cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ተዋሕዶ ሀይማኖቴ TEWAHIDO AMANTAA KOO❤️

ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ለማግኘት join አርጉ♥ Barumsa ortodoksii tewahidoo ta’e fi Farfannaa ta’ee fi gorsaa Abbota argachuuf join godha .

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
539
Obunachilar
+124 soatlar
+117 kunlar
+4130 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
🌹🌹🌹እንኳን ለቅዱስ ያሬድ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ🌹🌹🌹 ኢትዮጵያ ከመላእክት ጋር የሚዘምር ማሕሌታዊ ከካህናተ ሰማይ ጋር የሚያጥን ካህን የምታፈራ ሀገር ናት። ለሰማይ አገልጋዮችን ገና ሳይሞቱ የምትልክ፣ ከተዋጊዎች መካከል ወደ ድል ነሺዎች መልእክተኛ የምትልክ ቤተ ክርስቲያን እንዴት ያለች ናት? ቅዱስ ያሬድ በትሕትናው ከትል ተማረ። ትሑታንን ከፍ የሚያደርግ ፈጣሪም ከፍ አደረገውና ከመላእክት ጋር ዘመረ። ትልዋን ከዛፍ አውርዶ ቢጨፈልቃት ኖሮ ለአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት ያልነጠፈው የምስጋና ጅረት በሀገራችን ባልፈሰሰ ነበር። ኃይል አለኝ ብለህ የምትጨፈልቃቸው ትሎች ሰማይ የሚያደርሱህ መምህራኖችህ እንዳይሆኑ ተጠንቀቅ ይላል የታሪኩ ተግሣፅ። ቅዱስ ያሬድ እግሩን በጦር እየተወጋ እንኩዋን ዝማሬው ሰማያት ወስዶት አልተሰማውም ነበር። የእኛው ሲላስ የእኛው ጳውሎስ ቅዱስ ያሬድ ሆይ በዘመርክባት ሀገርህ ዛሬ ብዙ ጦር ተሰክቶባታል። ከአንተ ዜማ በቀር ዛሬም መጽናኛ የለንምና በምልጃህ አስበን። ጥዑመ ልሳን ያሬድ: ሊቀ ጠበብት ያሬድ: ሊቀ ሊቃውንት ያሬድ የቤተ ክርስቲያን ጌጥ!! 👇👇👇👇👇👇👇
4514Loading...
02
††† እንኳን ለቅዱሳን ሠለስቱ ደቂቅ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። ††† ††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ††† ††† ቅዱሳን ሠለስቱ ደቂቅ ††† ††† አናንያ : አዛርያና ሚሳኤልን እንዲያው በቀድሞው አጠራር ሠለስቱ ደቂቅ (ሦስቱ ሕጻናት) እንላቸዋለን እንጂ ለእኛስ በእድሜም : በጸጋም : በትሩፋትም አባቶቻችን ናቸው:: ቅዱሳኑ የወቅቱ የይሁዳ ንጉሥ የኢዮአቄም ልጆች ናቸው:: ናቡከደነጾር ኢየሩሳሌምን አቃጥሎ ሕዝቡን ሲማርክ አብረው ተማርከው ባቢሎን ወርደዋል:: ንጉሡ ከምርኮ ወጣቶች ለቤተ መንግስት ሲመርጥ ሦስቱ ቅዱሳንና ዳንኤል ተመርጠው የምቾት ሕይወት ተዘጋጅቶላቸው ነበር:: ነገር ግን በምግብና በአምልኮ ከአሕዛብ ጋር መተባበርን አልፈለጉምና ምርጫቸው ጾምና ጸሎት ከቆሎ ጋር ሆነ:: ምንም እንኳ በቤተ መንግስት ውስጥ ቢኖሩ : ምንም የነገሥታት ልጆች ቢሆኑ ለእነርሱ ከእግዚአብሔር ፍቅር የተሻለ አልነበረምና በጥሬ ቆሎ ተወስነው ኖሩ:: አምላካቸው ከሃሊ ነውና በውበትም ሆነ በጥበብ በባቢሎን ምድር ከነርሱ የሚደርስ አልተገኘም:: ንጉሡም በባቢሎንና በአውራጃዋ ላይ ሾማቸው:: ስማቸውንም በአማልክቱ ስም ሲድራቅ : ሚሳቅና አብደናጐ አላቸው:: ከነገር ሁሉ በኋላ አሕዛብ ቀንተውባቸዋልና የክፋት አዋጅን አሳወጁ:: ናቡከደነጾር 60 ክንድ ቁመት ያለውን የወርቅ ምስል አቁሞ "ስገዱ" ቢላቸው አይሆንም በማለታቸው ተቃጥለው እንዲሞቱ እሳት ተፈረደባቸው:: ነበልባሉ ከጉድጓዱ ወደ ላይ 49 ክንድ ቢነድም ቅንጣት ያህል ፍርሃት አልጎበኛቸውም:: ወደ እሳቱም ሲጥሏቸው መልዐከ አድኅኖ ቅዱስ ገብርኤል ደርሶ አዳናቸው:: ከሆነው ነገር የተነሳ አሕዛብ አፈሩ:: ናቡከደነጾር ግን ከዙፋኑ ተነስቶ የቅዱሳኑን አምላክ እግዚአብሔርን ባረከ:: ከዚያች ቀን በኋላ አናንያ : አዛርያና ሚሳኤል በአት አጽንተው : በጾምና በጸሎት ተወስነው ኑረዋል:: ነፍሳቸው ከሥጋቸው ስትለይ ታላቅ ንውጽውጽታ ሆኗል:: ቅዱስ ዳንኤልና ናቡከደነጾር ተሯሩጠው ቢሄዱ ሦስቱም በአንድነት ዐርፈው ተገኝተዋል:: ንጉሡ በእጅጉ ይወዳቸው ነበርና በወርቅ በተለበጠ ሳጥን ቀብሯቸዋል:: ስሞት ከመካከላቸው ቅበሩኝ በማለቱ ዛሬ ድረስ ለበቁ አባቶች የአራቱ መቃብር ባቢሎን ውስጥ ይታያል:: ቅዱሳን አናንያ : አዛርያና ሚሳኤል (ሲድራቅ : ሚሳቅና አብደናጐ) ያረፉት ግንቦት 10 ቀን ሲሆን ዘመኑም ከክርስቶስ 500 ዓመት በፊት ነው:: ††† አምላካቸው ከእሳት ባወጣቸው ቀንም:- "ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ:: ስቡሕኒ ውዕቱ ወልዑልኒ ውዕቱ ለዓለም::" የሚለውን ምስጋና ፈጣሪ ገልጾላቸው ደርሰውታል:: (በእሳቱ ውስጥ ሆነው ተናግረውታል:: ) ድርሰታቸው 2 ወገን ሲሆን ባለ ስድስት አንቀጹ ምስጋናቸው ከ600 ዓመት በኋላ ክርስቶስ እንደሚወለድ የሚያሳይ ነው:: ሌላኛውና 33 አንቀጾች ያሉት ምስጋናቸው ደግሞ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ለ33 ዓመታት እንደሚመላለስ ያጠይቃል:: ቅዱሳን ሠለስቱ ደቂቅ ካረፉ ከ900 ዓመታት በኋላ (ማለትም ከክርስቶስ ልደት በ400 ዓመታት) ታላቁ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ቤተ ክርስቲያንን አንጾላቸው ነበርና አጽማቸውን ሊያገኝ ተመኘ:: ወዳጁን ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ጠርቶ "አባ! አጽመ ቅዱሳንን ባቢሎን ወርደህ አምጣልኝ?" አለው:: ቅዱሱ ሐጺር ዮሐንስም በደመና ተጭኖ ባቢሎን ገባ:: በቅዱሳኑ መቃብር ፊትም ሰግዶ አለቀሰ:: ሠለስቱ ደቂቅም "ወዳጃችን! ምን ሆንክ?" አሉት:: ቅዱሱም መልሶ "ወደ ግብጽ እንሒድ:: አባ ቴዎፍሎስ ይፈልጋቹሃል" አላቸው:: እነሱም "ለቅዱሱ ቴዎፍሎስ እንዲህ በለው:: እግዚአብሔር ዋጋህን ይክፈልህ:: ግን አጽማችን እስከ ዓለም ፍጻሜ ባቢሎንን አይለቅም:: ለክብርህ ግን እንመጣለን::" "ለምልክትም ይሆን ዘንድ መብራት ሳታበራ በሌሊት ጠብቀን በለው" ብለው ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ባርከው ሸኙት:: ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርም መጥቶ መልእክቱን አደረሰ:: በዕለተ ቅዳሴ ቤታቸው ቅዱሳን:- ቴዎፍሎስ : ቄርሎስ : ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርና ሌሎችም ከምዕመናን ጋር በጨለማ ሳሉ ቤተ ክርስቲያኑ ቦግ ብሎ በራ:: እጅግ የሚደነቅ ብርሃንም ከበባቸው:: በብርሃኑ መካከል ሠለስቱ ደቂቅ ሲያልፉ በጐ መዓዛ ሸተተ:: ሕዝቡም በደስታና በዝማሬ የቅዱሳኑን ቅዳሴ ቤት አክብሯል:: ††† በረከታቸው ይደርብን:: ††† ግንቦት 10 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት 1.ሠለስቱ ደቂቅ ቅዱሳን (አናንያ : አዛርያና ሚሳኤል) 2.ቅዱስ አብርሃም ጸራቢ (ሰማዕት) 3.አባ ሚካኤል ገዳማዊ 4.አባ ይስሐቅ ግብጻዊ ††† ወርሐዊ በዓላት 1.ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ 2.ቅዱስ ኒቆላዎስ ዘሃገረ ሜራ 3.ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ ጻድቅ ንጉሥ 4.አቡነ መልክዐ ክርስቶስ 5.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ እልፍዮስ) 6.ቅድስት ዕሌኒ ንግስት 7.ቅዱስ ዕፀ መስቀል ††† "ናቡከደነፆርም መልሶ:- መልአኩን የላከ : ከአምላካቸውም በቀር ማንንም አምላክ እንዳያመልኩ ለእርሱም እንዳይሰግዱ ሰውነታቸውን አሳልፈው የሰጡትን : የንጉሡንም ቃል የተላለፉትን : በእርሱ የታመኑትን ባርያዎቹን ያዳነ የሲድራቅና የሚሳቅ የአብደናጎም አምላክ ይባረክ::" ††† (ዳን. 3:28) ✍ወስብሐት ለእግዚአብሔር 👇👇👇👇👇👇👇👇👇join 🙏https://t.me/othodox12 share
1 6767Loading...
03
          📖ዳግም ትንሣኤ       📖ዳግም ትንሣኤ ለምን ተባለ? በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ሰሙነ ሕማማትና ሰሙነ ትንሣኤን እንድናከብር ቀደም ሲል በዲዲስቅልያ ኋላም በፍትሐ ነገሥት ታዝዟል፡፡ “እስመ ሰሙነ ዐብይ ሰሙነ ሕማማት እንተ ትተልዋሄ ሰሙነ ትንሣኤ ወዘይትፈቀድ ከመ ናእምር እስመ ዘሐመ ናሁ ትንሣአ” ሲል ይገኛል፡፡ ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 19 ፤ የሰሙነ ትንሣኤ መጨረሻው ስምንተኛው ቀን ዳግም ትንሣኤ ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣው አንድ ጊዜ ነው፡፡ ዳግም ትንሣኤ ለምን ተባለ?      📖ዳግም ትንሣኤ የተባለበት ምክንያት፡- በአከባበር፥በሥርዓት የመጀመሪያውን ትንሣኤ ስለሚመስል ነው፡፡የትንሣኤ ዕለት የሚባለው ቃለ እግዚአብሔር ሳይለወጥ፤በሙሉ በዚህ ቀን ይደገማል፡፡ ከዚህም ሌላ ሁለት መጠሪያ ስሞች አሉት፡፡ እነዚህም “ፈጸምን አግብዓተ ግብር” ይባላሉ፡፡ “ፈጸምነ” የተባለበትም፤ ሰሙነ ትንሣኤ በዓል አክብረን ፈጸምን ማለት ነው፡፡ “አግብዓተ ግብር” የተባለበትም፤ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “አባ ወአቡየ ግብር ዘወሀብከኒ ፈጸምኩ… እኔ ልሠራው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር ላይ አከበርሁህ” ያለውን ከቅዳሴ በኋላ ሊቃውንት በዚህ ቀን ስለሚዘምሩት ነው፡፡ ዮሐንስ 7፥4 በተጨማሪም የሐዋርያው ቶማስ ምስክርነት የሚታሰብበት ነው፡፡ ዳግመኛ ከስምንት ቀን በኋላ ደቀ መዛሙርቱ በዝግ ቤት ሳሉ፥ ቶማስም ከእነርሱ ጋር ሳለ ደጁም ተዘግቶ ሳለ፥ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ በመካከላቸው ቁሞ እንዴት ሰነበታችሁ አስታረቅኋችሁ” አላቸው፡፡ ሁለት ሰዓት አሳልፎ ስለመጣ “እምድኅረ ሰሙነ” አለ እንጅ፥ በስምንተኛው ቀን ሲል ነው፡፡ በመጀመሪያው መገለጡ ያልተገኘው ሐዋርያው ቶማስ ትንሣኤውን አላመነም ነበርና፤ “ጣትህን ወደዚህ አምጣ እጆቼንም እይ፤ እመን እንጅ ተጠራጣሪ አትሁን” አለው፡፡ ቶማስም መለሰ “ጌታዬ አምላኬ ሆይ” አለ፡፡ መዳሰሱን ሲያይ “ጌታዬ”፤መቃጠሉን ሲያይ “አምላኬ ሆይ “አለ፡፡ ገቦ መለኮቱን የዳሰሰች እጁ ሕያዊት ሁና፤ (በሕይወት ትኖራለች)በሕንድ አገር ከታቦት ጋር በመንበሩ ላይ ያስቀምጧታል፡፡ በዓመት በዓመት በእምቤታችን በዓል በአስተርእዮ ሊያጥኑ ሲገቡ፥ የሚሾመውን ወጥታ ቀኝ እጁን ትይዘዋለች ዓመት አገልግሎ ያርፋል፤ እንዲሁ በዓመቱ የሚሾመውን ተራምዳ ትይዘዋለች፤ እንዲህ እያለች ትኖራለች፡፡ ይህም የሚያስተምረን የጌታን ተአምራት፤ የሐዋርውን ሥልጣንና ብቃት ነው፡፡ጌታም ቶማስ ሆይ! ብታየኝ አመንክን? ሳያዩኝ የሚያምንብኝ ብፁዓን ናቸው አለው፡፡ ዮሐ 21፥24–29 ለብርሀነ ትንሣኤው ያደረሰን አምላካችን፥ፍጻሜ ሕይወታችን በሃይማኖት የቀናን፤ በምግባር የጸናን ያድርገን! አሜን፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር ይቆየን ።አሜን 👇👇👇👇👇👇👇👇ሼር https://t.me/othodox12
3908Loading...
04
#በስተመጨረሻ_ይዘነው_የምንሄደው_ምንድን_ነው? 🥀ጠቢቡ ሰለሞን ሁሉን አየ ሁሉን አጣጣመ በስተመጨረሻ “ሁሉም ከንቱ ነው የከንቱ ከንቱ፤ ነፋስንም እንደመከተል ነው” ሲል ኑሮን ደመደመ። እንደኔ ሁሉም ከንቱ ነው ሲል ተስፋ ሊያስቆርጠን አይመስለኝም፤ ተስፋን ሊሰጠን እንጂ። ህይወታችን ከማንኛውም አለማዊ ሃብት፤ ከማንኛውም ዝና ከማንኛውም ክብር የላቀች መሆኗን ሲነግረን ይመስለኛል። ይህንን በቅጡ መረዳት ስለሚሳነን፤ በስተመጨረሻ ይዘናቸው በማንሄዳቸው አላፊ ነገሮችን ኑሮዋችንን እንበጠብጣለን። 🥀ኑሮ ማለት በውልደት እና በሞት መካከል ያለ የመሸጋገሪያ ጊዜ ነው። በድንገት ተጀምሮ በድንገት የሚቆም የመሸጋገሪያ ጊዜ። ጥቂቶች ይህንን የተረዱ ጊዜያቸውን አጣጥመው ይኖራሉ። አብዛኛዎቻችን ግን ዘላለም እንደሚኖር ሰው ተዘናግተን እንኖራለን። መልካም ነገር ሳናደርግባቸው በተራ ነገር የሚያልፉ ቀናቶች ከቆምንበት ህንጻ ስር እየተሸረፉ እንደሚወድቁ ጡቦች ይቆጠራሉ። ቀስ እያሉ ከከፍታው የሚያወርዱን። 🥀ሁሉም ከንቱ ነው የከንቱ ከንቱ ምክንያቱም ምንም ነገር በሞት ፊት ቆሞ ሞትን የሞጋፈጥ ነገር ስለሌለ። ይህን የተረዳ ሰው ትልቁን ቀንበር ከላዩ ላይ አወረደ ማለት ነው። የሚያደርገውን ነገር ሁሉ ከልቡ ያደርጋል ምክንያቱም እድሉ አንደ ብቻ እንደሆነች ስለሚረዳ። እውነት ከሞት ፊት ቆሞ በቀልን የሚያስብ ማነው? ከመቃብሩ ላይ ቆሞ ገንዘቡ የሚያሳሳው ማነው? በከፈን ውስጥ ሆኖ የሚጠላውን ሰው የሚያስብ የሚቀና ማን ነው? በእርግጠኝነት ማንም። በሞት ፊት ሁሉም ነገር ከንቱ ነው፤ የከንቱ ከንቱ። 🥀በስተመጨረሻ ይዘነው የምንሄድ ምንም ነገር የለም።ይልቅ የመሸጋገሪያ ጊዜያችንን መልካም እናድርገው። ተሰጥዖችንን እናበርክት፤ ማናችንም ያለተሰጥዖ አልተፈጠርንም። ተራ ሆነን መሞትን አንምረጥ። የራሳችንን አሻራ አኑረን፤ ነበሩ ለመባል ያብቃን። ሰለሞን ከንቱ ናቸው ያላቸው ነገሮች ህይወታችንን የሚያጨልሙና የምድር ቆይታችንን መራራ የሚያደርጉትን ነገሮች ነው። ህይወታችን ክቡር ናት፤ ከማንኛውም ነገሮች ሁሉ የከበረች የፈጣሪ ስጦታ። እኛ ግን በኪሳራ እየቸረቸርናት ነው። ፍቅር የሌላት ህይወት፤ እምነት የራቃት ህይወት፤ ሰላም የጎደላት ህይወት፤ ደስታ የሌለባት ህይወት ያለዋጋዋ የተሸጠች ናት። ምክንያቱም በዚህ ምድር የህይወታችንን ዋጋ የሚስተካከል አለማዊ ነገር ስለሌለ። 👇👇👇👇👇👇 https://t.me/othodox12
1640Loading...
05
💟ስለምን ማርያም ብለው አወጡላት ቢሉ:እነሆ በዚ አለም ከሚመገቡት ሁሉ ምግብ ለአፍ የሚጥም ለልብ የሚመጥን "ማር" ነው:በገነትም በህይወት የተዘጋጁ ጻድቃን ቅዱሳን "ያም" የሚባል ምግብ አላቸው :: 💟ከዚ ሁሉ የበለጥሽ የከበርሽ ነሽ ሲሉ ስለዚህ "ማርያም" ብለው አወጡላት::የእመቤታችን ማርያም ስም ተነቦ ሳይተረጎም ይቀር ዘንድ አይገባምና:- ❤""ማ"" ማለት ማህደረ መለኮት: ❤""ር"" ማለት ርግብየ ይቤላ: ❤""ያ"" ማለት ያንቀዓዱ ኃቤኪ ኩሉ ፍጥረት: ❤""ም"" ማለት ምስሃል ወምስጋድ ወምስትሥራየ ኃጥያት ማለት ነው:: 💟አንድም "ማርያም" ማለት ልዩ ከጣዖት:ክብርት እምፍጥረታት:ንጽህት እምሃጥያት:መልክ ከደም ግባት የተሰጣት ማለት ነው:ዳግመኛም "ማርያም" ማለት ተፈስሂ ቤተ ይሁዳ ወተሃሠዪ ቤተ እስራኤል ማለት ነው:: 💟አንድም "ማርያም" ማለት መርህ ለመንግስተ ሰማያት ማለት ነው:ይህስ እንዴት ነው ቢሉ:እነሆ ዛሬ በዚህ አለም ለዕውር መሪ በትር እንዲሰጡት ሁሉ እርሱአም በፍቅሩአ: 💟በጣዕመ ፍቅሩአ የሰውን ሁሉ ኃጥያት:ክፋት ፍቃ ከልጁአ ከወዳጁአ አስታርቃ ከገሃነመ እሳት አውጥታ መንግስተ ሰማያት የምታስገባ ስለሆነች ስለዚህ መርህ ለመንግስተ ሰማያት አሉአት::አንድም ማርያም ማለት ሰረገላ ፀሃይ ማለት ነው:አንድም ማርያም ማለት ተላኪተ እግዚአብሄር ወሰብእ ማለት ነው:አንድም ማርያም ማለት ውብህት(ስጥውት) ማለት ነው:: ❤በዚህ በግንቦት አንድ ቀን እመቤታችን አለምን ልታስምር ከቅድስት ሃና እና ከቅዱስ እያቄም በብዙ ልመና ተገኘች:: ❤የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ፍቅሩአ ጣዕሙአ በረከቱአ ረድኤቱአ አማላጅነቱአ በእውነት በኛ አማላጅነቱአን በምናምን ልጆቹአ ላይ ይደርብን:: 👇👇👇👇👇👇share join https://t.me/othodox12
2 53420Loading...
06
