሚመራ ብሔራዊ የምግብ ኤጀንሲ ለማቋቋም የሚያስችል የፖሊሲ ሰነድ እያዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው ኮራ ቱሹኔ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደገለጹት "በአሁኑ ወቅት የዩኒቨርሲቲ አመራሮች በስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ላይ ከማተኮር ይልቅ ጊዜያቸውን በተማሪዎች የምግብ አገልግሎት አስተዳደር ላይ እያባከኑ ይገኛሉ" ብለዋል። ሚኒስቴሩ በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ወጥ የሆነ የምግብ ዝርዝር (standardised menu) ተግባራዊ ያደረገ ሲሆን አዲሱ ተቋም ደግሞ የአገልግሎት ጥራትንና ቅልጥፍናን ለማሻሻል ይረዳል። ሚኒስቴሩ እ.ኤ.አ. በ2024 ለአንድ ተማሪ የሚመደበውን የቀን የምግብ በጀት ከ22 ብር ወደ 100 ብር ማሳደጉን ተከትሎ በአሁኑ ወቅት አንድ ተማሪ በአራት ዓመት የዩኒቨርሲቲ ቆይታው ለምግብ ብቻ 140,000 ብር ገደማ የወጪ መጋራት እንዲከፍል ይጠበቃል። ይህ ዕቅድ በአሁኑ ወቅት በሚኒስቴሩና በከፍተኛ ትምህርት ባለድርሻ አካላት መካከል ውይይት እየተደረገበት ያለ ሲሆን የአተገባበር ጊዜውና የተቋሙ አደረጃጀት ዝርዝር መረጃዎች ወደፊት ይፋ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል። የዜናው ባለቤት birrmetrics.com

#HalfLife Well CSEs 😁 ኮዱን run ማድረጊያውንም ብታካትቱ ጥሩ ነበር 🤭... lol 😸 .
#HalfLife Well CSEs 😁 ኮዱን run ማድረጊያውንም ብታካትቱ ጥሩ ነበር 🤭... lol 😸 .

+1
#Ad በየሁለት ደቂቃው 100 ብር ይስሩ ናሽናል ID በመጠቀም በMeta Earth የእኛን invitation code ተጠቅማቹ verify ስታረጉ በአንድ ሰው 100 ብር እንከፍላለን ማለትም በ2 ሰው = 200 ብር በ5 ሰው = 500ብር በ10 ሰው = 1000 ብር እያለ  ይቀጥላል ... አፑን ለማውረድ :- https://i.mec.me/?c=kl1ug4x8 የእኛ Invitation code : kl1ug4x8 ሰው ጋበዛቹ ወይም እራሳቹ verify ካረጋቹ ቡሃላ በNational ID ከVideo አጠገብ እንዳለው አይነት screenshoot ነው ምትልኩልን ወደዚህ አካውንት @Alwaysyitba ስትልኩ ከ telebirr አካውንታቹ ጋር ላኩልን አረጋግጠን በፍጥነት ምንከፍላቹ ይሆናል። የካንፓስ ተማሪዎች በደንብ ተጠቀሙበት ቢያንስ በአንድ ዶርም ብዙ National ID ማግኘት ትችላላቹ።