ASTU Network ®️
Kanalga Telegram’da o‘tish
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Ko'proq ko'rsatish4 831
Obunachilar
+1624 soatlar
+567 kunlar
+30330 kunlar
Postlar arxiv
4 831
በዩኒቨርስቲ ውስጥ ያሉ ተማሪዎች ለመራጭነት እንዴት መመዝገብ ይችላሉ?
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ፖርታል አዘጋጅቷል። ምዝገባው ከሚያዝያ 17 እስከ 24 የሚከናወን ሲሆን የአጠቃቀም ቅደም ተከተሉን ከዚህ በታች ያግኙ፦
*የምዝገባውን ለማከናወን ምን ያስፈልጋል?*
* ለምዝገባ በዩኒቨርስቲው ኔትዎርክ ላይ መሆን
* ስልክ ወይም ኮምፒውተር (ላፕቶፕ/ ዴስክቶፕ)
* ብሔራዊ መታወቂያ
* ብሔራዊ መታወቂያ ሲያወጡ የወጣበት የስልክ ቁጥር
*አጠቃቀም*
1. በመራጭነት ለመመዝገብ የሚያስችለውን መመዝገቢያ ፖርታል አድራሻ https://uni.mirchaye.nebe.org.et በማንኛውም ብራውዘር በመጠቀም ማስገባት፤
2. ቀጥሎ በሚመጣላችሁ ገፅ ላይ ለእናንተ የሚስማማችሁን ቋንቋ ትመርጣላችሁ፤
3. በመቀጠል “በፋይዳ አማካኝነት ወደ መለያ” የሚለውን ትጫናላችሁ፤
4. የፋያዳ ገፅ ሲመጣ ከፋይዳ መታወቂያችሁ ላይ 16 አኃዝ ያለውን ቁጥር (FAN) ማስገባት እና ከፋይዳ በስልካችሁ የሚላከውን ባለ ስድስት አኃዝ የአንድ ጊዜ የማረጋገጫ ቁጥር (OTP) ታስገባላችሁ፤
5. ከፋይዳ ያገኛችሁት መረጃ ትክክል ከሆነ “ይቀጥሉ” የሚለውን በመጫን “መገለጫዎን ይጨርሱ” በሚለው ገፅ ውስጥ ስም፣ የአባት ስም፣ የአያት ስም በማስገባት በአካባቢው የሥራ ቋንቋ ትመዘግባላችሁ። የአካል ጉዳት ካለ ከዝርዝሩ በመምረጥ አፊዳቪት በመፈረም “ያስገቡ” የሚለውን በመጫን ቋሚ የመራጭነት መታወቂያችሁን ታገኛላችሁ፤ ይህ መታወቂያ ቋሚ የመራጭነት መታወቂያችሁ ሲሆን መታወቂያችሁን በስላክቹ አውርዳችሁ ወይም አትማችሁ ልትይዙት ይገባል።
6. ቋሚ የመራጭነት መታወቂያ አገኛችሁ ማለት ምዝገባችሁ ተጠናቅቋል ማለት አይደለም በመሆኑም “7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ይመዝገቡ” የሚለውን ትጫናላችሁ፤
4 831
🚨 URGENT NOTICE: For All SoEEC, SoMCME & SoCEA 2nd YEAR STUDENTS 🚨
Submission of at least one (1) 5 Million Ethiopian Coders certificate is MANDATORY for all second year students.
📅 Deadline: April 27
🔗 Submission Form : 🖇️ Link
⚠️ STRICT RULES & VERIFICATION
• Verification: Unique IDs will be checked. Submitting for others (including edited names/reused links) will be detected and automatically rejected.
• Final Exam Entry: Failure to submit a valid certificate results in disqualification from sitting for the final examination.
• Hard Copy: You MUST bring a printed copy of your certificate to the final exam room.
🛠 TECHNICAL SUPPORT
Having server or internet issues? Report immediately to:
📍 Block 509, Room 3
Computers and internet are available with support from the ASTU Excellence Club.
⚠️ [Monday–Friday, 10:30–12:00 LT only.]
✅ Action: Submit early, verify your link, and print your copy now. Late or invalid submissions will not be accepted.
4 831
#HalfLife
በሃፍላይፍ CUP ከSoEEC ቀርተው የነበሩት CSEዎች ዛሬ የተሸኙ ሲሆን ፣ ይህን ተከትሎም SoEEC እንደ School ከጨዋታው ውጪ ሆኗል።
LMAO 😸😅
|➲| @ASTU_Network
4 831
#HalfLife
👥 PARAGON HALF-LIFE 🏆
🏟 FULL-TIME ⚽
|➲| @ASTU_NetworkCIVIL⓪(❹) — ⓪(❷)CSE
4 831
#HalfLife
👥 PARAGON HALF-LIFE 🏆
🏟 FULL-TIME ⚽
|➲| @ASTU_NetworkWAR❷(➈) — ❷(➇)EPCE&ECE
4 831
Subject: Second semester final exam schedule_2026_
Please be informed that the tentative schedule for the 2nd semester has been attached. Kindly review it carefully and ensure it is shared among all classmates.