. ❤ልደታ ለማርያም❤ግንቦት ፩ እንኳን አደረሰን!!! 💟ጴጥርቃ እና ቴክታ የሚባሉ ሰዎች በኢየሩሳሌም በአንድነት ተጋብተው ይኖሩ ነበር: 💟እነዚህም በእግዚአብሄር የሚያምኑ የተወደዱ ጻድቃን ደግ ሰዎች ነበሩ:እነዚህም ሰዎች በእግዚአብሄርም በሰውም ዘንድ የበቁ ባለጸጎች ነበሩ:ነገር ግን የሚወርሳቸው ልጅ አልነበራቸውምና መካን ነበሩ:አንድ ቀን ጴጥርቃም ቴክታን እህቴ ሆይ ይህን ሁሉ የሰበሰብነውን ገንዘባችንን ምን እናደርገዋለን ልጅ የለን የሚወርሰን: 💟አንቺም መካን ነሽ እኔም ካንቺ በቀር ሌላ ሴት አላውቅም አላት:እርሱአም ወንድሜ ሆይ አምላከ እስራኤል ለኔ ልጅ ቢነሳኝ አንተም እንደኔው ሆነህ ትቀራለህን? ከሌላ ደርሰህ ውለድ እንጂ ብላ ብታሰናብተው እንደዚ ያለ ነገር እንኩአንስ ላደርገው በልቦናዬ እንዳላስበው አምላከ እስራኤል ያውቅብኛል አላት: 💟እሱአም አምላከ እስራኤል የሚያደርገውን የሚያውቅ የለም:ትላንትና ማታ በህልሜ ነጭ ጥጃ ከማህጸኔ ስትወጣ ያችም ነጭ ጥጃ ሌላ ነጭ ጥጃ ስትወልድ እንዲሁ እስከ 7ት ትውልድ ሲዋለድ ሰባተኛይቱ ጨረቃን ስትወልድ ጨረቃዋም ፀሃይን ስትወልድ አየሁ አለችው:: 💟እርሱም በጠዋት ከህልም ፈቺ ዘንድ ሂዶ የነገረችውን ሁሉ ነገረው:ያም ህልም ፈቺ እግዚአብሄር በምህረቱ አይቱአቹአል በሳህሉ መግቡአችሁአል 7 አንስት ጥጆች መውለዳቹ 7 ሴቶች ልጆች እና የልጅ ልጆች ትወልዳላቹ ከቤታቹ ሰባተኛይቱ ጨረቃ መውለዱአ ከሰው የበለጠች ከመላእክትም የከበረች ደግ ፍጥረት ትወልዳላቹ የፀሃይ ነገር ግን አልታወቀኝም አለው: 💟እርሱም የነገረውን ሁሉ ሄዶ ነገራት እርሱአም እንጃ አምላከ እስራኤል የሚያደርገውን ማን ያውቃል ብላ ዝም አለች: 💟ከዛም ፀንሳ በ9 ወሩአ ሴት ልጅ ወለደች:ስሙአንም ሄሜን ብለው አወጡላት:ሄሜንም አድጋ ለአካለ መጠን ስደርስ አጋብተዋት ሴት ልጅ ወለደች በስምንተኛ ቀኑአም ደርዲ ብለው ስም አወጡላት:ደርዲም አድጋ እንዲሁ ሴት ወለደች እና ቶና አለቻት:ቶናም እንዲሁ ሴት ልጅ ወልዳ ሲካር አለቻት;ሲካርም እንዲሁ ሴት ልጅ ወልዳ ሴትና አለቻት:ሴትናም እንዲሁ ሴት ልጅ ወልዳ ሄርሜላ አለቻት:ሄርሜላም እንዲሁ ሴት ልጅ ወልዳ ንጽህት ቅድስት ክብርት የምትሆን እመቤታችንን የምትወልደውን ሃናን ወለደች:: 💟ከጴጥርቃና ከቴክታ የተወለዱ 67 ወንዶች ልጆች አሉ የእመቤታችን የድንግል ማርያምን ትውልድ ለመቁጠር ትንቢት አልተነገረላቸውም ሱባኤ አልተቆተረላቸውምና አልተፃፈም:ይህቺም ሃና በስራት በቅጣት አደገች:ለአእምሮ ስትበቃ አካለ መጠን ስደርስ ከቤተ መንግስት ወገን ከነቅዱስ ዳዊት ወገን ከሆነው(መጽሃፍ ቅዱስ ይገልጸዋል) ከቅዱስ እያቄም ጋር አጋቡአት:: 💟እነዚህ ቅዱሳን እያቄም እና ሃና በአንድነት ተጋብተው ሲኖሩ ልጅ አጡ:ከእለታት አንድ ቀን ወደ ቤተ እግዚአብሄር ሂደው ሲፀልዩ ሲያዝኑ ዋሉ: 💟ሃዘናቸው እንዴትስ ነው ቢሉ:እያቄም:-"አቤቱ ጌታዬ ያባቶቼ የእስራኤል አምላክ እኔ ባርያህ እለምንሃለው አትጣለኝ:አትናቀኝ:ፀሎተን ስማኝ ፈቃዴን ፈጽምልኝ:ለአይኔ ማረፊያ ለልቤ ተስፋ የሚሆን የተባረከ ወንድ ልጅ ስጠኝ" ብሎ ሲለምን ዋለ:ሃናም በበኩሉአ "አቤቱ ጌታዬ የአባቶቼ የእስራኤል አምላክ እኔ ባርያህ እለምንሃለው:ስማኝ ለአይኔ ማረፊያ ለልቤ ተስፋ የምትሆነኝ የተባረከች ሴት ልጅ የማህፀኔን ፍሬ ስጠኝ" ብላ ስትለምን ዋለች: 💟እንዲ ብለው ስይዝኑ ሲጸልዩ ውለው ርግብ ከልጆቹአ ጋር ስትጫወት አይታ አቤቱ ጌታዬ ለዚች ግእዛን ለሌላት እንስሳ ልጅ የሰጠህ አምላክ ምነው ለኔ ልጅ ነሳኅኝ ብላ ምርር ብላ አለቀሰች: 💟እንዲ ብለው ሲያዝኑ ሲፀልዩ ውለው ከዘካርያስ ከሊቀ ካህናቱ ሄደው አቤቱ ጌታችን ሆይ ወንድ ልጅ ብንወልድ ተምሮ ቤተ እግዚአብሄርን አገልግሎ እንዲኖር እንሰጣለን:ሴት ልጅም ብንወልድ ማይ ቀድታ መሶብ ወርቅ ሰፍታ መጋረጃ ፈትላ ካህናትን አገልግላ እንድትኖር እንሰጣለን ብለው ስለት ገቡ:: ዘካርያስም እግዚአብሄር ጸሎታችሁን ይስማላቹ ስእለታችሁን ይቀበልላቹ ጻህቀ ልቦናችሁን ይፈጽምላቹ ብሎ አሳረገላቸው: 💟ከዚያም በሁአላ ቅድስት ሃና እና ቅዱስ እያቄም እለቱን ራእይ አይተው ነገር አግንተው አደሩ:ራእዩም እንዴት ነው ቢሉ ኢያቄም 7ቱ ሰማያት እንደ መጋረጃ ተገልጠው ከላይኛው ሰማይ ነጭ ወፍ ወርዶ በራሴ ላይ ሲቀመጥ አየሁ አላት: 💟ወፍ የተባለው ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው:ነጭነቱ ንጽሃ ባህሪው ነው:ከላይኛው ሰማይ ነጭ ወፍ ወርዶ በራሴ ላይ ሲቀመጥ አየሁ ማለቱ:የኢያቄምን ባህርይ ባህርይ እንዳደረገው እወቅ ሲል ነው:7ቱ ሰማያት የተባሉ የጌታችን ልዩ ልዩ ባህሪው:ምልአቱ:ስፍሃቱ:ርቀቱ:ልእልናው:ዕበዩ መንግስቱ ናቸው:ሃናም እኔም አየሁ አለችው:ምን አየሽ ቢላት:ነጭ ርግብ መጥታ በራሴ ላይ ወርዳ በጆሮዬ ገብታ በማህጸኔ ስትተኛ አየሁ አለችው:: 💟ርግብ የተባለች እመቤታችን ድንግል ማርያም ናት:ነጭነቱአ ንጽህናዋ:ቅድስናዋ ድንግልናዋ ነው:ነጭ ርግብ መጥታ በራሴ ላይ ተቀምጣ ከራሴ ወርዳ በጆሮዬ ገብታ በማህጸኔ ስትተኛ አየሁ ማለቱአ ብስራተ ገብርኤልን በጆሮዋ ሰምታ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታችንን መፀነሱአ ነው:ይህንኑም ራእይ ያዩት ሃምሌ 30 ዕለት ነው:: 💟እነሱም እንዲ ያለ ራዕይ ካየን:ነገር ካገኘን ብለው ዕለቱን በሩካቤ ሥጋ አልተገናኙም:ፈቃደ እግዚአብሄር ቢሆን ብለው አዳምንና ሄዋንን ብዙ ተባዙ ምድርንም ምሉአት ብሎ ያበሰረ አምላክ ለኛስ ይልክልን የለምን? ብለው ዕለቱን አልጋ ምንጣፍ ለይተው እስከ 7 ቀን ድረስ ለየብቻቸው ሰነበቱ: 💟ነሃሴ በባተ በሰባተኛው ቀን ከሰው የበለጠች ከመላእክት የከበረች ዓለሙ ሁሉ ተሰብስቦ ቢመዘን አንድ የራሱአን ፀጉር የማያህል ደግ ፍጥረት ትወልዳላቹህና ዛሬ በሩካቤ ስጋ ተገናኙ ብሎአቹሃል ጌታ ብሎ መልአኩ ለሃና ነገራት በፈቃደ እግዚአብሄር በብስራተ መልአክ እመቤታችን እግዝእትነ ማርያም እሁድ እለት ተፀነሰች(በኦሪት ስርአት እሁድ ዕለት ባል እና ሚስት መገናኘት ልማድ ነበርና): 💟እመቤታችን የተፀነሰች ዕለት አይሁድ ቀንተው ተነሱባቸው ቅናቱ እንዴት ነው ቢሉ:ሳሚናስ የሚባል የጦሊቅ ልጅ ከኤዶቅ ካጎቱ ቤት ሄዶ ሞተ እነርሱም እንቀብራለን ብለው ባልጋ ይዘው ሲሄዱ ከመንገድ አሳረፉት:የሃናም የአጎቱአ ልጅ ነበርና ለማልቀስ ብትደርስ ዘመዶቹአ ሁሉ ተሰብስበው ሲላቀሱ ቆዩአት: 💟እርሱአም አብራ እየዞረች ስታለቅስ ጥላዋ ቢያርፍበት መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል ብድግ ብሎ ተነስቶ ስብሃት ለኪ ማርያም እሙ ለፀሃየ ጽድቅ ለአብ ሙሽራው ለወልድ ወላዲቱ ለመንፈስቅዱስ ጽርሃ ቤቱ ተፈስሂ ደስ ይበልሽ ብሎ ሰገደላት:አይሁድ ከዛ ነበሩና ምነው ሳሚናስ ምን አየህ? ምን ትላለህ? ቢሉት ከዚች ከሃና ማህፀን የምትወለደው ህፃን ሰማይ ምድርን:እመቅ አየርን የፈጠረ አምላክን ትወልዳለች እያሉ መላእክት ሁሉ ሲያመሰግኑአት ሰማሁአቸው እኔንም ያነሳችኝ የፈወሰችኝ ያዳነችኝ እርሱአ ናት አላቸው በል ተወው ሰማንህ ብለው ቅናት ጀመሩ:: ❤""እመቤታችን እግዝትእነ ማርያም በተፀነሰች በ9 ወር ከአምስት ቀን የግንቦት መባቻ ዕለት ግንቦት 1 ተወለደች::"" 💟እመቤታችን እግዝትእነ ማርያም የተወለደችበት እለት በአባት እናቱአ ቤት ፍስሃ ደስታ ተደረገበት ቤቱንም ብርሃን መላው በስምንተኛውም ቀን ""ማርያም"" ብለው አወጡላት::
2 92931Loading...
07
“ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤”   — ሮሜ 6፥5 ✨እንኳን ደስ አላችሁ ሞትን ድል አድርጎ ጌታችን ተነስቷል✨ ✝ ለመላው ✝ የክርስትና ✝ እምነት ✝ ተከታዮች ✝ በሙሉ ✝ እንኳን ✝ ለትንሳኤ    ✝ በዓል ✝ አደረሳችሁ ✝ 👇👇👇👇👇 https://t.me/othodox12
2190Loading...
08
#ቅዲሜ 1. ቀዳም ስኡር ይህች ዕለት (የተሻረችው ቅዳሜ) ትባላለች ምክንያቱም እንደ ቤተክርስቲያናችን አስተምህሮ በሰንበት እለት የግልም ሆነ የአዋጅ ጾም በፍጹም አይጾምም። ውጉዝም ነው። ነገር ግን በዚህች የሕማማት ቅዳሜ ይህ ሥርአት ይሻራል ይጾማልም።ስለዚህ የተሻረችው ቅዳሜ ተባለች። በዚህ እለት የሚጾምበት ምክንያት እናቱ እናታችን ድንግል ማርያምና ቅዱሱ ሐዋርያ ዮሐንስ የጌታን ሞት አይተው እስከትንሳኤው ምግብን አልቀመሱም ነበር።ያን መሠረት በማድረግ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ ከቻልን ከአርብ ጀምሮ ከከበደን ደግሞ ከቅዳሜ ጀምሮ ቀኑን ሙሉና እስከሌሊቱ 9:00 እናከፍላለን እንጾማለን። 2. ለምለም ቅዳሜ ትባላለች ምክንያቱም በዚህ እለት ጠዋት በቤተክርስቲያን ካህናት ለሕዝበ ምእመናን ለምለም ቀጤማን ያድላሉ።ምእመናንም ይህን ቀጤማ በጭንቅላታችን እናስራለን። ይህም ምስጢር "ለኔ ሰላምን ልትሰጠኝ አንተ የእሾህ አክሊል ደፋህ እኔን ልታነግሰኝ አንተ ተንገላታህ የክብር አክሊል ልታረግልኝ የሾህ አክሊል አረክ " ስንል ነው። 3. ቅዱስ ቅዳሜ ትባላለች ቅዱስ እግዚአብሔር በጥንተ ተፈጥሮ ሥነ ፍጥረታትን ፈጥሮ ጨርሶ ያረፈባትና የቀደሳት ስትሆን በሐዲስ ኪዳን ደግሞ ስለሰው ልጅ ሲል በቤዛነት ያደረገውን የማዳን ሥራ ሁሉ ፈጽሞ በሥጋው በመቃብር አረፈ፥ በነፍሱም ወደ ሲኦል ወርዶ በሲኦል ለ5500 ዘመናት ሲሰቃዩ የነበሩ ነፍሳትን ሁሉ ወደ ዘላለም ረፍት ወስዷቸዋልና ይህች እለት ቅዱስ የሆነች ልዩ እለት ትባላለች። የሰሙነ ሕማማት ተከታታይ ጽሑፋችንን በዚሁ አጠናቀናል ዛሬ ሌሊት በቤቱ እንገናኝ ሰላም ሁኑ ! ለሌሎች_ሼር_ማድረግ_አትዘንጉ join 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/othodox12
4522Loading...
09
+ የሚያምር እግር + በጸሎተ ሐሙስ ልብን የሚሰውር አንድ ነገር ተፈጽሞ አለፈ፡፡ ይህም ጌታችን የደቀ መዛሙርቱን እግር የማጠቡ ነገር ነው፡፡ የሰውን የቆሸሸ እግር እያሸ የሚያጥብ አምላክ ፣ የተማሪዎቹን እግር የሚያጥብ መምህር ፣ የባሪያዎቹን እግር የሚያጸዳ ጌታ ማየት እንዴት ያስጨንቃል? እስቲ ለአንድ አፍታ ወደዚያ ቤት በሕሊናችን ተጉዘን እንግባና ጌታን እግር ሲያጥብ አብረን እንመልከተው፡፡ የአምስተኛው ክፍለ ዘመን ባለቅኔ የቅዱስ ኤፍሬም ተማሪ ሶርያዊው ቄርሎና በመንፈስ ሆኖ ያንን ቤት በዓይነ ሕሊናው እንዲህ ቃኝቶት ነበር ፦ ‘ጌታ ውኃ ቀዳና መታጠቢያውን ተሸከመ፡፡ የማበሻ ጨርቅ ያዘና ታጠቀ፡፡ የደቀ መዛሙርቱን እግር ሊያጥብ ጀመረ፡፡ ሕሊናዬን አንዳች ነገር ሲወጋው ተሰማኝ ዕንባዬም ፈሰሰ፡፡ በፍርሃት ፊቴን ሸፈንኩ ዓይኖቼንም በመሳቀቅ ዞር አደረግሁ፡፡ ሲያጥባቸው ለማየት አቅም የለኝምና ብወጣ ተመኘሁ’ ይላል፡፡ (Hymns of Cyrillona, On The Washing of the feet, Gorgias Press pg 72)እውነትም ጌታችን የደቀ መዛሙርቱን እግር አጎንብሶ ማጠብ ለማሰብ ይከብዳል፡፡ ጌታችን ሐሙስ ዕለት ያደረገውን ነገር መጥምቁ ዮሐንስ ቢያይ ኖሮ ምን ይል ይሆን? ጌታ ሊጠመቅ ወደ እርሱ በመጣ ጊዜ ዮሐንስ ‘አንተ እንዴት ልትጠመቅ ወደ እኔ ትመጣለህ?’ ብሎ አልነበር? መጥምቁ ዮሐንስ ሆይ ና ተመልከት! በአንተ በባሪያው እጅ ሊጠመቅ ሲመጣ ስለ ትሕትናው የተደነቅህበት ጌታ ዛሬ ደግሞ አጥምቁኝ ከማለት አልፎ የባሪያዎቹን እግር ሲያጥብ አጎንብሶ ታየ፡፡ አንተ ‘የጫማውን ጠፍር ተጎንብሼ ልፈታ አይገባኝም’ ያልክለት ጌታ አጎንብሶ የሐዋርያቱን ጫማ ሲፈታና እግራቸውን ሲያጥብ ብታይ ምን ትል ይሆን? በዮርዳኖስ ዳር ‘አንተ እንዴት ልትጠመቅ ወደ እኔ ትመጣለህ?’ ያልከውን ጌታ ቅዱስ ጴጥሮስ ‘አንተ እንዴት የእኔን እግር ታጥባለህ?’ ሲለው ተመልከት! በእርግጥ በዮርዳኖስ ወንዝ ከታየው ትሕትና የበለጠ ትሕትና በዚያች የመታጠቢያ ውኃ ውስጥ ታየ፡፡ ውኃ በተሞላ በአንድ ማስታጠቢያ ውስጥ የፍጡር እግርና የፈጣሪ እጅ አንድ ላይ ሆነው የታዩበትን ያን ቅጽበት እጅግ ታላቅ ትሕትና ተማርንበት፡፡ ፍጡር ፈጣሪውን ሲያጠምቀው ከማየት በላይ ፈጣሪ የፍጡርን እግር ሲያጥብ ማየት ድንጋይ ልባችንን የሚሰብር ቅጽበት ነው፡፡ ከመጥምቁ ዮሐንስ በፊት የነበሩት ነቢያትስ ይህንን ቢያዩ እንዴት ይደነቁ ይሆን? ኢሳይያስ ሆይ ‘ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ሆኖ አየሁት’ ያልክለት ጌታ ዝቅ ባለ መቀመጫ ላይ ቁጭ ብሎ የአሳ አጥማጆችን እግር ሲያጥብ ተመልከተው፡፡ ነቢዩ ዳዊት ሆይ ‘እግሮቹ በሚቆሙበት ሥፍራ እንሰግዳለን’ ብለህ የዘመርክለት ጌታ እግር እያጠበ ነው፡፡ የሚገርመው እግር ከማጠቡ በፊትም ውኃ አስቀረበ አይልም ምክንያቱም ውኃውን የቀዳውም እርሱ ራሱ ነበረ፡፡ አብርሃም ለእንግዶቹ እንዳለው ‘ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ’ ብሎ ውኃ አላስቀዳም፡፡(ዘፍ. 18፡4) ራሱ ውኃውን ቀድቶ በመታጠቢያው ሞልቶ የባሪያዎቹን እግር አጠበ፡፡ ለነገሩ በትሕትና የተጠመቀበትን የዮርዳኖስን ወንዝስ ቢሆን በውኃ የሞላው እርሱ አልነበረምን? ጴጥሮስ ተጨነቀ ፤ ‘ጌታ ሆይ አንተ እንዴት የእኔን እግር ታጥባለህ?’ አለና ተከላከለ፡፡ የጴጥሮስ ጭንቀት ብዙ ነገር ከማሰብ የመነጨ ነው፡፡ ‘ኪሩቤል በፊትህ ግርማ እንዳይቃጠል ፈርተው በፊትህ ሲቆሙ በክንፎቻቸው እግራቸውን ይሸፍናሉ፡፡ ታዲያ እኔ እጠብልኝ ብዬ እንዴት ደፍሬ እግሬን እሠጥሃለሁ? ሱራፌል የልብስህን ጫፍ የማይነኩህ ጌታ የእኔን እግር እንዴት ታጥባለህ? በባሕር ላይ በአንተ ትእዛዝ የተራመድሁት አይበቃኝም? እንዴት እግርህን ልጠብህ ትለኛለህ? ይህንን ዕዳ እንዴ እሸከመዋለሁ?’ የሚል ጽኑ ጭንቀት ያዘለ ጥያቄ ነበር፡፡ ጌታ ግን ዕውር ባበራባቸው እጆቹ እግር አጠበባቸው፡፡ ሸክላ ሠሪው አጎንብሶ የሸክላውን እግር አጠበ፡፡ ሰውን ከምድር አፈር የፈጠረው አምላክ ትቢያውን በክብር አስቀምጦ እግሩን አጠበው፡፡ ጌታችን ያጠበው ከሰዓታት በኋላ እግሬ አውጪኝ ብለው ጥለውት የሚሸሹትን የደቀ መዛሙርቱን እግሮች ነበረ፡፡ ለአንድ ሰዓት እንኳን አብረውት ሊተጉ የማይችሉትን ተማሪዎቹን እግር አጠበ፡፡ ጥለውት እንደሚሔዱ እያወቀ ‘ንጹሐን ናችሁ’ ብሎ አወደሳቸው፡፡ ‘ወደ አብ እንደሚሔድ አውቆ የወደዳቸውን እስከ መጨረሻው ወደዳቸው’ እንደሚል ምድር ላይ በቀረችው ጊዜ ያልከፈለው የፍቅር ዕዳ እንዲኖርበት አልፈለገምና ጊዜውን ለመውደድ ተጠቀመበት፡፡ የሚወዳቸውን ደቀ መዛሙርት እግራቸውን አጥቦ በፍቅር ተሰናበታቸው፡፡ ጌታ ሆይ የእኔንስ እግር የምታጥበው መቼ ነው? በእውነት በምድር ላይ ከእኔ እግር በላይ የቆሸሸ አለ? ያልረገጥሁት የኃጢአት ጭቃ ፣ ያልነካሁት የበደል ቆሻሻ እንደሌለ አታውቅምን? ‘በክፉዎች ምክር የሔደ’ እግሬን የማታጸዳው ለምንድን ነው? (መዝ. 1፡2) ‘የታጠበ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈልገውም’ ብለህ የለምን? እውነት ነው ፤ እግሬን ከኃጢአት ከከለከልክልኝ ሌላውን አካሌን ማዳንህም አይደል? አጥብቀህ ከምትጠላቸው ነገሮች መካከል አንዱ የሆነውን ‘ወደ ክፉ የሚሮጥ እግሬን’ የማታጥብልኝ ለምንድን ነው? (ምሳ. 6፡18) እባክህን እጠበኝ ከበረዶም ይልቅ ነጭ እሆናለሁ፡፡ በእርግጥ የሐዋርያትን የቆሸሸ እግር በውኃ እንዳጠብከው አስበን አደነቅን እንጂ በማግሥቱ ደግሞ የዓለምን ኃጢአት በደምህ አጥበሃል፡፡ ከዳንሁ በኋላ የቆሰልሁትን ፣ ከታጠብኩ በኋላ ያደፍሁትን እኔን በከበረ ሥጋና ደምህ ከኃጢአቴ እድፍ ታጥበኝ ዘንድ ነው ልመናዬ፡፡ በጌታ እጅ የታጠበው የሐዋርያት እግር እንዴት የታደለ ነው? በእሱ ስለታጠበ ዓለምን ዞሮ ወንጌል ለማዳረስ የቻለ እግር ሆነ፡፡ ጌታ ያላጠበው እግር ወንጌል ለዓለም አያደርስም፡፡ ባልታጠበ እግራችን ብንዞር እኛ እንጂ ወንጌል ዓለምን አይዞርም፡፡ ስለዚህ ሐዋርያ ሊሆን የሚሻ ሁሉ ጌታ ሆይ እግሬን እጠብልኝ ብሎ መለመን አለበት፡፡ ወንጌሉም ‘የደቀ መዛሙርቱን እግር ሊያጥብ ጀመረ’ ይላልና ክርስቶስ ደቀ መዝሙሩ ሊሆኑ ለሚወዱ ሁሉ እግራቸውን ማጠቡን አሁንም አያቋርጥም፡፡ ጌታ ያጠበው እግር ምን ይሆናል ካልከኝ ‘የሚያምር እግር ይሆናል’ እልሃለሁ፡፡ ሐዋርያት እግራቸው እጅግ ያምር ነበር፡፡ ሌላው ቀርቶ በእግሩ እብጠት የማይንቀሳቀሰው ቅዱስ ያዕቆብ ሳይቀር እግሩ ያማረ ነበር፡፡ ምክንያቱም ‘መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው?’ ተብሎ ተጽፎአል፡፡ ሮሜ 10፡15 ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ሚያዝያ 24 2016 ዓ.ም. ኢየሩሳሌም ፤ ፳ኤል 👇👇👇👇👇👇👇👇share join https://t.me/othodox12
2 6336Loading...
10
ጉልባን ጉልባን ከባቄላ ክክ፣ ከስንዴ ወይንም ከተፈተገ ገብስ ጋር አንድ ላይ ተቀቅሎ የሚዘጋጅና የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የሚበላ ንፍሮ ነው፡፡ በጸሎተ ሐሙስ በቤት ውስጥ ከሚፈጸሙ ተግባራት አንዱ ጉልባን ማዘጋጀት ነው፡፡ ጉልባን እስራኤላውያን ከግብጽ ባርነት ሲወጡ በችኮላ መጓዛቸውን የምናስታውስበት ከእስራኤላውያን የመጣ ትውፊታዊ ሥርዓት ነው፡፡ በአገራችን ኢትዮጵያ አብዛኞቹ የትውፊት ክንዋኔዎች የብሉይ ኪዳን መነሻ ስላላቸው ይህ ሥርዓት ዛሬም በኢትዮጵያውያን ምእመናን ዘንድ ይከበራል፡፡ ጉልባን እስራኤላውያን ከባርነት በወጡ ጊዜ አቡክተው፣ ጋግረው መብላት አለመቻላቸውን ያስታውሰናል፡፡ በወቅቱ ያልቦካውን ሊጥ እየጋገሩ ቂጣ መመገብ ፤ ንፍሮ ቀቅለው ስንቅ መያዝ የመንገድ ተግባራቸው ነበርና፡፡ ይህን ታሪክ ለማሰብም በሰሙነ ሕማማት በተለይም በጸሎተ ሐሙስ ቂጣና ጉልባን ይዘጋጃል፡፡ በጸሎተ ሐሙስ የሚዘጋጀው ጉልባንና ቂጣ ጨው በዛ ተደርጎ ይጨመርበታል፡፡ ይኸውም ጨው ውኃ እንደሚያስጠማ ዅሉ፣ ጌታችንም በመከራው ወቅት ውኃ መጠማቱን ለማስታወስ ነው፡፡ ምንጭ፡- ስምዐ ተዋሕዶ (ልዩ ዕትም ዘሰሙነ ሕማማት) እንበለ ደዌ ወሕማም፥ እንበለ ጻማ ወድካም፥ ያብፀሓነ አመ ከመ ዮም። 👇👇👇👇👇 https://t.me/othodox12
1882Loading...
11
#13ቱ_ሕማማተ_መስቀል‼ 1. አክሊለ ሦክ (ወደ 70 የሚደርስ ራስ ቅሉ ላይ የተተከለ የብረት እሾኽ የያዘ ዘውድ ወይም አክሊል)። 2. ተኰርዖተ ርእስ (ራሱን በዘንግ ወይም በዱላ መመታቱ/መቀጥቀጡ)። 3. ተጸፍኦ መልታሕት (ጉንጩን ወይም ፊቱን በጥፊና በቦክስ መመታቱ)። 4. ሰትየ ሐሞት (ተጠማሁ ብሎ ስለ ውሃ ፋንታ መራራ ሐሞትን መጠጣቱ)። 5. ወሪቀ ምራቅ (በፊቱ በአካሉ ላይ በንቀትና በጥላቻ በመሳለቅ በመዘባበት ፊቱ ላይ ምራቅ መትፋታቸው)። 6. ተቀስፎ ዘባን (6,666 ጊዜ የሾለ አጥንትና ብረት በታሰረበት ጅራፍ መገረፉ)። 7. ተአስሮ ድኅሪት (የፍጥኝ ወደኋላ መታሰሩ ...በአፍ ጢሙ መደፋቱ)። 8. ፀዊረ ጒንደ ዕፀ መስቀል (የሚሰቀልበትን የእንጨት መስቀል መሸከሙ)። 9. ሳዶር (ቀኝ እጁ ከመስቀሉ ጋር የተጣበቀበት ችንካር)። 10. አላዶር (ግራ እጁ ከመስቀሉ ጋር የተጣበቀበት ችንካር)። 11. ዳናት (ቀኝ እግሩ መስቀሉ ከቆመበት ፍልፍል ግንድ ጋር የተጣበቀበት ችንካር)። 12. አዴራ (ግራ እግሩ መስቀሉ ከቆመበት ፍልፍል ግንድ ጋር የተጣበቀበት ችንካር) 13. ሮዳስ (ደረቱ ከመስቀሉ ጋር እንዲጣበቅ ከታሰረበት ሽቦ ጋር ልቡ ላይ የተቸነከረ...) አሥራ ሦስቱ ሕማማተ መስቀል የሚባሉት እሊህ ናቸው ብዙውን አንድ ብዙውን አንድ እያሉ በመቁጠር መናገር ነው እንጂ የመከራው ብዛት የስቃዩ ጽናት በቁጥር የሚገለጽ ሆኖ አይደለም!!! ጌታ ሆይ! ሕማምህ ይፈውሰን ዘንድ ቁስልህ እንዲሰማን ማስተዋልን ስጠን ‼ እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ፃማ ወድካም ዓመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሕክሙ እግዚአብሔር በፍሥሓ ወበሰላም አሜን! ምንጭ ፦ ቅዳሴ ማርያም አንድምታ ትርጓሜ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇share https://t.me/othodox12
1 24819Loading...
12
