uz
Feedback
MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩‍🎓👨‍🎓

MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩‍🎓👨‍🎓

Kanalga Telegram’da o‘tish

A channel that aims to connect MTU law students of all years with a sense of unity and to exchange information. contact us Dawit Amanuel(MTULSU president) 👉0983225745 Dirshaye kida (Vice president) 👉 0965754565 Please join and Invite others too @MTULSU

Ko'proq ko'rsatish
584
Obunachilar
+124 soatlar
+277 kunlar
+5630 kunlar
Postlar arxiv
🔺 የሕግ መውጫ ፈተናዎች ማስተር ስብስብ (ከ2000 በላይ ጥያቄዎች) የሀገር አቀፍ የሕግ መውጫ ፈተናን በብቃት ለማለፍ እና ጥረታችሁ ፍሬ እንዲያፈራ ለመርዳት ተዘጋጅቶ የወጣው "የኢትዮጵያ ሕግ ባር ኤግዛም ስብስብ (Ethiopian Law Bar Exam Compilation)" አሁን ለሁላችሁም ተደራሽ ሆኗል። ይህ ስብስብ ከቀዳሚ ብሔራዊ ፈተናዎች የተወሰዱ ከ2000 በላይ ጥያቄዎችን እና መሠረታዊ የሕግ ፅንሰ-ሀሳቦችን በአንድ ቦታ በማጠቃለል በመጨረሻ ዓመት ለሚገኙ ተማሪዎች በቀጥታ እንዲጠቀሙበት ታስቦ ተዘጋጅቷል። ለተፈታኝ ጓደኞቻችሁ ሼር አድርጓቸው።

#exit_exam የመውጫ  ፈተና በአንድ ቀን ተራዝሞ  ሰኔ 4 ይጀምራል  ሰኔ 3 ሊጀምር ታስቦ የነበረው ፈተናው በሬሜዲያል መራዘም ምክንያት  በአንድ ቀን ተራዝሞ ይሰጣል።(ትምህርት  ሚንስትር  ግንቦት  2018 VIA አቶ ግርማይ ታደሰ ከሌሎች ቻናል የተወሰደ ነው

🏛️ The 10th Ethiopian Law Schools National Moot Court Competition officially concluded today at Arba Minch University. 🏆 Fi
🏛️ The 10th Ethiopian Law Schools National Moot Court Competition officially concluded today at Arba Minch University. 🏆 Final Results: 🥇 1st Place: Arba Minch University 🥈 2nd Place: Selale University 🥉 3rd Place: University of Gondar 📜 Best Memorial Awards: • Applicant Memorial: Woldia University • Respondent Memorial: University of Gondar 🎤 Best Orator Awards: • Overall Best Orator: Arba Minch University • Female Best Orator: Arba Minch University Congratulations to all participants, coaches, judges, and organizers for making the competition a remarkable success. Your dedication to advocacy, legal reasoning, and academic excellence continues to strengthen the future of the legal profession in Ethiopia. Be our family for better understanding of law https://t.me/legal_infoo https://t.me/legal_infoo

የውጭ አገር የሕክምና አገልግሎት ቅብብሎሽ ሥርዓት ማስፈፀሚያ መመሪያ ቁጥር 1128/2018 @EthiopianLawStudentAssociation

🚨 URGENT: SECURITY ALERT 🚨 Attention all Dear esteemed group members, Malicious hacker links circulating across various Telegram channels and groups. Your account security is at risk if you interact with these posts. 🛑 DO NOT CLICK Suspicious Links: Avoid any links promising "Free Gifts," "Admin Access," or "Sensitive Content" from unknown users or bots. Phishing Pages: Hackers are using fake login screens that look exactly like Telegram. They are designed to steal your OTP (One-Time Password) and Two-Step Verification codes. 🛡️ HOW TO PROTECT YOURSELF NEVER Share Your Code: Telegram will never ask you to enter your login code on a website or via a chat link.🙏

