የኢትዮጵያ ኤምባሲ ካይሮ (Embassy of Ethiopia in Cairo)
Kanalga Telegram’da o‘tish
ለኤምባሲው አገልግሎት ጠያቂዎች የተከፈተ ቻናል ሲሆን መረጃ ከዚህ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።
Ko'proq ko'rsatish1 931
Obunachilar
+124 soatlar
+107 kunlar
+1630 kunlar
Postlar arxiv
ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን።
+4
እ.ኤ.እ ጁን 1 ቀን 2026 በተከበረው የAfrica Day መርሃ ግብር ላይ ኤምባሲያችን ከኢትዮጵያ ኮሙኒቲ አባላት ጋር በFootball እና Culture Day መርሃ ግብር ላይ አገርን በማስተዋወቅ ንቁ ተሳትፎ አድርጓል።
በዚህም በArab Contractor Sport Club በዲፕሎማቲክ ኮሚኒቲ እና በአፍሪካ ኮሚኒቲ ተሳታፊዎች በተደረገው የኳስ ጨዋታ መርሃ ግብር ላይ ተሳትፎ ማድረግ ተችሏል። በተጨማሪ በዚሁ መርሃ ግብር በነበረው የCultural Day ላይ ኤምባሲያችን ቡና በማፍላት ተሳትፎ የተደረገ ሲሆን በዚህም የአገራችንን ቡና ከ130 በላይ ታዳሚዎች እንዲያጣጥሙት በማድረግ ቡናችንን እና ባህላችንን የማስተዋወቅ ስራ ተሰርቷል።
+1
በግብጽ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ!
የባንክ አካውንታችሁ ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ባለመተሳስሩ አካውንታችሁ የተዘጋባችሁ የባንኩ ደንበኞች በውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተለየ ሁኔታ ለማስተናገድ በተዘጋጀው አሰራር ትጠቀሙ ዘንድ መረጃውን እንድታውቁት ተጋርቷል።
ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን።
በግብጽ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በሙሉ እንኳንለ1447ኛው የዒድ አል-አድሃ በዓል አደረሳችሁ!
መልካም የዐረፋ በዓል!
ዒድ ሙባረክ!!
ማስታወቂያ
ከነገ እሁድ 15/09/2018 ዓ.ም እስከ ሰኞ 16/09/2018 ዓ.ም ድረስ በሊብያ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ማስታወቂያ
ነገ በቀን 02/09/2018 ዓ.ም (እሁድ) እለት በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ዛሬ ማክሰኞ ሚያዝያ 27 ቀን 2018 ዓ.ም የአርበኞች የድል ቀንን በማስመልከት ኤምባሲያችን ዝግ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን።
ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን።
ማስታወቂያ
ዛሬ በቀን 18/08/2018 ዓ.ም (እሁድ) እለት በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
በግብጽ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ!
እንኳን ለስቅለት እና የትንሳዔ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
መልካም በዓል!!!
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