E). Gaaffiii waa'ee du'a ka'umsaa Saaduqoonni (gartuu Yihuudotaa du'aa ka'umsatti hin amanne) Gooftaa gaafatan. (Maat.22:23-33). F). Gaaffii waa'ee abboommiiwwanii irratti Farisoonni Gooftaa gaafatan! (Maat. 22:34-40). G). Gooftaan waa'ee Masihii abdachiifame sanaa Fariisota gaafachuu isaa. (Maat. 22:41-xum). H). Gooftaan uummanni barumsa (raacatii) Barsiisota seeraa fi Fariisota kana irraa akka of eeggachuu qaban dubbachuu isaa. (Maat. 23: 1-27). J). Gooftaan adabbii gartuu Yihuudotaa kana irra gahuuf jiru dubbachuu isaa fi Iyyerusaalemiif bo'uu isaa. (Maat. 23:29-xum). K). Gooftaan waa'ee bara dhumaa, mallattoolee bara dhumaa fi dhufaatii Isaa lammaffaa barsiisuu isaa. (Maat Boq 24 guutuu isaa). L). Mootummaa Waaqayyoof maal qabannee akka qophaa'uu qabnuu fi akkasuma Makliitii nutti kennameen firii buusnee argamuu akka qabnu (Maat.25:1-30) M). Murtoo bara dhumaa sana (Maat. 25:31-Xum). ►Egaa kana hunda booda ture ifatti Gooftaa irratti himata banuu fi isa fannisuuf marii kan jalqaban! 🙏Waaqayyo, dhibee fi dhukkubbii; dheebuu fi dadhabbii tokko malee akkuma har’aan nu gahe guyyaa du’aa ka’umsa isaatiin nagaa fi gammachuun nu haa gahu. Ameen!🙏 👇👇👇👇👇👇👇share join godha https://t.me/othodox12 👆👆👆👆👆👆👆👆share godha.
2 01810Loading...
13
Kibxata Torbee Dhukkubbii April 29, 2024 by Lamessa T (Dn) Guyyaa kanatti waan lamatu yaadatama. Sababa kanarraa ka'uun guyyittiin kun illee "Guyyaa Gaaffii" akkasuma "Guyyaa Barumsaa" jedhamteetti! 1. Guyyaa Gaaffii ➭Gochaa Gooftaan guyyaa Wiixataa sana daldaltoota keessaa arii'uun mana qulqullummaa qulqulleesse sanaan baay'ee aaranii waan turaniif borumtaa isaa (Kibxata) 'aangoo maaliitiin kana hundumaa goota?' jedhanii isa ofiisaatii iyyuu madda aangooo fi gooftummaa ta'e sana gaafatan! "Isaan ammas Yerusaalem dhaqan; Gooftaa Iyyesuus mana qulqullummaa keessa utuu deddeebi'uu, luboonni warri angafoonnii fi barsiisonni seeraa maanguddoonnis gara isaa dhufan. Gooftaa Iyyesuusiin, “Gooftummaa maaliitiin kana hundumaa goota? Yookiis kana hundumaa akka gootuuf eenyutu gooftummaa kana siif kenne?” jedhan. Iyyesuus immoo deebisee, “Ani dubbii tokkon isin gaafadha, anaaf deebisaa! Anis gooftummaa maaliitiin kana hundumaa akkan godhu isinitti nan hima; "Cuuphaan Yohannis cuuphe Waaqayyo biraa moo, nama biraa abboomame? Anaaf deebisaa!” isaaniin jedhe. Isaan yommus walitti dudubbatanii, “‘Waaqayyo biraa’ yoo jenne, ‘Yoos immoo maaliif dubbii isaa hin amaniin ree?’ nuun jedha; egaa attamitti, ‘Nama biraa abboomame’ jenna ree?” jedhan. Namoonni hundinuu Yohannisiin raajiitti waan fudhataniif tuuta jaraa in sodaatu turan. Kanaaf, “Nuyi hin beeknu” jedhanii Gooftaa Iyyesuusiif deebisan. Innis immoo, “Egaa anis kana hundumaa gooftummaa maaliitiin akkan godhu isinitti hin himu” isaaniin jedhe. (Maarq. 11:27-33) ❓Gooftaan Isaanumaaf illee seera fi aangoo kenne deebi'ee yammuu isaanumaan aangoon isaa gaafatamu akkam nama haa dinqu? Kuni bu'aa ijji laphee dukkanaa'uuti. Gaaffiin isaanii illee irra keessaan gaarii fakkaatus keessi isaa inaaffaa hamaatiin kan guutame ture. Gooftaan illee gaaffii isaanii kallattiidhaan deebisuu kan dhiiseef kanaafidha; osoo isaaniif deebi'es jijjiiramni dhufu hin jiru waan ta'eef. Akkasuma nuyis warreen har'as jal'inaan guutamanii gaaffii nu gaafataniif akkamitti akka deebisuu qabnu nutti agarsiisa. Waaqayyoo jal'ina laphee akkasii irraa nu haa oolchu! 2. Guyyaa Barumsaa ➭Sababni akkas jedhameef Gooftaan keenya yeroo dheeraaf mana qulqullummaa keessatti fakkeenya garaagaraa kaasuun barsiisuu isaatiinidha. Kuni bara keenya bara itti namni sagalee Waaqayyoo barsiisuufis barachuufis yeroo dhabe kanatti gorsa gaarii nuuf ta'a; yeroo dheeraaf barnoota amantaa barsiisuunis ta'e barachuun bu'uura Kitaaba Qulqulluu qaba. Barumsi guyyaa kanaa wanti adda isa taasisu inni biraan Yeroo dheeraaf kennamuu isaa qofa osoo hin taane barnootawwan bu'uuraa ta'an yeroo itti barsiisedha. Barnoonni kun Kitaaba Qulqulluu keessatti, Wangeela maatewoos 21:28 hanga 25:46 tti barreeffamee jira. Wangeela biroo irrattis akkasuma eeramee jira. Dhimmoota ijoo barnoota kanaa ilaaluuf; A). Gartuun Yihuudotaa sun amanuuf lapheen isaanii kan jabaate ta'uu isaanii fi kanaan immoo warreen tuffatamoota jedhaman illee isaan dursanii mootummaa Waaqayyoo akka galan! ➭Yommus Gooftaa Iyyesuus, “Ani dhuguman isinitti hima, warri jal'isanii qaraxa fuudhanii fi gaalamootonni isin dura mootummaa Waaqayyootti in galu. Yommuu Yohannis cuuphaan qajeelummaa isin barsiisuu dhufe, isin isa hin amanne; qaraxxoonnii fi gaalamootonni garuu isa in amanan. Isin immoo erguma kana argitanii booddee iyyuu, gaabbitanii isa hin amanne” isaaniin jedhe. Maat. 21:31-32 B). Gooftaan darbee harka isaaniitti akka ajjeefamuuf jiru fakkeenyaan isaaniif (Yihuudotaaf) dubbate. Isaan illee fakkeenyichi akka isaaniif dubbatame ofirratti baranii isa qabachuuf yaalan jedha wangeelli. (Maat. 21: 33-Xum). C). Waamicha mootummaa Waaqayyoo fakkeenya mootii affeerraa cidhaa qopheesse tokkoon barsiise. (Maat. 22:1-14). D). Tuutni Yihuudotaa kun "Gibirri Qeesaariif (mootummaaf) kanfalamuu qabamoo hin qabu?" jedhanii akka yaada isaaniitti Gooftaa mootummaa waliin walitti buusuun kiyyoo keessa Isa galchuuf yaalii taasisuu isaanii. (Maat. 22:15-22).
1 4394Loading...
14
Media files
7945Loading...
15
መልክዓ ሕማማት 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/othodox12
6915Loading...
16
Gochoota Tibba Dhukkubbii 1. Jilbiiffannaa/sagada፡ tibba kana keessa si’a 41 kiraalaayisoon (maaloo yaa Gooftaa nuuf dhiisi), si’a 12 “yaa abbaa keenyaa hoo……” yeedaleeffamaa baay’isee ni jilbeeffatama. Akkasumas maqaawwan Gooftaa keenyaatiin/Iyyasuus Kiristoos, Amaanu’eel, Ibnoodii, Masiyaas, Tisbuuxaa/ jechaa waamudhaan jilbeeffachaa ni yaadatama. 2. Kadhannaa: tibba kana keessa sa’aatii 24 keessaa sa’aatiin dubbisaa fi kadhannaa 10tu jira. Isaan kunis guyyaa keessaa sa’aatii 1, 3, 6, 9 fi 11 yammuu ta’u halkan keessaa sa’aatii 1, 3, 6,9 fi 11 dha. Sa’aatiiwwan kanneen keesssatti gidiraawwan gooftaa yaadachuuf faarsaa Daawitii fi raawwiin dhukkubbii (ግብረ ሕማማት) baay’inaan kadhatama. 3. Sooma: tibba kana keessa nyaatawwan hedduu irraa of qusanna. Warra danda’amuufis galgala keessaa hanga sa’aatii tokko akka sooman, nyaata akka qorsoo, daabboo, bishaanii fi ashaboodhaan akka nyaatamu kitaaba raawwii dhukkubbii Gooftaa irratti barraaheera. 4. Wal hin dhungatamu: Gooftaa keenya fannisuuf Yihuudotni “yaa fannisnu, yaa ajjeesnu” waan jedhanii fi Yihuudaan Gooftaa dhungatee dabarsee waan laateef wal dhungachuun harka wal fuudhuu fi walitti maramanii nagaa wal gaafachuun dhorkaadha. Fannoos bara Kakuu Durii(Moofaa) keessa mi’a adabbii yakkamtootaa fi mallattoo abaarsaa waan tureef Gooftaaan keenya kabajamaa dhiiga isaaatiin qulqulleessee mallattoo injifannoo hanga nuuf godhuutti tibba kana keessa hin dhungannu. (Gal.3:13, Mat. 10:38, 26:29) 5. Hirmaachuu(አክፍሎት)፡ Dubroo Maariyaamii, Yaa’iqoobii fi Yohaannis du’aa ka’uu Gooftaa osoo hin argiin midhaanii fi bishaan afaaniin hin qabnu jedhanii hanga du’aa ka’uu Gooftaa turuu isaani yaadachuuf kan soomamudha. 6. Mulluu Shuummoo(ጉልባን): Baaqela, Qamadii fi Boqqolloo irra qophaa’uun guyyaa Kamisaa kan nyaatamu yoo ta’u kanis gadda tibbasanii ibsuuf yaadannoo raawwatamudha. 7. Baala Ejersaan rurrukutamuu: kun tibba kana keessa Kiristaanonni cubbuu raawwatan lubootatti himachuun baala Ejersaatiin rurrukutamanii jilbeeffannaa kan ittiin fudhatanidha. Kunis fakkeenya rukutamuu/reebamuu Gooftaati. Baalli ejersaas fakkeenya nageenyaati. 8. Caffee/allaaddu: Gooftaan keenya du’aa ka’uu isaa akka nuuf ibse kan ittiin ibsinu yoo ta’u, fakkeenya gonfoo qoree Gooftaan kaawwatee jechuun mataa keenyatti hidhanna. Walumaagalatti torbee kana akka kakuu moofaatti ilaalama/yaadatama waan ta’eef siritti gadduudhaan waa’ee gidiraa gooftaa yaadachaa keessa keenyatti fayyina Gooftaadhaan argachuu keenya hubachaa kan ittiin xiinxalluudha. 👇👇👇👇👇share join https://t.me/othodox12 👆👆👆👆👆👆👆👆👆
6437Loading...
17
"ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት" የዓቢይ ጾም ስምንተኛው ሳምንት ሆሣዕና በመባል ይታወቃል። ሆሣዕና ከዘጠኙ የጌታ ዓበይት በዓላት መካከል አንዱ ነው። ሆሣዕና የሚለው ቃል “הושענא ሆሻአና” ከሚለው የዕብራይስጥ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጒሙ “አቤቱ አሁን አድን” ማለት ነው። በሌላ አገላለጥ ሆሣዕና ማለት መድኃኒት ማለት ነው። ስለዚህ "ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት" ስንል ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒት መባል ይገባዋል ማለታችን ነው። በእውነትም ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሆሣዕና መባል ይገባዋል። 💠እርሱ በመገረፉ ቁስል አድኖናልና ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሆሣዕና መባል ይገባዋል! ኢሳ.53፥5 🤦‍♀️እርሱ 12 ዓመት ሙሉ ደም የሚፈስሳትን ሴት በማይታመን ቅጽበት ፈውሶ መድኃኒትነቱን በተግባር አሳይቶአልና ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሆሣዕና መባል ይገባዋል። ሉቃ.12.8፥44 🤦‍♂️እርሱ 38 ዓመት ሙሉ በክፉ ደዌ ተይዞ ሲማቅቅ የነበረውን ሰው ፈውሶ መድኃኒትነቱን በእርሱ ላይ ገልጦአልና ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ በእውነት ሆሣዕና መባል ይገባዋል። ዮሐ.5፥8&9 💃እርሱ 18 ዓመት ሙሉ ወገቧ በድካም መንፈስ ተይዞ ጎብጣ ስትኖር የነበረችትን ሴት ቀና አድርጎ ከሰዎች ተርታ አሰልፏታልና በእውነት ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሆሣዕና ተብሎ ሊዘመርለት ይገባዋል። ሉቃ.13፥11-13 😍እርሱ ዕውር ሆኖ የተወለደውን እና የዓይን ምልክት እንኳ ያልነበረውን ሰው በደረቅ ግንባሩ ላይ ዓይንን ሰርቶለት ከሚያዩት ሰዎች ተርታ አቁሞታልና በእውነት ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሆሣዕና መባል ይገባዋል። ዮሐ.9፥5-7 🦟እርሱ በንዳድ በሽታ ተይዛ ስትታመም የነበረችቱን ሴት በመድኃኒትነቱ ፈውሶ ለአገልግሎት አብቅቷታልና ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሆሣዕና መባል ይገባዋል። ማቴ.8፥14-15 🏝እርሱ ለአራት ቀናት ያህል ሞቶ በመቃብር ውስጥ የነበረውን ሰው አልዓዛርን ከመቃብር ቀስቅሶ በሕይወት አቁሞታልና ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ የዛፍ እና የዘንባባ ዝንጣፊ ለምለም ቅጠል እየተጎዘጎዘለት ምንጣፍ እየተነጠፈለት ሆሣዕና ተብሎ በእውነት ሊዘመርለት ይገባዋል። ዮሐ.11፥43-44 👪👨‍👨‍👦‍👦እርሱ ለሰው ልጆች ሁሉ መድኃኒት ነው ብለን መድኃኒትነቱን ከገለጥንበት ቋንቋ በላይ በእውነት መድኃኒት ነውና ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሆሣዕና ሊባል ይገባዋል። "ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት" በዚህ በሆሣዕና እለት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን፦ "እንዲህ አላቸው፦ በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ሂዱ፥ በዚያን ጊዜም የታሰረችን አህያ ውርንጫም ከእርስዋ ጋር ታገኛላችሁ፤ ፈትታችሁ አምጡልኝ። ማንም አንዳች ቢላችሁ፦ ለጌታ ያስፈልጉታል በሉ፤ ወዲያውም ይሰዳቸዋል" ማቴ.21፥2-3 እንደ መተርጉማን አገላለጥ ይህችን አህያ ሌባ ሰርቆ በዚያ ቦታ ላይ በድብቅ አሥሯት ነበር። ጌታ ግን የሰው ልጆችን ከማዕሠረ ኃጢአት የሚፈታበት ጊዜ መድረሱን ለማጠየቅና ለአህያዋም ጌታዋ ስለሆነ ፈትታችሁ አምጡልኝ አለ። ዛሬም የነፍሳችን ሌባ ዲያብሎስ ጌታ ለአገልግሎት እየፈለገን ፈቃደ ሥጋችንን ተጠቅሞ እያንዳንዳችንን ዞር ባለ ስፍራ በዝሙት፤ በሥካርና በጉቦ ሸለቆ ውስጥ አሥሮናል። እግዚአብሔር በንጹሕ ልብ ሆነን እናገለግለው ዘንድ እንደ አህያይቱ ከጠላት እሥራት ሊፈታን ፈቃዱ ይሁን! ደቀ መዛሙርቱም ጌታ እንዳዘዛቸው ያችን አህያ ፈትተው ከነ ውርንጫዋ አመጡለት። እርሱም በእናቲቱ ላይ ተቀምጦ እስከ በተመቅደሱ ድረስ መጣና ቤተ መቅደሱን በውርንጫይቱ ዞረ። ማቴ.21፥2-12 ፈረስና በቅሎ ሞልቶ እያለ አህያን መምረጡ ስለ ምንድን ነው ቢሉ፦ 👉1ኛ= የተነገረውን ትንቢት ለመጸም። ዘካ.9፥9 👉2ኛ= አስተማማኝ የሆነ ሰላምን ሊሰብክልን። ኤፌ.2፥17 የብሉይ ኪዳን ነቢያት ዘመኑ የጦርና የመከራ ዘመን ከሆነ ጦርና ጋሻ በመያዝ በፈረስ ላይ ሆነው ይታያሉ። ዘመኑ የሰላምና የዕርቅ ዘመን ከሆነ ደግሞ ጭራ ይዘው፤ በአህያ ላይ ሆነው ለሕዝቡ ይታያሉ። እንደዚሁ ሁሉ የሰላም ንጉሥ የሆነው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም እውነተኛውን ሰላም የምሥራች ብሎ ሊሰብክልን ተገልጦአልና በአህያይቱ እና በውርንጫዋ ላይ ሆኖ በእልልታና በታላቅ ምስጋና ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ መጣ። በእርሱ የሚገኘው ሰላም ከሰላም ሁሉ በላይ የሆነ ልዩ ሰላም ነው። እርሱም፦ “ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም" ብሎ ነግሮናል። ዮሐ.14፥27 እውነት ለመናገር በዓለማችን ውስጥ ያለው ሰላም ከጀርባው ለጆሮ የሚከብድ ብዙ ጉድ ስላለው አስተማማኝ አይደለም። ለምሳሌ ይሁዳ ጌታን ሰላም ብሎ ሲስመው ከጀርባው ሰይፍና ጎመድ የያዙ ሰዎችን አሰልፎ ነበር። ይህች ለጊዜው የምንኖርባት 🌒 ፕላኔታችን ታሪኳ ይህንን ይመስላል። ዛሬም በፊት ለፊት ሰላም እያለን ከበስተ ኋላ ሰላማችንን የሚያደፈርስ ብዙ ነው። ከፊት ለፊት አቅፎ እየሳመን ከበስተ ጀርባ ቀርጥፎ የሚነከስን ብዙ ነው። ከፊት ለፊት እርጥብ ሰርዶ ይዞ እየመረቀን ከበስተጀርባ ድንጋይ በራሱ ላይ ተሸክሞ የሚረግመን ብዙ ነው። ከፊት ለፊት ደግሶ እያበላ ከበስተ ጀርባ ቦጭቆ የሚባላ ብዙ ነው። ስለዚህ ከዓለም የሆነ ሰላም ውስጡ ፍጹም አስተማማኝ አይደለም። ከጌታ የሆነ ሰላም ግን እርሱ ከሰላም ሁሉ በላይ የሆነ ልዩ ሰላም ነው። መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ላይ ሆኖ ወደ ኢየሩሳሌም መምጣቱም ከኃጢአት እሥራት ፈቶ በአዳም በኩል ያጣነውን ሰላም ሊመልስልን መሆኑን የሚያስረዳ ነው። አህያ የተናቀች ናት፤ ይህም ጌታ በተናቁት ላይ በፀጋ እንደ ሚያድር የሚያሳይ ነው። ከሕዝቡም እጅግ ብዙዎች ልብሳቸውን በመንገድ ላይ አነጠፉ፥ ሌሎችም ከዛፍ ጫፍ ጫፉን እየቈረጡ በመንገድ ላይ ያነጥፉ ነበር። እንኳን ላንተ ይቅርና ለተቀመጥክባት አህያም ክብር ይገባታል ሲሉ። የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊም ይዘው ሊቀበሉት ወጡና ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤ ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር። ማቴ.21፥8-9 ዮሐ.12፥13 የዘንባባ ዝንጣፊ በእጅ መያዝም የደስታና የድል ምልክት ነው። ነህ.8፥14-15 ራእ.7፥9 ጌታም ጠላታችን ዲያብሎስን አሸንፎ ደስታችንን ሊመልስልን መጥቶአልና ሕዝቡ የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ ይዘው ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤ ሆሣዕና በአርያም እያሉ አንደበታቸውን ለምስጋና ከፈቱ። በእውነት ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሆሣዕና መባል ይገባዋል! እርሱ፦ ዕውራንን የሚያበራ፤ ጎባጣውን የሚያቀና፤ ህሙማንን የሚፈውስ፤ ሙታንን የሚቀሰቅስ ነውና ቃሉ መድኃኒት፤ ስሙ መድኃኒት ለሆነው ለዳዊት ልጅ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሆሣዕና በሉ! ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት! ሆሣዕና በአርያም! መልካም በዓል! ╭✥✥✥✥✥✥✥✥✥╮ ✥┈┈••●◉✞◉●••┈••✥ . አባ ኒቆዲሞስ (ጳጳስ) . 19/08/2016 ዓ.ም . ከሕይወት ተራራ ላይ ✥┈┈••●◉✞◉●••┈┈✥ ╰✥✥✥✥✥✥✥✥✥╯ 👇👇👇👇👇👇👇👇share join https://t.me/othodox12
2 32428Loading...
18
༒ የማይሰገድባቸው ጊዜያት ༒ የሚሰገድባቸው ጊዜያት እንዳሉት ሁሉ የማይሰገድባቸው ጊዜያትም አሉ፡፡ እነዚህ ስግደት የተገዘተባቸው ጊዜያት የሚከተሉት ናቸው፡፡ 1ኛ. በዕለተ እሑድ ‎ከአልቦ ነገር ወይም ከምንም ነገር (ex-nihilo - from nothingness) የተፈጠረ ፍጥረት ሁሉ ክርስቶስ ዳግም ሲመጣ ጠፍቶ ወደ ምንምነት ሲቀየር ከማይጠፉ ከዐምስቱ ፍጥረታት አንዷ ሰንበት ናት፡፡ ጌታ የተነሣባት፣ ዳግምም የሚመጣባት ዕለት ናት፡፡ በዚህና በሌሎች ምክንያቶችም ሰንበተ ክርስቲያን እሑድ በዓል ነች፡፡ ስለዚህ በዕለተ እሑድ መስገድ የተከለከለ ነው፡፡ ይህንን ፍትሐ ነገሥቱ እንዲህ በማለት ይገልፀዋል፦ "ከአድንኖና ከአስተብርኮ በቀር እስከ ምድር መስገድን የሚተዉባቸው የታወቁ ጊዜያቶች እነዚህ ናቸው፡፡ ኒቅያ 20፣ በዕለተ እሑድና በበዓለ ሃምሳ ወራት፣...” [ፍትሐ መንፈሳዊ 1748 14 4.537] ይህንን ይበልጥ ሲያጸናው በሰንበታትና በበዓላት አንቀጹ እንዲህ ሲል ደግሞታል፦ “በእሑድና በተከበሩት በዓላት ቀን ስግደት አይገባም፤ እነዚህ የደስታ ቀኖች ናቸውና'' [ፍትሐ መንፈሳዊ አንቀጽ 19 ቁ.715] 2ኛ. በበዓለ ሃምሳ ወራት በዓለ ሃምሳ የፍስሐና የሰላም ጊዜ ነው፡፡ ስሙ እንደሚጠቁመው ሃምሳውም ቀን በሙሉ በዓል ነው፡፡ በዓል ስለሆነም እንደ ፋሲካና እንደ ልደት እንበላበታለን እንጂ ረቡዕና አርብ ቢሆን እንኳን አንጾምበትም፡፡ በበዓልነቱ ጾም እንደተሻረበት ስግደትም እንዲሁ ይሻርበታል፡፡ ከላይ እንዳየነው [ፍትሐ ነገሥቱም በፍትሐ መንፈሳዊ አንቀጽ 14 ቁ.537] በእሑድ መስገድን ሲከለክል በበዓለ ሃምሳም እንዲሁ ከልክሏል፡፡ 3ኛ. በጌታችን በዓላት ፍትሐ ነገሥቱ “በእሑድና በተከበሩት በዓላት ቀን ስግደት አይገባም፤ እነዚህ የደስታ ቀኖች ናቸውና” (ፍትሐ መንፈሳዊ አንቀጽ 19 ቁ.715) ካለ በኋላ "የተከበሩት በዓላት" ያላቸው የትኞቹን እንደሆነ ሲዘረዝር ትስብእት/ጽንሰት፣ ልደት፣ ጥምቀት፣ ሆሣዕና፣ ትንሣኤ፣ ዕርገት፣ በዓለሃምሳ፣ ደብረ ታቦር በማለት ከጌታ ዘጠኝ ዐበይት በዓላት 8ቱን ይገልፃል፡፡ ሳይገለፅ የቀረው ስቅለት ነው፤ ያልተገለፀበትም ምክንያት በስቅለት ስግደት ስለማይከለከል ነው፡፡ ስለዚህ ከስቅለት በቀር በጌታ ዐበይት በዓላት (በተቀሩት በ8ቱ) ስግደት የተከለከለ ነው፡፡ ፍትሐ ነገሥቱ ይህንን ሲያጸና በአንቀጽ 14 እንዲህ ብሏል፦ “መስገድን የሚተዉባቸው የታወቁ በዓላት እነዚህ ናቸው.... ኒቅያ 32፣ በጌታችን በዓላትና በእመቤታችን በዓላት'' [ፍትሐ መንፈሳዊ አንቀጽ 14 ቁ.536-537]። 4ኛ. የእመቤታችን በዓላት ከላይ ያየነው የፍትሐ ነገሥት ንባብ በ[ፍትሐ መንፈሳዊ አንቀጸ 14 ቁ.536- 537] ድረስ በጌታ በዓላት መስገድ እንደ ተከለከለው ሁሉ በእመቤታችን በዓላትም መከልከሉን ይጠቁመናል፡፡ ይህንን ሥርዓት እንዴት እንደምንተገብርና የማይሰገድበት የእመቤታችን በዓል የትኛው እንደሆነ ከታች በ6ኛ ቁጥር እንመለከተዋለን፡፡ 5ኛ. ሥጋውንና ደሙን ከተቀበሉ በኋላ የሥርዓት ምንጫችን የሆነው ፍትሐ ነገሥት አሁንም በዚህ ዙሪያ እንዲህ ብሏል፦ “መስገድን የሚተዉባቸው የታወቁ በዓላት እነዚህ ናቸው... ሥጋውንና ደሙን ከተቀበሉ በኋላ” ይላል፡፡ [ፍትሐ መንፈሳዊ አንቀጽ 14 ቁ.536-537]። ሥጋውንና ደሙን ከተቀበልን በኋላ ከሚሰገድለት እንጂ ከማይሰግደው ጋር አንድ መሆናችንን ለማጠየቅና ለቅዱስ ሥጋውና ለክቡር ደሙ ክብር ስንል ዝቅ ብለን አንሰግድም፡፡ 6. በ[ 12/ 21/ 29 ] ከሌሎቹ የግዝት ወቅቶች ይልቅ እነዚህ ዕለታት በአብዛኛው ምዕመን የታወቁ ናቸው፡፡ ዕለታቱን የግዝት ያደረገው ሥርዓት ምንጭ ከላይ ያየናቸው የፍትሐ ነገሥት ምንባባት ናቸው፡፡ በ29 በዓለ ወልድ ብለን የጌታን በዓላት እንደምናስብ ይታወቃል፡፡ በፍትሐ ነገሥትም የጌታችን በዓላት እንደ ማይሰገድባቸው ሲጠቀስ ምንም እንኳን በአንቀጽ 19 ከ9ኙ ዐበይት በዓላት ስምንቱን ቢገልፅም አንቀፅ 14 ግን ከላይ እንደተጠቀሰው “የጌታችን በዓላት የእመቤታችን በዓላት'' ብሎ ማለፉን መርጧል። የጌታችን በዓላት የተባሉ ከ9ኙ የጌታ በዓላት ውጪ 9 ንዑሳን በዓላትም አሉ፡፡ እነዚህም ስብከት፣ ብርሃን፣ ኖላዊ፣ ግዝረት፣ ልደተ ስምዖን፣ ቃና ዘገሊላ፣ ደብረዘይት፣ ገና፣ መስቀል ናቸው፡፡ ፍትሐ ነገሥቱ በእነዚህ ዙሪያ የዘረዘረው ግልፅ ነገር የለም፡፡ ሆኖም የጌታ በዓላት ስለሆኑና በጌታ በዓላት ደግሞ ስግደት ስለተከለከለ፣ አባቶቻችን እነዚህን የጌታ (የወልድ) በዓላት በአንድነት ወር በገባ በ29 በዓለ ወልድ ብለን እንድናስብና፣ ዕለቱም ስለ በዓላቱ የግዝት ዕለት እንዲሆን የተደረገ ይመስላል፡፡ ስለዚህ አይሰገድበትም፡፡ ከዘጠኙ ዐበይትና ከዘጠኙ ንዑሳን በዓላት ውጪ ሰሙነ ሕማማትና ሰሙነ ትንሣኤም የጌታ በዓላት በመባል ይታወቃሉ፡፡ ሰሙነ ሕማማት በስግደት እንዲከበር ቤተ ክርስቲያን ታዛለች፡፡ (ይህን በዝርዝር በክፍል 3 እናያለን)፡፡ ሰሙነ ትንሣኤን ግን ከሰሙነ ሕማማት በተለየ ሁኔታ እናከብረዋለን፡፡ ሰሙነ ትንሣኤ የሚባለው ከትንሣኤ በኋላ ያለው እስከ ዳግም ትንሣኤ ያሉትን ቀናት የያዘው ሳምንት ነው፡፡ ሰሙነ ሕማማትን በፍጹም ሐዘን፣ በጾም፣ በስግደት እንዳከበርበው ሁሉ ሰሙነ ትንሣኤን ደግሞ በፍጹም ደስታ እንድናከብረው ትዕዛዝ አለ። ስለዚህ ሰሙነ ሕማማትን ስቅለትን በዋናነት በማሰብ በብዙ ስግደት ስናከብር ሰሙነ ትንሣኤን ደግሞ ትንሣኤውን በማሰብ በብዙ ደስታ ካለስግደት እናከብረዋለን፡፡ ፍትሐ ነገሥቱ የማይሰገድባቸውን ጊዜያት ሲጠቅስ “የጌታችን በዓላት የእመቤታችን በዓላት'' ማለቱን ከላይ ጠቅሰናል፡፡ የጌታን ንዑሳን በዓላት ወር በገባ በ29 አስበን እንደማንሰግደው ሁሉ የእመቤታችንንም በዓላት በ21 አስበን አንሰግድም፡፡ ስለዚህ ወር በገባ በ21 ሁሌም የግዝት በዓልነው፤ አይሰገድበትም፡፡ 12 የቅዱስ ሚካኤል በዓል እንደሆነ ይታወቃል፡፡ የቅዱስ ሚካኤል በዓል ከሌሎች የመላእክት በዓላት ተለይቶ መከበሩ ለምንድነው ቢሉ “የቅዱስ ሚካኤል በዓል መላእክትን ወክሎ ወርኃዊ ሆኖ እንዲከበር ታዟል" (በዓላት፣ ዲ.ን.ብርሃኑ አድማስ፣ ገጽ 124)። ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን በ12 እንዳይሰገድና እንደ ታላላቅ በዓላት በደስታ እንዲከበር ሥርዓትን ሠርታለች፡፡ 👇👇👇👇👇👇👇👇share join https://t.me/othodox12 👆👆👆👆👆👆👆👆👆ለተዋህዶ ልጆች
1 30421Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
🌹🌹🌹እንኳን ለቅዱስ ያሬድ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ🌹🌹🌹 ኢትዮጵያ ከመላእክት ጋር የሚዘምር ማሕሌታዊ ከካህናተ ሰማይ ጋር የሚያጥን ካህን የምታፈራ ሀገር ናት። ለሰማይ አገልጋዮችን ገና ሳይሞቱ የምትልክ፣ ከተዋጊዎች መካከል ወደ ድል ነሺዎች መልእክተኛ የምትልክ ቤተ ክርስቲያን እንዴት ያለች ናት? ቅዱስ ያሬድ በትሕትናው ከትል ተማረ። ትሑታንን ከፍ የሚያደርግ ፈጣሪም ከፍ አደረገውና ከመላእክት ጋር ዘመረ። ትልዋን ከዛፍ አውርዶ ቢጨፈልቃት ኖሮ ለአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት ያልነጠፈው የምስጋና ጅረት በሀገራችን ባልፈሰሰ ነበር። ኃይል አለኝ ብለህ የምትጨፈልቃቸው ትሎች ሰማይ የሚያደርሱህ መምህራኖችህ እንዳይሆኑ ተጠንቀቅ ይላል የታሪኩ ተግሣፅ። ቅዱስ ያሬድ እግሩን በጦር እየተወጋ እንኩዋን ዝማሬው ሰማያት ወስዶት አልተሰማውም ነበር። የእኛው ሲላስ የእኛው ጳውሎስ ቅዱስ ያሬድ ሆይ በዘመርክባት ሀገርህ ዛሬ ብዙ ጦር ተሰክቶባታል። ከአንተ ዜማ በቀር ዛሬም መጽናኛ የለንምና በምልጃህ አስበን። ጥዑመ ልሳን ያሬድ: ሊቀ ጠበብት ያሬድ: ሊቀ ሊቃውንት ያሬድ የቤተ ክርስቲያን ጌጥ!! 👇👇👇👇👇👇👇
Hammasini ko'rsatish...
👍 1
††† እንኳን ለቅዱሳን ሠለስቱ ደቂቅ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። ††† ††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ††† ††† ቅዱሳን ሠለስቱ ደቂቅ ††† ††† አናንያ : አዛርያና ሚሳኤልን እንዲያው በቀድሞው አጠራር ሠለስቱ ደቂቅ (ሦስቱ ሕጻናት) እንላቸዋለን እንጂ ለእኛስ በእድሜም : በጸጋም : በትሩፋትም አባቶቻችን ናቸው:: ቅዱሳኑ የወቅቱ የይሁዳ ንጉሥ የኢዮአቄም ልጆች ናቸው:: ናቡከደነጾር ኢየሩሳሌምን አቃጥሎ ሕዝቡን ሲማርክ አብረው ተማርከው ባቢሎን ወርደዋል:: ንጉሡ ከምርኮ ወጣቶች ለቤተ መንግስት ሲመርጥ ሦስቱ ቅዱሳንና ዳንኤል ተመርጠው የምቾት ሕይወት ተዘጋጅቶላቸው ነበር:: ነገር ግን በምግብና በአምልኮ ከአሕዛብ ጋር መተባበርን አልፈለጉምና ምርጫቸው ጾምና ጸሎት ከቆሎ ጋር ሆነ:: ምንም እንኳ በቤተ መንግስት ውስጥ ቢኖሩ : ምንም የነገሥታት ልጆች ቢሆኑ ለእነርሱ ከእግዚአብሔር ፍቅር የተሻለ አልነበረምና በጥሬ ቆሎ ተወስነው ኖሩ:: አምላካቸው ከሃሊ ነውና በውበትም ሆነ በጥበብ በባቢሎን ምድር ከነርሱ የሚደርስ አልተገኘም:: ንጉሡም በባቢሎንና በአውራጃዋ ላይ ሾማቸው:: ስማቸውንም በአማልክቱ ስም ሲድራቅ : ሚሳቅና አብደናጐ አላቸው:: ከነገር ሁሉ በኋላ አሕዛብ ቀንተውባቸዋልና የክፋት አዋጅን አሳወጁ:: ናቡከደነጾር 60 ክንድ ቁመት ያለውን የወርቅ ምስል አቁሞ "ስገዱ" ቢላቸው አይሆንም በማለታቸው ተቃጥለው እንዲሞቱ እሳት ተፈረደባቸው:: ነበልባሉ ከጉድጓዱ ወደ ላይ 49 ክንድ ቢነድም ቅንጣት ያህል ፍርሃት አልጎበኛቸውም:: ወደ እሳቱም ሲጥሏቸው መልዐከ አድኅኖ ቅዱስ ገብርኤል ደርሶ አዳናቸው:: ከሆነው ነገር የተነሳ አሕዛብ አፈሩ:: ናቡከደነጾር ግን ከዙፋኑ ተነስቶ የቅዱሳኑን አምላክ እግዚአብሔርን ባረከ:: ከዚያች ቀን በኋላ አናንያ : አዛርያና ሚሳኤል በአት አጽንተው : በጾምና በጸሎት ተወስነው ኑረዋል:: ነፍሳቸው ከሥጋቸው ስትለይ ታላቅ ንውጽውጽታ ሆኗል:: ቅዱስ ዳንኤልና ናቡከደነጾር ተሯሩጠው ቢሄዱ ሦስቱም በአንድነት ዐርፈው ተገኝተዋል:: ንጉሡ በእጅጉ ይወዳቸው ነበርና በወርቅ በተለበጠ ሳጥን ቀብሯቸዋል:: ስሞት ከመካከላቸው ቅበሩኝ በማለቱ ዛሬ ድረስ ለበቁ አባቶች የአራቱ መቃብር ባቢሎን ውስጥ ይታያል:: ቅዱሳን አናንያ : አዛርያና ሚሳኤል (ሲድራቅ : ሚሳቅና አብደናጐ) ያረፉት ግንቦት 10 ቀን ሲሆን ዘመኑም ከክርስቶስ 500 ዓመት በፊት ነው:: ††† አምላካቸው ከእሳት ባወጣቸው ቀንም:- "ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ:: ስቡሕኒ ውዕቱ ወልዑልኒ ውዕቱ ለዓለም::" የሚለውን ምስጋና ፈጣሪ ገልጾላቸው ደርሰውታል:: (በእሳቱ ውስጥ ሆነው ተናግረውታል:: ) ድርሰታቸው 2 ወገን ሲሆን ባለ ስድስት አንቀጹ ምስጋናቸው ከ600 ዓመት በኋላ ክርስቶስ እንደሚወለድ የሚያሳይ ነው:: ሌላኛውና 33 አንቀጾች ያሉት ምስጋናቸው ደግሞ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ለ33 ዓመታት እንደሚመላለስ ያጠይቃል:: ቅዱሳን ሠለስቱ ደቂቅ ካረፉ ከ900 ዓመታት በኋላ (ማለትም ከክርስቶስ ልደት በ400 ዓመታት) ታላቁ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ቤተ ክርስቲያንን አንጾላቸው ነበርና አጽማቸውን ሊያገኝ ተመኘ:: ወዳጁን ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ጠርቶ "አባ! አጽመ ቅዱሳንን ባቢሎን ወርደህ አምጣልኝ?" አለው:: ቅዱሱ ሐጺር ዮሐንስም በደመና ተጭኖ ባቢሎን ገባ:: በቅዱሳኑ መቃብር ፊትም ሰግዶ አለቀሰ:: ሠለስቱ ደቂቅም "ወዳጃችን! ምን ሆንክ?" አሉት:: ቅዱሱም መልሶ "ወደ ግብጽ እንሒድ:: አባ ቴዎፍሎስ ይፈልጋቹሃል" አላቸው:: እነሱም "ለቅዱሱ ቴዎፍሎስ እንዲህ በለው:: እግዚአብሔር ዋጋህን ይክፈልህ:: ግን አጽማችን እስከ ዓለም ፍጻሜ ባቢሎንን አይለቅም:: ለክብርህ ግን እንመጣለን::" "ለምልክትም ይሆን ዘንድ መብራት ሳታበራ በሌሊት ጠብቀን በለው" ብለው ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርን ባርከው ሸኙት:: ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርም መጥቶ መልእክቱን አደረሰ:: በዕለተ ቅዳሴ ቤታቸው ቅዱሳን:- ቴዎፍሎስ : ቄርሎስ : ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርና ሌሎችም ከምዕመናን ጋር በጨለማ ሳሉ ቤተ ክርስቲያኑ ቦግ ብሎ በራ:: እጅግ የሚደነቅ ብርሃንም ከበባቸው:: በብርሃኑ መካከል ሠለስቱ ደቂቅ ሲያልፉ በጐ መዓዛ ሸተተ:: ሕዝቡም በደስታና በዝማሬ የቅዱሳኑን ቅዳሴ ቤት አክብሯል:: ††† በረከታቸው ይደርብን:: ††† ግንቦት 10 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት 1.ሠለስቱ ደቂቅ ቅዱሳን (አናንያ : አዛርያና ሚሳኤል) 2.ቅዱስ አብርሃም ጸራቢ (ሰማዕት) 3.አባ ሚካኤል ገዳማዊ 4.አባ ይስሐቅ ግብጻዊ ††† ወርሐዊ በዓላት 1.ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ 2.ቅዱስ ኒቆላዎስ ዘሃገረ ሜራ 3.ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ ጻድቅ ንጉሥ 4.አቡነ መልክዐ ክርስቶስ 5.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ እልፍዮስ) 6.ቅድስት ዕሌኒ ንግስት 7.ቅዱስ ዕፀ መስቀል ††† "ናቡከደነፆርም መልሶ:- መልአኩን የላከ : ከአምላካቸውም በቀር ማንንም አምላክ እንዳያመልኩ ለእርሱም እንዳይሰግዱ ሰውነታቸውን አሳልፈው የሰጡትን : የንጉሡንም ቃል የተላለፉትን : በእርሱ የታመኑትን ባርያዎቹን ያዳነ የሲድራቅና የሚሳቅ የአብደናጎም አምላክ ይባረክ::" ††† (ዳን. 3:28) ✍ወስብሐት ለእግዚአብሔር 👇👇👇👇👇👇👇👇👇join 🙏https://t.me/othodox12 share
Hammasini ko'rsatish...
ተዋሕዶ ሀይማኖቴ TEWAHIDO AMANTAA KOO❤️

ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ለማግኘት join አርጉ♥ Barumsa ortodoksii tewahidoo ta’e fi Farfannaa ta’ee fi gorsaa Abbota argachuuf join godha .

👍 1
          📖ዳግም ትንሣኤ       📖ዳግም ትንሣኤ ለምን ተባለ? በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ሰሙነ ሕማማትና ሰሙነ ትንሣኤን እንድናከብር ቀደም ሲል በዲዲስቅልያ ኋላም በፍትሐ ነገሥት ታዝዟል፡፡ “እስመ ሰሙነ ዐብይ ሰሙነ ሕማማት እንተ ትተልዋሄ ሰሙነ ትንሣኤ ወዘይትፈቀድ ከመ ናእምር እስመ ዘሐመ ናሁ ትንሣአ” ሲል ይገኛል፡፡ ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 19 ፤ የሰሙነ ትንሣኤ መጨረሻው ስምንተኛው ቀን ዳግም ትንሣኤ ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣው አንድ ጊዜ ነው፡፡ ዳግም ትንሣኤ ለምን ተባለ?      📖ዳግም ትንሣኤ የተባለበት ምክንያት፡- በአከባበር፥በሥርዓት የመጀመሪያውን ትንሣኤ ስለሚመስል ነው፡፡የትንሣኤ ዕለት የሚባለው ቃለ እግዚአብሔር ሳይለወጥ፤በሙሉ በዚህ ቀን ይደገማል፡፡ ከዚህም ሌላ ሁለት መጠሪያ ስሞች አሉት፡፡ እነዚህም “ፈጸምን አግብዓተ ግብር” ይባላሉ፡፡ “ፈጸምነ” የተባለበትም፤ ሰሙነ ትንሣኤ በዓል አክብረን ፈጸምን ማለት ነው፡፡ “አግብዓተ ግብር” የተባለበትም፤ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “አባ ወአቡየ ግብር ዘወሀብከኒ ፈጸምኩ… እኔ ልሠራው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር ላይ አከበርሁህ” ያለውን ከቅዳሴ በኋላ ሊቃውንት በዚህ ቀን ስለሚዘምሩት ነው፡፡ ዮሐንስ 7፥4 በተጨማሪም የሐዋርያው ቶማስ ምስክርነት የሚታሰብበት ነው፡፡ ዳግመኛ ከስምንት ቀን በኋላ ደቀ መዛሙርቱ በዝግ ቤት ሳሉ፥ ቶማስም ከእነርሱ ጋር ሳለ ደጁም ተዘግቶ ሳለ፥ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ በመካከላቸው ቁሞ እንዴት ሰነበታችሁ አስታረቅኋችሁ” አላቸው፡፡ ሁለት ሰዓት አሳልፎ ስለመጣ “እምድኅረ ሰሙነ” አለ እንጅ፥ በስምንተኛው ቀን ሲል ነው፡፡ በመጀመሪያው መገለጡ ያልተገኘው ሐዋርያው ቶማስ ትንሣኤውን አላመነም ነበርና፤ “ጣትህን ወደዚህ አምጣ እጆቼንም እይ፤ እመን እንጅ ተጠራጣሪ አትሁን” አለው፡፡ ቶማስም መለሰ “ጌታዬ አምላኬ ሆይ” አለ፡፡ መዳሰሱን ሲያይ “ጌታዬ”፤መቃጠሉን ሲያይ “አምላኬ ሆይ “አለ፡፡ ገቦ መለኮቱን የዳሰሰች እጁ ሕያዊት ሁና፤ (በሕይወት ትኖራለች)በሕንድ አገር ከታቦት ጋር በመንበሩ ላይ ያስቀምጧታል፡፡ በዓመት በዓመት በእምቤታችን በዓል በአስተርእዮ ሊያጥኑ ሲገቡ፥ የሚሾመውን ወጥታ ቀኝ እጁን ትይዘዋለች ዓመት አገልግሎ ያርፋል፤ እንዲሁ በዓመቱ የሚሾመውን ተራምዳ ትይዘዋለች፤ እንዲህ እያለች ትኖራለች፡፡ ይህም የሚያስተምረን የጌታን ተአምራት፤ የሐዋርውን ሥልጣንና ብቃት ነው፡፡ጌታም ቶማስ ሆይ! ብታየኝ አመንክን? ሳያዩኝ የሚያምንብኝ ብፁዓን ናቸው አለው፡፡ ዮሐ 21፥24–29 ለብርሀነ ትንሣኤው ያደረሰን አምላካችን፥ፍጻሜ ሕይወታችን በሃይማኖት የቀናን፤ በምግባር የጸናን ያድርገን! አሜን፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር ይቆየን ።አሜን 👇👇👇👇👇👇👇👇ሼር https://t.me/othodox12
Hammasini ko'rsatish...
ተዋሕዶ ሀይማኖቴ TEWAHIDO AMANTAA KOO❤️

ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ለማግኘት join አርጉ♥ Barumsa ortodoksii tewahidoo ta’e fi Farfannaa ta’ee fi gorsaa Abbota argachuuf join godha .

#በስተመጨረሻ_ይዘነው_የምንሄደው_ምንድን_ነው? 🥀ጠቢቡ ሰለሞን ሁሉን አየ ሁሉን አጣጣመ በስተመጨረሻ “ሁሉም ከንቱ ነው የከንቱ ከንቱ፤ ነፋስንም እንደመከተል ነው” ሲል ኑሮን ደመደመ። እንደኔ ሁሉም ከንቱ ነው ሲል ተስፋ ሊያስቆርጠን አይመስለኝም፤ ተስፋን ሊሰጠን እንጂ። ህይወታችን ከማንኛውም አለማዊ ሃብት፤ ከማንኛውም ዝና ከማንኛውም ክብር የላቀች መሆኗን ሲነግረን ይመስለኛል። ይህንን በቅጡ መረዳት ስለሚሳነን፤ በስተመጨረሻ ይዘናቸው በማንሄዳቸው አላፊ ነገሮችን ኑሮዋችንን እንበጠብጣለን። 🥀ኑሮ ማለት በውልደት እና በሞት መካከል ያለ የመሸጋገሪያ ጊዜ ነው። በድንገት ተጀምሮ በድንገት የሚቆም የመሸጋገሪያ ጊዜ። ጥቂቶች ይህንን የተረዱ ጊዜያቸውን አጣጥመው ይኖራሉ። አብዛኛዎቻችን ግን ዘላለም እንደሚኖር ሰው ተዘናግተን እንኖራለን። መልካም ነገር ሳናደርግባቸው በተራ ነገር የሚያልፉ ቀናቶች ከቆምንበት ህንጻ ስር እየተሸረፉ እንደሚወድቁ ጡቦች ይቆጠራሉ። ቀስ እያሉ ከከፍታው የሚያወርዱን። 🥀ሁሉም ከንቱ ነው የከንቱ ከንቱ ምክንያቱም ምንም ነገር በሞት ፊት ቆሞ ሞትን የሞጋፈጥ ነገር ስለሌለ። ይህን የተረዳ ሰው ትልቁን ቀንበር ከላዩ ላይ አወረደ ማለት ነው። የሚያደርገውን ነገር ሁሉ ከልቡ ያደርጋል ምክንያቱም እድሉ አንደ ብቻ እንደሆነች ስለሚረዳ። እውነት ከሞት ፊት ቆሞ በቀልን የሚያስብ ማነው? ከመቃብሩ ላይ ቆሞ ገንዘቡ የሚያሳሳው ማነው? በከፈን ውስጥ ሆኖ የሚጠላውን ሰው የሚያስብ የሚቀና ማን ነው? በእርግጠኝነት ማንም። በሞት ፊት ሁሉም ነገር ከንቱ ነው፤ የከንቱ ከንቱ። 🥀በስተመጨረሻ ይዘነው የምንሄድ ምንም ነገር የለም።ይልቅ የመሸጋገሪያ ጊዜያችንን መልካም እናድርገው። ተሰጥዖችንን እናበርክት፤ ማናችንም ያለተሰጥዖ አልተፈጠርንም። ተራ ሆነን መሞትን አንምረጥ። የራሳችንን አሻራ አኑረን፤ ነበሩ ለመባል ያብቃን። ሰለሞን ከንቱ ናቸው ያላቸው ነገሮች ህይወታችንን የሚያጨልሙና የምድር ቆይታችንን መራራ የሚያደርጉትን ነገሮች ነው። ህይወታችን ክቡር ናት፤ ከማንኛውም ነገሮች ሁሉ የከበረች የፈጣሪ ስጦታ። እኛ ግን በኪሳራ እየቸረቸርናት ነው። ፍቅር የሌላት ህይወት፤ እምነት የራቃት ህይወት፤ ሰላም የጎደላት ህይወት፤ ደስታ የሌለባት ህይወት ያለዋጋዋ የተሸጠች ናት። ምክንያቱም በዚህ ምድር የህይወታችንን ዋጋ የሚስተካከል አለማዊ ነገር ስለሌለ። 👇👇👇👇👇👇 https://t.me/othodox12
Hammasini ko'rsatish...
ተዋሕዶ ሀይማኖቴ TEWAHIDO AMANTAA KOO❤️

ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ለማግኘት join አርጉ♥ Barumsa ortodoksii tewahidoo ta’e fi Farfannaa ta’ee fi gorsaa Abbota argachuuf join godha .