Repost from MTU School of Law
We are deeply saddened to hear about the passing of Justice Seifedin Banti, our former student, who later served as a Judge w
We are deeply saddened to hear about the passing of Justice Seifedin Banti, our former student, who later served as a Judge with great respect and dedication.😭😭😭😭😭😭 It is painful to lose someone who once studied at Mizan- Tepi University and went on to serve the society in an esteemed judicial role. During this difficult time, we extend our heartfelt condolences to his family, friends, classmates, and all members of the MTU community. May God rest his soul in eternal peace!😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡

Instructions for the 3rd National Essay Competition (2026) – ELSA Theme "The Role of Youth in Advancing Transitional Justice in Ethiopia" Participants may select one of the following sub-themes: 1 Youth Participation and Representation in Transitional Justice Processes 2 The Role of Digital Platforms in Enhancing Youth Participation in Transitional Justice 3 Legal Empowerment of Youth and Access to Transitional Justice Mechanisms 4 The Role of Youth Agency in the Documentation and Preservation of Human Rights Records during Transitions 5 Challenges and Risks Facing Youth in Transitional Justice Engagement Eligibility · Open to all undergraduate Ethiopian students from any social science discipline. · Must be enrolled at an accredited institution in Ethiopia at the time of the award. · Finalists must show current enrollment (e.g., enrollment letter or registration slips). Format Requirements · Length: Minimum 10, maximum 15 pages (excluding footnotes) · Line spacing: 1.5 · File format: PDF · Page size: Standard (8"x11" or A4) · Font: Times New Roman, size 12 · Content: Must be result of research and analysis (not just literature review). Clear introduction, body paragraphs, concise conclusion, and proposed recommendations. · Originality: Must be original work following academic standards with proper citation. · Referencing style: Use a dedicated style (e.g., APA, Harvard, OSCOLA, etc.) Evaluation Criteria · Critical analysis of the issue · Originality of ideas · Relevance to the topic · Adherence to submission guidelines · Structure, coherence, organization, grammar, and overall writing quality Submission Deadline · Call released: April 27, 2026 · Submission deadline: May 25, 2026 · Winners announced: June 10, 2026 Limit Each participant shall submit only one essay. Submission Method · Submit essay as an attachment to: ethiopianlawschoolsassociation@gmail.com · CC to: makdamulugeta957@gmail.com · Subject line: "National Essay Competition Submission 2026" Personal Information to Include In the body of the email and on the essay, provide: · Full name · Contact address · Phone number · Email address Required Documentation Submit either an enrollment letter or current registration slips along with the essay. Awards First Prize: ETB 15,000 + summer internship + conference presentation + certificate Second Prize: ETB 12,000 + summer internship + conference presentation + certificate Third Prize: ETB 10,000 + summer internship + conference presentation + certificate All participants receive an official participation certificate. Declaration (to be included on the last page of your essay) Certification: I, ___, attest that the attached essay is my own original work. [Include your full name and the date you sent the essay.] Contact for Questions Phone: 0935467702 / 0900115123 (or use emails above)

2026 ELSA Essay writing call.docx0.66 KB

የጥብቅና ጥበብና ልዕልና፡- የላቀ የሕግ ባለሙያ ለመሆን የሚያስችሉ ወርቃማ መርሆች በአትዮጵያ የሕግ ሥርዓቱ ውስጥ ከ25 ዓመታት በላይ አሳልፌያለሁ። ለ19 ዓመት ተኩል በዳኝነት (ከዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት እስከ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት)፣ እንዲሁም ላለፉት 6 ዓመታት በጥብቅና ሙያ አገልግያለሁ። ከችሎቱ የሰብሳቢነት መንበር (Bench) እና ከጠበቆች መቆሚያ (Bar) ሆኜ ሁለቱንም ዓለማት ስመለከት የተገነዘብኩት አንድ ትልቅ ሀቅ አለ፦ 👉 "የላቀ የሕግ ባለሙያ መሆን ከዕውቀት ባሻገር ጥበብና ሥነ-ምግባርን አዋህዶ መያዝን ይጠይቃል!" የሚል ነው፡፡ ይህች አጭር ጽሑፍ፣ አዲስ ወደ ሙያው ለሚቀላቀሉም ሆነ በሥራ ላይ ለሚገኙ የሕግ ባለሙያዎች፣ በሕግ ትምህርት ቤት የገበየነውን ጽንሰ-ሐሳብ ከተግባራዊው የዕለት ተዕለት የሙያ ሕይወታችን ጋር አናበን እንድንመለከት የምትረዳ ማስታወሻ ናት። 1. የሕግ ሥርዓቶቹን መዋቅራዊ አውድ ጠንቅቆ መረዳት በጥብቅና ሙያ ወደር የለሽ ስኬት ለማስመዝገብ መጀመርያ መዋቅራዊ ዐውዱን መረዳት ያሻል፡-  የኮመን ሎው ሥርዓት (Common Law):- በዳኞች የቅድመ-ውሳኔ ልማዶች (Stare Decisis) እና በተፋላሚነት    (Adversarial) መርህ ላይ ይመሠረታል።   የሲቪል ሕግ ሥርዓት (Civil Law):- እንደ ሀገራችን ኢትዮጵያ፣ ቀድመው በተሰነዱ ሕጎች (Codified   statutes) እና ዳኛው የነቃ ተሳትፎ በሚያደርግበት አጣሪነትን መሠረት ባደረገ (Inquisitorial) ሥርዓት ላይ   ይመረኮዛል። 2. መሠረታዊ የሙያ ሥነ-ምግባር መርሆች፦ "የሕግ ዕውቀት ያለ ሥነ-ምግባር፣ ልክ በእብድ እጅ እንዳለ ስለታም ሰይፍ (ወይም ልጓም እንደሌለው ፈረስ) ነው።" ይባላል፡፡ ዕውቀት 'አቅም' ሲሰጠን፣ ሥነ-ምግባር ደግሞ ያንን አቅም ለበጎ ዓላማ ብቻ እንድናውለው የሚቆጣጠርን 'ልጓም' ነው። የሕግ ዕውቀት ኖሮት ሥነ-ምግባር የጎደለው ባለሙያ፣ ሕግ ከማያውቅ ተራ ሰው ይልቅ ለፍትሕ ሥርዓቱ እጅግ አደገኛ ነው! የሚል እምነት ብዙዎች ዘንድ መኖሩም ይነገራል፡፡ በመሆኑም፦  በከፍተኛ ትጋት መሟገት፡- ደንበኛን በሕጉ ማዕቀፍ ውስጥ በቁርጠኝነት ማገልገል።  ሙያዊትህትና፡- ለዳኞችና ለሞያው አጋሮች የሚሰጥ ክብር የልዕልና እንጂ የድክመት መገለጫ አይደለም።  የጥቅምግጭት (Conflict of Interest)- ተቃራኒ ጥቅም ያላቸውን ወገኖች በአንድ ጊዜ ወክሎ መከራከር ፍጹምክልክል ነው። 