For those whose the schedules may be overlapped, a Google Sheet will be provided to record it. Please wait until the second modification is made before finalizing your arrangements.
Sincerely,
🔗 LINK:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeuFxauKGIBkXIc0Ixf4yh6Kd9tZP2QYi4gKdO0mXbMi8jkTw/viewform?usp=header|➲| @ASTU_Network
4 831
Repost from MTJ DELIVERY
ጠዋት ከራበህ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ማታ ድክምም ብሎህ ከላይብረሪ ስትመለስ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ቀጫጫ ከሆንክ ጡንቻ መገንባት ከፈለክ...ለውዝ ቀብተህ ብላ.. የcost sharing 3000 ብር ለወር አልበቃ ብሎህ ከተቸገርክ ለውዝ ቀብተህ ብላ... በጣም አሪፍ የሆነ የለውዝ ቅቤ እኛጋር ያገኛሉ።
ዶርም ድረስ እናደርሳለን!
በተጨማሪም
ቸኮሌቶችም አሉን በ1ኪሎ በ2ኪሎ በ4ኪሎ አሉን
@origincoffee_bot
0922218897
@M_Fatih2
አዲስ ነገር ስንለቅ እንዲደርሳቹህ ቻናሉን join ማድረግ እንዳይረሳ
by MTJ GROUP
https://www.tiktok.com/@mtjgroup?_r=1&_t=ZS-93LLnbt7nnQ
4 831
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የማይመርጧቸው የትምህርት መስኮችን የሚያስተምሩ መምህራን ፊልድ መቀየር እንዳለባቸው የትምህርት ሚኒስቴር አስገነዘበ።
በዩኒቨርሲቲዎች ሒሳብ፣ ሳይንስ እና ግብርና ትምህርቶች በተማሪዎች እየተመረጡ አለመሆኑን በሕ/ተ/ም/ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰሞኑን ባቀረበው ሪፖርት ጠቅሶ፣ ችግሩን ለመፍታት ምን እየተሠራ ነው ሲል ጠይቋል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሰጡት ምላሸ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ፍልስፍና፣ ታሪክ ወይም ሌሎች የትምህርት መስኮች በተማሪዎች ካልተመረጡ መምህራኑም ሥራ ወዳለበት ቦታ ሊሄዱ ይገባል ብለዋል።
"መምህራንም ሆኑ ሠራተኞች በእኛ አገር አንዴ የያዙትን ቦታ መልቀቅ አይፈልጉም" በማለት ገልፀዋል፡፡
በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በማይመረጡ የትምህርት መስኮች ሲያስተምሩ የነበሩ መምህራን፣ ከተማሪዎች ጋር በመሆን በሚያዋጣቸው ፊልድ መንቀሳቀስ አለባቸው ብለዋል፡፡
"በዩኒቨርሲቲዎች ያለ ምንም ምክንያት ወደ ክፍል በማይገቡ መምህራን ላይ በአዲስ አበባ ጭምር ቁጥጥር እናደርጋለን" ሲሉ ተናግረዋል፡፡
@tikvahuniversity
4 831
+1
" በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተናውን የወሰዱት 89,036 እጩ ተመራቂዎች ሲሆኑ፣ ያለፉት 10,904 (የተፈታኙን 12.5 በመቶ) ብቻ ናቸው " - ትምህርት ሚኒስቴር
➡️ " 8,645 ተማሪዎች ሌላ ሰው እንዲፈተንላቸው ሲሞክሩ ተይዘው ውጤታቸው ተሰርዟል።
በሰኔ 2017 የቅድመ ምረቃ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ 93 ሺሕ የሚጠጉ ከፍተኛ የመንግስት ተቋማት ተፈታኞች ያለፉት 55.5 በመቶ ብቻ መሆናቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ።
እንዲሁም፣ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተናውን የወሰዱት 89, 036 እጩ ተመራቂዎች ሲሆኑ፣ ያለፉት 10, 904 ወይም የተፈታኞችን 12.5 በመቶ ብቻ መሆናቸው ገልጿል።
ሪፖርቱ የሚያመላክተው በግል ተቋማት ብቻ ከ78 ሺህ የሚበልጡ ተፈታኞች አለማለፋቸውን ነው።
በሌላ በኩል፣ በ2018 ዓ/ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡት 236, 317 ተማሪዎች መካከል የተፈተኑት 213, 675 ሲሆኑ፣ ከእነዚህ ውስጥ 50 እና ከዚያ በላይ ያመጡት 49, 664 ብቻ መሆናቸውን የትምህርት ምዘናና የፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
ከዚህ ቀደም ያለፉት 48, 692 መሆናቸውን እና ጉዳዩ በሂደት ላይ እንደሚገኝ ገልጸው ነበር።
- በቴክኖሎጂ ጭምር የፈተና ክፍል ከገቡ በኋላ ሲያጭበረብሩ የተገኙ 2,074፣
- ባልተፈቀዱ ቁሳቁሶች እና በተፈቀዱ ኮምፒዩተሮች ያልተፈቀዱ ድርጊቶች ሲፈጽሙ እጅ ከፍንጅ የተያዙ 817፣
- ሌላ ሰው እንዲፈተንላቸው የሞከሩ 8,645፣
- ከአንድ ጊዜ በላይ የተፈተኑ 630 ተፈታኞች ውጤት መሰረዙንም ገልጸዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በበኩላቸው፣ " የመውጫ ፈተና በሰጠን ቁጥር ብዙ ማጭበርበሮች እናያለን። ማጭበርበር ብቻ ሳይሆን Organized የሆኑ ማጭበርበሮች ሁሉ እየታዩ ነው " ብለዋል።
|➲| @ASTU_Network
4 831