💟ስለምን ማርያም ብለው አወጡላት ቢሉ:እነሆ በዚ አለም ከሚመገቡት ሁሉ ምግብ ለአፍ የሚጥም ለልብ የሚመጥን "ማር" ነው:በገነትም በህይወት የተዘጋጁ ጻድቃን ቅዱሳን "ያም" የሚባል ምግብ አላቸው :: 💟ከዚ ሁሉ የበለጥሽ የከበርሽ ነሽ ሲሉ ስለዚህ "ማርያም" ብለው አወጡላት::የእመቤታችን ማርያም ስም ተነቦ ሳይተረጎም ይቀር ዘንድ አይገባምና:- ❤""ማ"" ማለት ማህደረ መለኮት: ❤""ር"" ማለት ርግብየ ይቤላ: ❤""ያ"" ማለት ያንቀዓዱ ኃቤኪ ኩሉ ፍጥረት: ❤""ም"" ማለት ምስሃል ወምስጋድ ወምስትሥራየ ኃጥያት ማለት ነው:: 💟አንድም "ማርያም" ማለት ልዩ ከጣዖት:ክብርት እምፍጥረታት:ንጽህት እምሃጥያት:መልክ ከደም ግባት የተሰጣት ማለት ነው:ዳግመኛም "ማርያም" ማለት ተፈስሂ ቤተ ይሁዳ ወተሃሠዪ ቤተ እስራኤል ማለት ነው:: 💟አንድም "ማርያም" ማለት መርህ ለመንግስተ ሰማያት ማለት ነው:ይህስ እንዴት ነው ቢሉ:እነሆ ዛሬ በዚህ አለም ለዕውር መሪ በትር እንዲሰጡት ሁሉ እርሱአም በፍቅሩአ: 💟በጣዕመ ፍቅሩአ የሰውን ሁሉ ኃጥያት:ክፋት ፍቃ ከልጁአ ከወዳጁአ አስታርቃ ከገሃነመ እሳት አውጥታ መንግስተ ሰማያት የምታስገባ ስለሆነች ስለዚህ መርህ ለመንግስተ ሰማያት አሉአት::አንድም ማርያም ማለት ሰረገላ ፀሃይ ማለት ነው:አንድም ማርያም ማለት ተላኪተ እግዚአብሄር ወሰብእ ማለት ነው:አንድም ማርያም ማለት ውብህት(ስጥውት) ማለት ነው:: ❤በዚህ በግንቦት አንድ ቀን እመቤታችን አለምን ልታስምር ከቅድስት ሃና እና ከቅዱስ እያቄም በብዙ ልመና ተገኘች:: ❤የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ፍቅሩአ ጣዕሙአ በረከቱአ ረድኤቱአ አማላጅነቱአ በእውነት በኛ አማላጅነቱአን በምናምን ልጆቹአ ላይ ይደርብን:: 👇👇👇👇👇👇share join https://t.me/othodox12
Hammasini ko'rsatish...
ተዋሕዶ ሀይማኖቴ TEWAHIDO AMANTAA KOO❤️

ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ለማግኘት join አርጉ♥ Barumsa ortodoksii tewahidoo ta’e fi Farfannaa ta’ee fi gorsaa Abbota argachuuf join godha .

. ❤ልደታ ለማርያም❤ግንቦት ፩ እንኳን አደረሰን!!! 💟ጴጥርቃ እና ቴክታ የሚባሉ ሰዎች በኢየሩሳሌም በአንድነት ተጋብተው ይኖሩ ነበር: 💟እነዚህም በእግዚአብሄር የሚያምኑ የተወደዱ ጻድቃን ደግ ሰዎች ነበሩ:እነዚህም ሰዎች በእግዚአብሄርም በሰውም ዘንድ የበቁ ባለጸጎች ነበሩ:ነገር ግን የሚወርሳቸው ልጅ አልነበራቸውምና መካን ነበሩ:አንድ ቀን ጴጥርቃም ቴክታን እህቴ ሆይ ይህን ሁሉ የሰበሰብነውን ገንዘባችንን ምን እናደርገዋለን ልጅ የለን የሚወርሰን: 💟አንቺም መካን ነሽ እኔም ካንቺ በቀር ሌላ ሴት አላውቅም አላት:እርሱአም ወንድሜ ሆይ አምላከ እስራኤል ለኔ ልጅ ቢነሳኝ አንተም እንደኔው ሆነህ ትቀራለህን? ከሌላ ደርሰህ ውለድ እንጂ ብላ ብታሰናብተው እንደዚ ያለ ነገር እንኩአንስ ላደርገው በልቦናዬ እንዳላስበው አምላከ እስራኤል ያውቅብኛል አላት: 💟እሱአም አምላከ እስራኤል የሚያደርገውን የሚያውቅ የለም:ትላንትና ማታ በህልሜ ነጭ ጥጃ ከማህጸኔ ስትወጣ ያችም ነጭ ጥጃ ሌላ ነጭ ጥጃ ስትወልድ እንዲሁ እስከ 7ት ትውልድ ሲዋለድ ሰባተኛይቱ ጨረቃን ስትወልድ ጨረቃዋም ፀሃይን ስትወልድ አየሁ አለችው:: 💟እርሱም በጠዋት ከህልም ፈቺ ዘንድ ሂዶ የነገረችውን ሁሉ ነገረው:ያም ህልም ፈቺ እግዚአብሄር በምህረቱ አይቱአቹአል በሳህሉ መግቡአችሁአል 7 አንስት ጥጆች መውለዳቹ 7 ሴቶች ልጆች እና የልጅ ልጆች ትወልዳላቹ ከቤታቹ ሰባተኛይቱ ጨረቃ መውለዱአ ከሰው የበለጠች ከመላእክትም የከበረች ደግ ፍጥረት ትወልዳላቹ የፀሃይ ነገር ግን አልታወቀኝም አለው: 💟እርሱም የነገረውን ሁሉ ሄዶ ነገራት እርሱአም እንጃ አምላከ እስራኤል የሚያደርገውን ማን ያውቃል ብላ ዝም አለች: 💟ከዛም ፀንሳ በ9 ወሩአ ሴት ልጅ ወለደች:ስሙአንም ሄሜን ብለው አወጡላት:ሄሜንም አድጋ ለአካለ መጠን ስደርስ አጋብተዋት ሴት ልጅ ወለደች በስምንተኛ ቀኑአም ደርዲ ብለው ስም አወጡላት:ደርዲም አድጋ እንዲሁ ሴት ወለደች እና ቶና አለቻት:ቶናም እንዲሁ ሴት ልጅ ወልዳ ሲካር አለቻት;ሲካርም እንዲሁ ሴት ልጅ ወልዳ ሴትና አለቻት:ሴትናም እንዲሁ ሴት ልጅ ወልዳ ሄርሜላ አለቻት:ሄርሜላም እንዲሁ ሴት ልጅ ወልዳ ንጽህት ቅድስት ክብርት የምትሆን እመቤታችንን የምትወልደውን ሃናን ወለደች:: 💟ከጴጥርቃና ከቴክታ የተወለዱ 67 ወንዶች ልጆች አሉ የእመቤታችን የድንግል ማርያምን ትውልድ ለመቁጠር ትንቢት አልተነገረላቸውም ሱባኤ አልተቆተረላቸውምና አልተፃፈም:ይህቺም ሃና በስራት በቅጣት አደገች:ለአእምሮ ስትበቃ አካለ መጠን ስደርስ ከቤተ መንግስት ወገን ከነቅዱስ ዳዊት ወገን ከሆነው(መጽሃፍ ቅዱስ ይገልጸዋል) ከቅዱስ እያቄም ጋር አጋቡአት:: 💟እነዚህ ቅዱሳን እያቄም እና ሃና በአንድነት ተጋብተው ሲኖሩ ልጅ አጡ:ከእለታት አንድ ቀን ወደ ቤተ እግዚአብሄር ሂደው ሲፀልዩ ሲያዝኑ ዋሉ: 💟ሃዘናቸው እንዴትስ ነው ቢሉ:እያቄም:-"አቤቱ ጌታዬ ያባቶቼ የእስራኤል አምላክ እኔ ባርያህ እለምንሃለው አትጣለኝ:አትናቀኝ:ፀሎተን ስማኝ ፈቃዴን ፈጽምልኝ:ለአይኔ ማረፊያ ለልቤ ተስፋ የሚሆን የተባረከ ወንድ ልጅ ስጠኝ" ብሎ ሲለምን ዋለ:ሃናም በበኩሉአ "አቤቱ ጌታዬ የአባቶቼ የእስራኤል አምላክ እኔ ባርያህ እለምንሃለው:ስማኝ ለአይኔ ማረፊያ ለልቤ ተስፋ የምትሆነኝ የተባረከች ሴት ልጅ የማህፀኔን ፍሬ ስጠኝ" ብላ ስትለምን ዋለች: 💟እንዲ ብለው ስይዝኑ ሲጸልዩ ውለው ርግብ ከልጆቹአ ጋር ስትጫወት አይታ አቤቱ ጌታዬ ለዚች ግእዛን ለሌላት እንስሳ ልጅ የሰጠህ አምላክ ምነው ለኔ ልጅ ነሳኅኝ ብላ ምርር ብላ አለቀሰች: 💟እንዲ ብለው ሲያዝኑ ሲፀልዩ ውለው ከዘካርያስ ከሊቀ ካህናቱ ሄደው አቤቱ ጌታችን ሆይ ወንድ ልጅ ብንወልድ ተምሮ ቤተ እግዚአብሄርን አገልግሎ እንዲኖር እንሰጣለን:ሴት ልጅም ብንወልድ ማይ ቀድታ መሶብ ወርቅ ሰፍታ መጋረጃ ፈትላ ካህናትን አገልግላ እንድትኖር እንሰጣለን ብለው ስለት ገቡ:: ዘካርያስም እግዚአብሄር ጸሎታችሁን ይስማላቹ ስእለታችሁን ይቀበልላቹ ጻህቀ ልቦናችሁን ይፈጽምላቹ ብሎ አሳረገላቸው: 💟ከዚያም በሁአላ ቅድስት ሃና እና ቅዱስ እያቄም እለቱን ራእይ አይተው ነገር አግንተው አደሩ:ራእዩም እንዴት ነው ቢሉ ኢያቄም 7ቱ ሰማያት እንደ መጋረጃ ተገልጠው ከላይኛው ሰማይ ነጭ ወፍ ወርዶ በራሴ ላይ ሲቀመጥ አየሁ አላት: 💟ወፍ የተባለው ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው:ነጭነቱ ንጽሃ ባህሪው ነው:ከላይኛው ሰማይ ነጭ ወፍ ወርዶ በራሴ ላይ ሲቀመጥ አየሁ ማለቱ:የኢያቄምን ባህርይ ባህርይ እንዳደረገው እወቅ ሲል ነው:7ቱ ሰማያት የተባሉ የጌታችን ልዩ ልዩ ባህሪው:ምልአቱ:ስፍሃቱ:ርቀቱ:ልእልናው:ዕበዩ መንግስቱ ናቸው:ሃናም እኔም አየሁ አለችው:ምን አየሽ ቢላት:ነጭ ርግብ መጥታ በራሴ ላይ ወርዳ በጆሮዬ ገብታ በማህጸኔ ስትተኛ አየሁ አለችው:: 💟ርግብ የተባለች እመቤታችን ድንግል ማርያም ናት:ነጭነቱአ ንጽህናዋ:ቅድስናዋ ድንግልናዋ ነው:ነጭ ርግብ መጥታ በራሴ ላይ ተቀምጣ ከራሴ ወርዳ በጆሮዬ ገብታ በማህጸኔ ስትተኛ አየሁ ማለቱአ ብስራተ ገብርኤልን በጆሮዋ ሰምታ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታችንን መፀነሱአ ነው:ይህንኑም ራእይ ያዩት ሃምሌ 30 ዕለት ነው:: 💟እነሱም እንዲ ያለ ራዕይ ካየን:ነገር ካገኘን ብለው ዕለቱን በሩካቤ ሥጋ አልተገናኙም:ፈቃደ እግዚአብሄር ቢሆን ብለው አዳምንና ሄዋንን ብዙ ተባዙ ምድርንም ምሉአት ብሎ ያበሰረ አምላክ ለኛስ ይልክልን የለምን? ብለው ዕለቱን አልጋ ምንጣፍ ለይተው እስከ 7 ቀን ድረስ ለየብቻቸው ሰነበቱ: 💟ነሃሴ በባተ በሰባተኛው ቀን ከሰው የበለጠች ከመላእክት የከበረች ዓለሙ ሁሉ ተሰብስቦ ቢመዘን አንድ የራሱአን ፀጉር የማያህል ደግ ፍጥረት ትወልዳላቹህና ዛሬ በሩካቤ ስጋ ተገናኙ ብሎአቹሃል ጌታ ብሎ መልአኩ ለሃና ነገራት በፈቃደ እግዚአብሄር በብስራተ መልአክ እመቤታችን እግዝእትነ ማርያም እሁድ እለት ተፀነሰች(በኦሪት ስርአት እሁድ ዕለት ባል እና ሚስት መገናኘት ልማድ ነበርና): 💟እመቤታችን የተፀነሰች ዕለት አይሁድ ቀንተው ተነሱባቸው ቅናቱ እንዴት ነው ቢሉ:ሳሚናስ የሚባል የጦሊቅ ልጅ ከኤዶቅ ካጎቱ ቤት ሄዶ ሞተ እነርሱም እንቀብራለን ብለው ባልጋ ይዘው ሲሄዱ ከመንገድ አሳረፉት:የሃናም የአጎቱአ ልጅ ነበርና ለማልቀስ ብትደርስ ዘመዶቹአ ሁሉ ተሰብስበው ሲላቀሱ ቆዩአት: 💟እርሱአም አብራ እየዞረች ስታለቅስ ጥላዋ ቢያርፍበት መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል ብድግ ብሎ ተነስቶ ስብሃት ለኪ ማርያም እሙ ለፀሃየ ጽድቅ ለአብ ሙሽራው ለወልድ ወላዲቱ ለመንፈስቅዱስ ጽርሃ ቤቱ ተፈስሂ ደስ ይበልሽ ብሎ ሰገደላት:አይሁድ ከዛ ነበሩና ምነው ሳሚናስ ምን አየህ? ምን ትላለህ? ቢሉት ከዚች ከሃና ማህፀን የምትወለደው ህፃን ሰማይ ምድርን:እመቅ አየርን የፈጠረ አምላክን ትወልዳለች እያሉ መላእክት ሁሉ ሲያመሰግኑአት ሰማሁአቸው እኔንም ያነሳችኝ የፈወሰችኝ ያዳነችኝ እርሱአ ናት አላቸው በል ተወው ሰማንህ ብለው ቅናት ጀመሩ:: ❤""እመቤታችን እግዝትእነ ማርያም በተፀነሰች በ9 ወር ከአምስት ቀን የግንቦት መባቻ ዕለት ግንቦት 1 ተወለደች::"" 💟እመቤታችን እግዝትእነ ማርያም የተወለደችበት እለት በአባት እናቱአ ቤት ፍስሃ ደስታ ተደረገበት ቤቱንም ብርሃን መላው በስምንተኛውም ቀን ""ማርያም"" ብለው አወጡላት::
Hammasini ko'rsatish...
ተዋሕዶ ሀይማኖቴ TEWAHIDO AMANTAA KOO❤️

ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ለማግኘት join አርጉ♥ Barumsa ortodoksii tewahidoo ta’e fi Farfannaa ta’ee fi gorsaa Abbota argachuuf join godha .

1
“ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤”   — ሮሜ 6፥5 ✨እንኳን ደስ አላችሁ ሞትን ድል አድርጎ ጌታችን ተነስቷል✨ ✝ ለመላው ✝ የክርስትና ✝ እምነት ✝ ተከታዮች ✝ በሙሉ ✝ እንኳን ✝ ለትንሳኤ    ✝ በዓል ✝ አደረሳችሁ ✝ 👇👇👇👇👇 https://t.me/othodox12
Hammasini ko'rsatish...
ተዋሕዶ ሀይማኖቴ TEWAHIDO AMANTAA KOO❤️

ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ለማግኘት join አርጉ♥ Barumsa ortodoksii tewahidoo ta’e fi Farfannaa ta’ee fi gorsaa Abbota argachuuf join godha .