3. የሕግ ሰነድ ዝግጅት የላቀ ክህሎት (Legal Writing) የሕግ ሰነድ ግጥም አይደለም፤ አሻሚነትን በማስወገድ መልእክቱን በቀጥታ ማስተላለፍ አለበት። ሰነድ ሲያዘጋጁ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸውን ማዕቀፎች ይጠቀሙ፦  IRAC: ይህ የሚወከለው Issue (ጭብጥ) Rule (ሕግ) ፣ Application (ምክንያት)፣ Conclusion (ድምዳሜ) የሚለውን ስልት ሲሆን፣   CREAC: ይህ ደግሞ Conclusion፣ Rule፣ Explanation ፣ Application፣ Conclusion የሚለውን የሚገልፅ ነው፡፡ 4. የችሎት ፊት አሳማኝ የቃል ክርክር (Oral Advocacy) ዳኛ ሆኜ ብዙ ጠበቆችን ታዝቤያለሁ። በችሎት ፊት የሚደረግ ስኬታማ የቃል ክርክር የሚከተሉትን ይጠይቃል፡-   ጉዳዩን ጠንቅቆ ማወቅ፡- ሰነድ በማንበብ ፍርድ ቤቱን አያሰልቹ። አይን አይኑን እያዩ ያስረዱ።   ቀጥተኛ ምላሽ፡- ዳኛ ሲጠይቅዎት አያምልጡ! በቀጥታ ይመልሱ።   ስልታዊ እምነት(Strategic Concession)፡- ደካማ ጎንን መቀበል ታማኝነትን በእጅጉ ከፍ ያደርጋል። 5. ጤናማ የደንበኛ ግንኙነት ደንበኛን እንደ መዝገብ ቁጥር ሳይሆን እንደ ሰው ይመልከቱ። ሚስጥሩን ይጠብቁ። ስለሂደቱ ግልጽ የሆነ መረጃ ይስጡ። ከሁሉም በላይ ውል ከመፈረሙ በፊት ስለ ክፍያ ግልጽነት (Fee Transparency) ይኑርዎት፤ ይህ ሙያዊ ክብርን ያስጠብቃል። 6. ቀጣይነት ያለው ሙያዊ ዕድገት (CPD) ሕግ ይለወጣል፣ ይሻሻላል፣ ይተረጎማል። ለውጡን ያልተከተለ ጠበቃ ደንበኛውን ይጎዳል።  የሰበር ውሳኔዎችን እና አዳዲስ ሕጎችን በቋሚነት ያንብቡ።   በልምምድ ችሎቶች (Moot Courts) ይሳተፉ፤ ከአንጋፋ ባለሙያዎች ይማሩ (Mentorship)።   ከእያንዳንዱ የችሎት ውሎ በኋላ ራስዎን ይገምግሙ (Reflection)። ሙያው ጥሪ ነው፣ ማደግ ደግሞ ግዴታ! 7. የዘመናችን ወሳኝ ትምህርት (The Contemporary Imperative) ዛሬ ላይ የሕግ ሙያ ዓለም አቀፋዊ ሆኗል። የላቀ ጠበቃ ማለት በኮዱ ላይ የተጻፈውን የሚያነብ ብቻ ሳይሆን፦  ቴክኖሎጂን (Legal Tech) የሚጠቀም (E-filing, AIlegal research)   አማራጭ የግጭት መፍቻዎችን (ADR) የሚያበረታታ፣    ነፃ የሕግ አገልግሎት (Pro Bono) በመስጠት ማኅበራዊ ኃላፊነቱን የሚወጣ ነው። ማጠቃለያ፡- የላቀ የሕግ ባለሙያ ማለት ቴክኒካዊ ዕውቀትን፣ ከሥነ-ምግባራዊ ታማኝነት ጋር አዋህዶ ለሕግ የበላይነት የሚቆም ነው። ከእነዚህ ሙያዊ ግዴታዎች ባሻገር ደግሞ ባለሙያው የግብር ግዴታውን በሕጉ አግባብ መወጣት አለበት (በዚህ ዙሪያ ባሉን የአሠራር ክፍተቶች ላይ ወደፊት ሰፋ ያለ ጽሑፍ ይዤ እመጣለሁ)። ታዋቂው ጸሐፊ ራልፍ ዋልዶ ኤመርሰን እንዳለው፦ "The good lawyer is not the man who has an eye to every side and angle of contingency... but who throws himself on your part so heartily, that he can get you out of a scrape." በሙያችን እንበርታ! ከልምዶቻችን እንማማር! Judge Almaw Wolie Former Judge at FSC