✨ SAFARICOM AIRTIME - 15% OFF! ✨
Top up your Safaricom line and save BIG! 💸
🔹 100 Birr Airtime for only 85 Birr!
🔹 500 Birr Airtime for only 425 Birr!
ሳፋሪኮም የአየር ሰዓት ከፍተኛ ቅናሽ! 📱✨
የ15% ቅናሽ ያግኙ!
• የ 1000 ብር ሳፋሪኮም ካርድ በ 850 ብር ብቻ!
Limits: Min 100 ETB
| Max 2,000 ETB
DM @samfke
0972829727
0713829727
4 831
Urgent: Completion of Student Satisfaction Survey (SSS)
Dear all students of CSE and SE,
As part of the national accreditation process by ETA, a Student Satisfaction Survey (SSS) is going to be collected. This survey is required across the university, and all students are expected to complete it.
Therefore, the Department of Computer Science and Engineering strongly urges all students to fill out the survey with accurate information and submit it by April 21, 2026.
Students who fail to complete the survey by the deadline will face the following consequences:
• 5th year students will not receive clearance from department and support and service for graduation or any related services.
• 3rd and 4th year students will not receive letters for summer internship.
• 2nd year students will not receive any departmental services.
All consequences will be the responsibility of the student who fails to complete the survey.
Once again, the department strongly urges you to complete the survey before the deadline.
Here is the link to the survey:
🔗 LINK:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSchuHmg4w4cLVDuRBnkfwIt_Kzyws1LRMBB-I411GoGgu221g/viewform?usp=dialog|➲| @ASTU_Network
4 831
ከድሬዳዋ እቃ ማስመጣት የምትፈልጉ ልታናግሩኝ ትችላላችሁ 👇
👉 ልብስ 👕👖
👉 ጫማ 👟
👉 ሽቶ 🔮
👉 ጣፋጭ ነገሮች 😋
👉 ሌሎችም 🤗
📥 DM: @Natow7
4 831
Repost from N/a
Introducing CoreLink: Ethiopian Innovation and Talent HubJoin now: corelink.et CoreLink is a verified pool where Ethiopian professionals and students are brought together on one table. It is the space where talent gets discovered by building a deep-dive professional identity based on actual projects and daily progress. By organizing scattered skills into one resource, CoreLink makes it possible to find the best talent for your ideas and connect with the right team members. Instead of searching through disconnected groups, you can see everyone's work in one place. If you are a student, start building your profile now to get discovered by companies and individuals. Whether you want to collaborate on projects or be matched with startups and opportunities that fit your skills, CoreLink connects you to both local and global possibilities. Join the pool of professionals and get discovered. 🔗 Link: corelink.et 📢 Telegram: @CoreLinkEthiopia
4 831
ለ8,645 ተማሪዎች ሌላ ተፈታኝ😯‼️
በ2018 ዓ.ም የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች ውስጥ 8,645 የሚሆኑት ተማሪዎች ሌላ ሰው እንደተፈተነላቸው ተረጋገጠ።
ይህ የተገለፀው የሰው ሀብት፣ ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የትምህርት ሚኒስቴርን የ9 ወር የስራ አፈፃፀም በገመገመበት ወቅት ነው።
(አዩዘሀበሻ)
=====================
💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