👍 1
#ቅዲሜ 1. ቀዳም ስኡር ይህች ዕለት (የተሻረችው ቅዳሜ) ትባላለች ምክንያቱም እንደ ቤተክርስቲያናችን አስተምህሮ በሰንበት እለት የግልም ሆነ የአዋጅ ጾም በፍጹም አይጾምም። ውጉዝም ነው። ነገር ግን በዚህች የሕማማት ቅዳሜ ይህ ሥርአት ይሻራል ይጾማልም።ስለዚህ የተሻረችው ቅዳሜ ተባለች። በዚህ እለት የሚጾምበት ምክንያት እናቱ እናታችን ድንግል ማርያምና ቅዱሱ ሐዋርያ ዮሐንስ የጌታን ሞት አይተው እስከትንሳኤው ምግብን አልቀመሱም ነበር።ያን መሠረት በማድረግ ኦርቶዶክሳውያን ሁሉ ከቻልን ከአርብ ጀምሮ ከከበደን ደግሞ ከቅዳሜ ጀምሮ ቀኑን ሙሉና እስከሌሊቱ 9:00 እናከፍላለን እንጾማለን። 2. ለምለም ቅዳሜ ትባላለች ምክንያቱም በዚህ እለት ጠዋት በቤተክርስቲያን ካህናት ለሕዝበ ምእመናን ለምለም ቀጤማን ያድላሉ።ምእመናንም ይህን ቀጤማ በጭንቅላታችን እናስራለን። ይህም ምስጢር "ለኔ ሰላምን ልትሰጠኝ አንተ የእሾህ አክሊል ደፋህ እኔን ልታነግሰኝ አንተ ተንገላታህ የክብር አክሊል ልታረግልኝ የሾህ አክሊል አረክ " ስንል ነው። 3. ቅዱስ ቅዳሜ ትባላለች ቅዱስ እግዚአብሔር በጥንተ ተፈጥሮ ሥነ ፍጥረታትን ፈጥሮ ጨርሶ ያረፈባትና የቀደሳት ስትሆን በሐዲስ ኪዳን ደግሞ ስለሰው ልጅ ሲል በቤዛነት ያደረገውን የማዳን ሥራ ሁሉ ፈጽሞ በሥጋው በመቃብር አረፈ፥ በነፍሱም ወደ ሲኦል ወርዶ በሲኦል ለ5500 ዘመናት ሲሰቃዩ የነበሩ ነፍሳትን ሁሉ ወደ ዘላለም ረፍት ወስዷቸዋልና ይህች እለት ቅዱስ የሆነች ልዩ እለት ትባላለች። የሰሙነ ሕማማት ተከታታይ ጽሑፋችንን በዚሁ አጠናቀናል ዛሬ ሌሊት በቤቱ እንገናኝ ሰላም ሁኑ ! ለሌሎች_ሼር_ማድረግ_አትዘንጉ join 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/othodox12
Hammasini ko'rsatish...
ተዋሕዶ ሀይማኖቴ TEWAHIDO AMANTAA KOO❤️

ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ለማግኘት join አርጉ♥ Barumsa ortodoksii tewahidoo ta’e fi Farfannaa ta’ee fi gorsaa Abbota argachuuf join godha .

👍 1
+ የሚያምር እግር + በጸሎተ ሐሙስ ልብን የሚሰውር አንድ ነገር ተፈጽሞ አለፈ፡፡ ይህም ጌታችን የደቀ መዛሙርቱን እግር የማጠቡ ነገር ነው፡፡ የሰውን የቆሸሸ እግር እያሸ የሚያጥብ አምላክ ፣ የተማሪዎቹን እግር የሚያጥብ መምህር ፣ የባሪያዎቹን እግር የሚያጸዳ ጌታ ማየት እንዴት ያስጨንቃል? እስቲ ለአንድ አፍታ ወደዚያ ቤት በሕሊናችን ተጉዘን እንግባና ጌታን እግር ሲያጥብ አብረን እንመልከተው፡፡ የአምስተኛው ክፍለ ዘመን ባለቅኔ የቅዱስ ኤፍሬም ተማሪ ሶርያዊው ቄርሎና በመንፈስ ሆኖ ያንን ቤት በዓይነ ሕሊናው እንዲህ ቃኝቶት ነበር ፦ ‘ጌታ ውኃ ቀዳና መታጠቢያውን ተሸከመ፡፡ የማበሻ ጨርቅ ያዘና ታጠቀ፡፡ የደቀ መዛሙርቱን እግር ሊያጥብ ጀመረ፡፡ ሕሊናዬን አንዳች ነገር ሲወጋው ተሰማኝ ዕንባዬም ፈሰሰ፡፡ በፍርሃት ፊቴን ሸፈንኩ ዓይኖቼንም በመሳቀቅ ዞር አደረግሁ፡፡ ሲያጥባቸው ለማየት አቅም የለኝምና ብወጣ ተመኘሁ’ ይላል፡፡ (Hymns of Cyrillona, On The Washing of the feet, Gorgias Press pg 72)እውነትም ጌታችን የደቀ መዛሙርቱን እግር አጎንብሶ ማጠብ ለማሰብ ይከብዳል፡፡ ጌታችን ሐሙስ ዕለት ያደረገውን ነገር መጥምቁ ዮሐንስ ቢያይ ኖሮ ምን ይል ይሆን? ጌታ ሊጠመቅ ወደ እርሱ በመጣ ጊዜ ዮሐንስ ‘አንተ እንዴት ልትጠመቅ ወደ እኔ ትመጣለህ?’ ብሎ አልነበር? መጥምቁ ዮሐንስ ሆይ ና ተመልከት! በአንተ በባሪያው እጅ ሊጠመቅ ሲመጣ ስለ ትሕትናው የተደነቅህበት ጌታ ዛሬ ደግሞ አጥምቁኝ ከማለት አልፎ የባሪያዎቹን እግር ሲያጥብ አጎንብሶ ታየ፡፡ አንተ ‘የጫማውን ጠፍር ተጎንብሼ ልፈታ አይገባኝም’ ያልክለት ጌታ አጎንብሶ የሐዋርያቱን ጫማ ሲፈታና እግራቸውን ሲያጥብ ብታይ ምን ትል ይሆን? በዮርዳኖስ ዳር ‘አንተ እንዴት ልትጠመቅ ወደ እኔ ትመጣለህ?’ ያልከውን ጌታ ቅዱስ ጴጥሮስ ‘አንተ እንዴት የእኔን እግር ታጥባለህ?’ ሲለው ተመልከት! በእርግጥ በዮርዳኖስ ወንዝ ከታየው ትሕትና የበለጠ ትሕትና በዚያች የመታጠቢያ ውኃ ውስጥ ታየ፡፡ ውኃ በተሞላ በአንድ ማስታጠቢያ ውስጥ የፍጡር እግርና የፈጣሪ እጅ አንድ ላይ ሆነው የታዩበትን ያን ቅጽበት እጅግ ታላቅ ትሕትና ተማርንበት፡፡ ፍጡር ፈጣሪውን ሲያጠምቀው ከማየት በላይ ፈጣሪ የፍጡርን እግር ሲያጥብ ማየት ድንጋይ ልባችንን የሚሰብር ቅጽበት ነው፡፡ ከመጥምቁ ዮሐንስ በፊት የነበሩት ነቢያትስ ይህንን ቢያዩ እንዴት ይደነቁ ይሆን? ኢሳይያስ ሆይ ‘ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ሆኖ አየሁት’ ያልክለት ጌታ ዝቅ ባለ መቀመጫ ላይ ቁጭ ብሎ የአሳ አጥማጆችን እግር ሲያጥብ ተመልከተው፡፡ ነቢዩ ዳዊት ሆይ ‘እግሮቹ በሚቆሙበት ሥፍራ እንሰግዳለን’ ብለህ የዘመርክለት ጌታ እግር እያጠበ ነው፡፡ የሚገርመው እግር ከማጠቡ በፊትም ውኃ አስቀረበ አይልም ምክንያቱም ውኃውን የቀዳውም እርሱ ራሱ ነበረ፡፡ አብርሃም ለእንግዶቹ እንዳለው ‘ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ’ ብሎ ውኃ አላስቀዳም፡፡(ዘፍ. 18፡4) ራሱ ውኃውን ቀድቶ በመታጠቢያው ሞልቶ የባሪያዎቹን እግር አጠበ፡፡ ለነገሩ በትሕትና የተጠመቀበትን የዮርዳኖስን ወንዝስ ቢሆን በውኃ የሞላው እርሱ አልነበረምን? ጴጥሮስ ተጨነቀ ፤ ‘ጌታ ሆይ አንተ እንዴት የእኔን እግር ታጥባለህ?’ አለና ተከላከለ፡፡ የጴጥሮስ ጭንቀት ብዙ ነገር ከማሰብ የመነጨ ነው፡፡ ‘ኪሩቤል በፊትህ ግርማ እንዳይቃጠል ፈርተው በፊትህ ሲቆሙ በክንፎቻቸው እግራቸውን ይሸፍናሉ፡፡ ታዲያ እኔ እጠብልኝ ብዬ እንዴት ደፍሬ እግሬን እሠጥሃለሁ? ሱራፌል የልብስህን ጫፍ የማይነኩህ ጌታ የእኔን እግር እንዴት ታጥባለህ? በባሕር ላይ በአንተ ትእዛዝ የተራመድሁት አይበቃኝም? እንዴት እግርህን ልጠብህ ትለኛለህ? ይህንን ዕዳ እንዴ እሸከመዋለሁ?’ የሚል ጽኑ ጭንቀት ያዘለ ጥያቄ ነበር፡፡ ጌታ ግን ዕውር ባበራባቸው እጆቹ እግር አጠበባቸው፡፡ ሸክላ ሠሪው አጎንብሶ የሸክላውን እግር አጠበ፡፡ ሰውን ከምድር አፈር የፈጠረው አምላክ ትቢያውን በክብር አስቀምጦ እግሩን አጠበው፡፡ ጌታችን ያጠበው ከሰዓታት በኋላ እግሬ አውጪኝ ብለው ጥለውት የሚሸሹትን የደቀ መዛሙርቱን እግሮች ነበረ፡፡ ለአንድ ሰዓት እንኳን አብረውት ሊተጉ የማይችሉትን ተማሪዎቹን እግር አጠበ፡፡ ጥለውት እንደሚሔዱ እያወቀ ‘ንጹሐን ናችሁ’ ብሎ አወደሳቸው፡፡ ‘ወደ አብ እንደሚሔድ አውቆ የወደዳቸውን እስከ መጨረሻው ወደዳቸው’ እንደሚል ምድር ላይ በቀረችው ጊዜ ያልከፈለው የፍቅር ዕዳ እንዲኖርበት አልፈለገምና ጊዜውን ለመውደድ ተጠቀመበት፡፡ የሚወዳቸውን ደቀ መዛሙርት እግራቸውን አጥቦ በፍቅር ተሰናበታቸው፡፡ ጌታ ሆይ የእኔንስ እግር የምታጥበው መቼ ነው? በእውነት በምድር ላይ ከእኔ እግር በላይ የቆሸሸ አለ? ያልረገጥሁት የኃጢአት ጭቃ ፣ ያልነካሁት የበደል ቆሻሻ እንደሌለ አታውቅምን? ‘በክፉዎች ምክር የሔደ’ እግሬን የማታጸዳው ለምንድን ነው? (መዝ. 1፡2) ‘የታጠበ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈልገውም’ ብለህ የለምን? እውነት ነው ፤ እግሬን ከኃጢአት ከከለከልክልኝ ሌላውን አካሌን ማዳንህም አይደል? አጥብቀህ ከምትጠላቸው ነገሮች መካከል አንዱ የሆነውን ‘ወደ ክፉ የሚሮጥ እግሬን’ የማታጥብልኝ ለምንድን ነው? (ምሳ. 6፡18) እባክህን እጠበኝ ከበረዶም ይልቅ ነጭ እሆናለሁ፡፡ በእርግጥ የሐዋርያትን የቆሸሸ እግር በውኃ እንዳጠብከው አስበን አደነቅን እንጂ በማግሥቱ ደግሞ የዓለምን ኃጢአት በደምህ አጥበሃል፡፡ ከዳንሁ በኋላ የቆሰልሁትን ፣ ከታጠብኩ በኋላ ያደፍሁትን እኔን በከበረ ሥጋና ደምህ ከኃጢአቴ እድፍ ታጥበኝ ዘንድ ነው ልመናዬ፡፡ በጌታ እጅ የታጠበው የሐዋርያት እግር እንዴት የታደለ ነው? በእሱ ስለታጠበ ዓለምን ዞሮ ወንጌል ለማዳረስ የቻለ እግር ሆነ፡፡ ጌታ ያላጠበው እግር ወንጌል ለዓለም አያደርስም፡፡ ባልታጠበ እግራችን ብንዞር እኛ እንጂ ወንጌል ዓለምን አይዞርም፡፡ ስለዚህ ሐዋርያ ሊሆን የሚሻ ሁሉ ጌታ ሆይ እግሬን እጠብልኝ ብሎ መለመን አለበት፡፡ ወንጌሉም ‘የደቀ መዛሙርቱን እግር ሊያጥብ ጀመረ’ ይላልና ክርስቶስ ደቀ መዝሙሩ ሊሆኑ ለሚወዱ ሁሉ እግራቸውን ማጠቡን አሁንም አያቋርጥም፡፡ ጌታ ያጠበው እግር ምን ይሆናል ካልከኝ ‘የሚያምር እግር ይሆናል’ እልሃለሁ፡፡ ሐዋርያት እግራቸው እጅግ ያምር ነበር፡፡ ሌላው ቀርቶ በእግሩ እብጠት የማይንቀሳቀሰው ቅዱስ ያዕቆብ ሳይቀር እግሩ ያማረ ነበር፡፡ ምክንያቱም ‘መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው?’ ተብሎ ተጽፎአል፡፡ ሮሜ 10፡15 ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ሚያዝያ 24 2016 ዓ.ም. ኢየሩሳሌም ፤ ፳ኤል 👇👇👇👇👇👇👇👇share join https://t.me/othodox12
Hammasini ko'rsatish...
ተዋሕዶ ሀይማኖቴ TEWAHIDO AMANTAA KOO❤️

ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ለማግኘት join አርጉ♥ Barumsa ortodoksii tewahidoo ta’e fi Farfannaa ta’ee fi gorsaa Abbota argachuuf join godha .

ጉልባን ጉልባን ከባቄላ ክክ፣ ከስንዴ ወይንም ከተፈተገ ገብስ ጋር አንድ ላይ ተቀቅሎ የሚዘጋጅና የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የሚበላ ንፍሮ ነው፡፡ በጸሎተ ሐሙስ በቤት ውስጥ ከሚፈጸሙ ተግባራት አንዱ ጉልባን ማዘጋጀት ነው፡፡ ጉልባን እስራኤላውያን ከግብጽ ባርነት ሲወጡ በችኮላ መጓዛቸውን የምናስታውስበት ከእስራኤላውያን የመጣ ትውፊታዊ ሥርዓት ነው፡፡ በአገራችን ኢትዮጵያ አብዛኞቹ የትውፊት ክንዋኔዎች የብሉይ ኪዳን መነሻ ስላላቸው ይህ ሥርዓት ዛሬም በኢትዮጵያውያን ምእመናን ዘንድ ይከበራል፡፡ ጉልባን እስራኤላውያን ከባርነት በወጡ ጊዜ አቡክተው፣ ጋግረው መብላት አለመቻላቸውን ያስታውሰናል፡፡ በወቅቱ ያልቦካውን ሊጥ እየጋገሩ ቂጣ መመገብ ፤ ንፍሮ ቀቅለው ስንቅ መያዝ የመንገድ ተግባራቸው ነበርና፡፡ ይህን ታሪክ ለማሰብም በሰሙነ ሕማማት በተለይም በጸሎተ ሐሙስ ቂጣና ጉልባን ይዘጋጃል፡፡ በጸሎተ ሐሙስ የሚዘጋጀው ጉልባንና ቂጣ ጨው በዛ ተደርጎ ይጨመርበታል፡፡ ይኸውም ጨው ውኃ እንደሚያስጠማ ዅሉ፣ ጌታችንም በመከራው ወቅት ውኃ መጠማቱን ለማስታወስ ነው፡፡ ምንጭ፡- ስምዐ ተዋሕዶ (ልዩ ዕትም ዘሰሙነ ሕማማት) እንበለ ደዌ ወሕማም፥ እንበለ ጻማ ወድካም፥ ያብፀሓነ አመ ከመ ዮም። 👇👇👇👇👇 https://t.me/othodox12
Hammasini ko'rsatish...
ተዋሕዶ ሀይማኖቴ TEWAHIDO AMANTAA KOO❤️

ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች እና መዝሙሮች ለማግኘት join አርጉ♥ Barumsa ortodoksii tewahidoo ta’e fi Farfannaa ta’ee fi gorsaa Abbota argachuuf join godha .