Channel Recommendations for Exit Exam takers በቀን ውስጥ ብዙ ጥያቄዎች የሚሰሩበት ቻናል ነው! ተፈታኞች ታተርፉበታላቹ! https://t.me/yegna_hg

ተማሪዎች የመራጭነት ምዝገባ እንዴት ማድረግ ይችላሉ? ➫ የመመዝገቢያ ፖርታሉ https://uni.mirchaye.nebe.org.et ላይ ይግቡ፣ ➫ በሚመጣላችሁ ገፅ ላይ ቋንቋ ይምረጡ፣ ➫ በፋይዳ አማካኝነት ወደ መለያ የሚለውን ይጫኑ፣ ➫ 16 አኃዝ ያለውን የፋይዳ ቁጥር (FAN) ያስገቡ፣ ➫ ከፋይዳ በስልካችሁ የሚላከውን ባለ 6 አኃዝ የአንድ ጊዜ ማረጋገጫ ቁጥር (OTP) ያስገቡ፣ ➫ ከፋይዳ ያገኛችሁት መረጃ ትክክል ከሆነ "ይቀጥሉ” የሚለውን በመጫን “መገለጫዎን ይጨርሱ'' በሚለው ገፅ ውስጥ ስም፣ የአባት ስም፣ የአያት ስም በማስገባት በአካባቢው የሥራ ቋንቋ ትመዘግባላችሁ፡፡ ➫ የአካል ጉዳት ካለ ከዝርዝሩ በመምረጥ “ያስገቡ” የሚለውን በመጫን ቋሚ የመራጭነት መታወቂያችሁን ታገኛላችሁ፡፡ ይህ መታወቂያ ቋሚ የመራጭነት መታወቂያችሁ ሲሆን መታወቂያችሁን በስላክቹ አውርዳችሁ ወይም አትማችሁ ልትይዙ ይገባል፡፡

DEAR LAW STUDENTS Election 2018 We would like to remind all students that the registration required to participate in the 2018 election can be completed online today. Since the ICT Center and our WiFi is working, you can carry out your registration by bringing your national ID card.

✋✋7ተኛው ሀገራዊ ምርጫ✋✋      👉ሊጠናቀቅ 4 ቀን ብቻ ቀረው👈 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለ7ተኛው ሀገራዊ ምርጫ በመራጭነት የሚመዘገቡበት ሂደት ቀድሞ በተለጠፈው መሠረት ሲሆን አሁን የቀረው 4 ቀን ብቻ ስለሆነ ዋናው ግቢ ያላችሁ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ 8:00 ሰዓት ጀምሮ National Id እና የዩኒቨርሲቲ መታወቂያ በመያዝ Ict room ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን። # ይሳተፉ! # ይመዝገቡ! # ይምረጡ! ✍️የተማሪዎች ሕብረት ጽ/ቤት      ✋✋7th National Election✋✋               👉Only 4 days left 👈 The process for university students to register as voters for the 7th National Election is as previously announced, and now there are only 4 days left. We urge students on the main campus to register at the ICT room starting today,Tuesday, 8:00 local time with their National ID and University ID. # Participate! # Register! # Vote! ✍️MTU students' union office

የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተ
የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በሌላ በኩል፦ - የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም - የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም - የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም - የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም

〰️ I mportant Latin Legal Term and Abbreviations: ___ • LL.B - Legum Baccalaureus [Bachelor of Laws] • LL.M - Legum Magister [Master of Laws] • LL.D - Legum Doctor [Doctor of Laws] The two L's are often confused us to mean, but the actual abbreviation is based on the Latin words as shown above. In Latin abbreviations, the plural form of a word is indicated by doubling the letter, for example “ pp. is Latin abbreviation for – pages". hence ‘LL.’ is short for Laws. Legum is the plural form of the Latin word lex, which means "specific laws". _ • Ead. - eadem - The same • Id. - Idem - The same • ibid. - ibidem - In the same place • i.a. - inter alia - Among other things • i.e. - id est - That is, / in other words • viz. - videlicet - Namely / that is to say • vs or v. - versus - Against _ • a quo - Previous • ab extra - From outside • ab initio - From the beginning • actus reus - Guilty act • ad hoc - For this • ad idem - To the same thing • ad valorem - According to value • affidavit - A formal statement of fact • Audi alteram partem - Hear the other side • bona fide - In good faith • bona vacantia - Ownerless goods • caveat emptor - Let the buyer beware • consensus ad idem - Agreement as to the subject or object of the contract. • cui bono - As a benefit to whom? • de facto - Concerning fact • doli incapax - Incapable of guilt • ejusdem generis - Of the same class • ex facie - On the face • ex officio - From the office • ex post facto law - A law that makes a past act illegal that was not illegal when it was done. • in camera - In the chamber • in pari materia - In the same matter • locus standi - The right of a party to appear and be heard before a court. • male fide - Bad faith • mens rea - Guilty mind • nemo dat quod non habet - No one gives what he doesn't have. • obiter dictum - A thing said in passing • pro bono publico - For the public good • quid pro quo - This for That • ratio decidendi - Reason for the decision • res judicata - A matter that has been finally adjudicated, no further appeals or legal actions by the involved parties is now possible. • stare decisis - The obligation of a judge to stand by a prior precedent. • sui generis - Something that is unique amongst a group. • supra - Above actio in personam "action against a person" ad hominem "to the man" (Appealing to a person's interests or prejudices rather than to reason) ad litem "for the suit/action" amicus curiae "friend of the court" bona fide "in good faith" de jure "according to law / by right" Dura lex, sed lex. "The law is hard, but it is the law." ex curia "out of court" ex lege - "arising from the law; as a matter of law" habeas corpus -"You shall have the body. / (I command that) you have the body." (A judge's order to bring a person before the court to see whether he is justly imprisoned.) Hoc indictum volo. - "I wish this to be unsaid. (I withdraw the statement.)" Ignorantia legis neminem excusat. "Ignorance of the law excuses no one." in camera - "in chamber / in secret / closed session" in facie curiae - "in the face/presence of the court" in personem "against a/the person" ipso facto "by the fact itself / by that very fact" lex scripta "written law" mala fide "in/with bad faith / treacherously" mala in se "bad/evil in itself" ne bis in idem "A person may not be punished twice for the same thing." ne exeat "Let him not go out from the jurisdiction of the court" noli-me-tangere "do not touch me" (A warning against touching) nolle prosequi "I do not wish to pursue" (A prosecutor is dropping all or part of an indictment.) nolo contendere "I do not wish to contend." (A guilty plea, leaving open the option of denying alleged facts in later proceedings) non compos mentis "not having control of the mind" (Not legally responsible) nunc pro tunc "now for then" (Indicates action in the present that should have been taken before) per se "in/by itself" prima facie "on first appearance / at first sight" pro forma "as a matter of form / according to form" pro tempore "for the time / temporarily"

በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ያሉ ተማሪዎች ለ7ኛው ምርጫ የመራጭነት ምዝገባ ከሚያዝያ 17-24/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ተሰምቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ፖ
በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ያሉ ተማሪዎች ለ7ኛው ምርጫ የመራጭነት ምዝገባ ከሚያዝያ 17-24/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ተሰምቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ፖርታል (https://uni.mirchaye.nebe.org.et) አዘጋጅቷል፡፡ ምዝገባውን ለማከናወን ምን ያስፈልጋል? ➫ በሚገኙበት ዩኒቨርሲቲ ኔትዎርክ ላይ መሆን፣ ➫ ስልክ፣ ኮምፒውተር ወይም ላፕቶፕ፣ ➫ ብሔራዊ መታወቂያ፣ ➫ ብሔራዊ መታወቂያ ሲያወጡ የወጣበት የስልክ ቁጥር፡፡

የፌደሬሽን ምክር ቤት የህገመንግስት ትርጉም የሚሰጥባቸዉ ጉዳዮች ምንድ ናቸዉ፡፡ በኢፌድሪ የፌደሬሽን ምክር ቤት ስልጣን የሚደነገግዉ አዋጅ ቁጥር 1262 መሰረት ለህገመንግስት ትርጉም የሚቀርቡት የሚከተሉት ጉዳዮች ናቸዉ፡፡ ✅ በሕገ መንግስቱ ውስጥ ለመንግስት አካላት ወይም ሌሎች ተቋማት በተሰጡት ስልጣን፣ ተግባራትና ኃላፊነቶች ይዘትና ዳራ ላይ የሕገ-መንግስት ትርጉም ጥያቄ ሲነሳ ✅ በፌደራል መንግስትም ሆነ በክልል ሕግ አውጪ አካላት የሚወጡ ሕጎች ከሕገ መንግስቱ ጋር ይቃረናል የሚል ጥያቄ ሲነሳና ጉዳዩ በሚመለከተው ፍርድ ቤት ወይም በባለ ጉዳዩ ሲቀርብ፤ ✅ በማናቸውም የመንግስት አካል ወይም የባለስልጣን የመጨረሻ ውሳኔ በሕገ መንግስቱ የተደነገጉት መሰረታዊ መብቶችና ነጻነቶች ተጥሰዋል በሚል ጥያቄ ለማቅረብ መብት ባለው ሰው አቤቱታ ሲቀርብ ✅  በፌደራል የመንግስት አካላት መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች ሲቀርብ ✅ በፌደራል መንግስቱ እና በክልል መንግስታት መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች ሲኖሩ፤ ✅  በክልሎች መካከል የሚነሱ አለመግባባቶች ሲኖሩ፤ ✅ በፍርድ ቤት ሊወሰን በማይችል በማናቸውም ሕገ መንግስታዊ ጉዳይ ላይ በፌደራል ወይም በክልል ሕግ አውጪ ምክር ቤት አንድ ሶስተኛ አባላት ወይም በፌደራልም ሆነ በክልል አስፈጻሚ አካላት ጥያቄ ሲቀርብ፤ ✅  በፌደራል መንግስት የሚያወጣቸው ሕጎች በክልሎች ስለሚፈጸሙበት ሁኔታ አለመግባባት ሲፈጠርና ጥያቄውም በሚመለከተው አካል ሲቀርብ፤ ✅ የክልል መንግስት ህጎችና ፖሊሲዎች በህገ መንግስቱ ውስጥ በተደነገጉት መርሆዎችና ዓላማዎች ላይ የተመሰረቱ አይደለም የሚል ክርክር ሲቀርብ፣ ✅ በፌደራል መንግስት፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንድ ሶስተኛ አባላት ወይም የክልል ምክር ቤት አንድ ሶስተኛ አባላት ሲቀርብ፤ ✅ የክልል ሕገ መንግስት ተርጓሚ አካል የክልል ሕገ መንግስትን በመተርጎም ሂደት ቀደም ሲል በፌደሬሽን ምክር ቤት ወይም በሌላ ክልል ሕገ መንግስት ተርጓሚ አካል በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ ከተሰጠ የሕገ መንግስት ተርጉም የተለየ ውሳኔ ባሰበ የክልል ሕገ መንግስት ተርጓሚ አካል በሚቀርብ ጥያቄ፤ በእነዚህ ከላይ በተዘረዘሩት ጉዳዮች የህገመንግስት ትርጉም ሊሰጥ ይችላል፡፡

በተፋጠነ ሥነ ሥርዓት ታይተው የሚወሰኑ ጉዳዮች (Accelerated Procedure) (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ  300 - 314) (1). የንግድ ማህበር አስቸኳይ ስብሰባ     እንዲጠራ ይደረግልኝ (2). ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ        በስጦታ/በውርስ ስለሚተላፍ        ንብረት አቤቱታ (3). በንግድ ድርጅት/በማህበር ከተሰጠው        ስልጣን  ውጪ ሰርቷል/ፈፅሟል የሚል        አቤቱታ (4). የንግድ ማህበር ውሣኔን በመቃወም         የሚቀረብ አቤቱታ (5). የጉዲፈቻ ስምምነት ይፅደቅልን አቤቱታ (6). ሞግዚትነቴ ይረጋገጥልኝ የሚል አቤቱታ (7). ክስ ይዛወርልኝ የሚል አቤቱታ              (8). ወላጅነት ይረጋገጥልኝ የሚል አቤቱታ (9). ስም ይለወጥልኝ የሚል አቤቱታ (10). ልጅነቴ ይታወቅልኝ የሚል አቤቱታ (11). በስምምነት የሚቀር ፍቺ ይፅደቅልን           የሚል አቤቱታ (12). ወራሽነቴ ይረጋገጥልኝ የሚል አቤቱታ (13). አካልን ነፃ የማውጣት አቤቱታ          ( Habeas Corpus Suit) (14). መተላለፊያ መንገድ ይከፈትልኝ          የሚል አቤቱታ (15). እሽግ ይከፈትልኝ የሚል አቤቱታ (16).የመጥፋት ውሣኔ ይሰጠን የሚል አቤቱታ