uz
Feedback
SPHMMC Library

SPHMMC Library

Kanalga Telegram’da o‘tish

St. Paul's Hospital Millennium Medical College Library official Telegram Channel Digital Library address 👉http://10.80.80.90 Institutional Repository Address 👉http://10.80.90.102

Ko'proq ko'rsatish
2 714
Obunachilar
+824 soatlar
+167 kunlar
+6330 kunlar
Postlar arxiv
photo content

NGAT Examinee List at St. Paul's. Please keep your assigned Examination Date & Session

እንኳን ለ1501ኛው
የመውሊድ በዓል በሰላም አደረስዎ።
በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የደስታ እንዲሆንልዎ እንመኛለን! በዓሉን ምክንያት በማድረግ በ 19/12/2018 ዓ.ም. ቤተመፃሕፍታችን ዝግ ሆኖ ይውላል።

እንኳን ለ1501ኛው
የመውሊድ
በዓል በሰላም አደረስዎ። በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የደስታ እንዲሆንልዎ እንመኛለን! በዓሉን ምክንያት በማድረግ በ 19/12/2018 ቤተመፃሕፍታችን ዝግ ሆኖ ይውላል።

Exam Reservation @sphlibrary for Undergraduates, Residents, others.... 👉 Wednesday - Thursday - Nehase 20 - 21/2018 (August 26 - 27) - NGAT Exam (# 603) - Morning & Afternoon/Session 1 & 2- Both DL NB: All NGAT Examines are expected to come as per your assigned exam Session. 👉 Friday - Nehase 22 (August 28) Nursing Dept. - Inclusiveness Exam (#50) - Afternoon - UG DL ------Best of Luck ----

#NGAT አገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡  ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket ለማግኘት የኢሜይል አድራሻችሁን መጎብኘት አትዘንጉ። @AAUNEWS1

#ተጨማሪ   ከነሐሴ 13-15/2018 ዓ.ም በሚሰጠው የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ወቅት ተፈታኞች የብሔራዊ መታወቂያ (National ID) እንዲሁም ሲስተሙ የሚሰጠውን QR Code ያለው የፈተና መግቢያ (ስሊፕ) ይዛችሁ መገኘት ይኖርባችኋል፡፡ ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ (ስልክ፣ የእጅ ሰዓት፣ መነጽር (የተረጋገጠ የዕይታ ችግር ከሌለ በስተቀር)፣ ቦርሳ እና ሌሎች እቃዎች፣ ምንም አይነት ማጣቀሻዎች እንዲሁም ባዶ ወረቀቶች፣ ምግብ ወይም መጠጥ (የተረጋገጠ የጤና ችግር ከሌለ በስተቀር) ወደ መፈተኛ ክፍል ይዞ መግባት አይፈቀድም፡፡ በፈተናው ወቅት ተመዛኞች በሁለቱም ክፍለ-ጊዜ (ጠዋት እና ከሰዓት) የፈተና ክፍሉን ለቀው ከመውጣታቸው በፊት አቴንዳንስ ላይ መፈረም ይጠበቅባቸዋል፡፡ ተመዛኞች ስማችሁ ከተጠቀሰበት የመፈተኛ ጣቢያ (ተቋም) ውጪ በፍጹም ፈተናውን መውሰድ እንደማይፈቀድላችሁ ተገልጿል፡፡

photo content

Exam Reservation @sphlibrary for Undergraduates, Residents, others.... 👉 Tuesday - Friday - Nehase 12 - 15 (August 18 - 21) MoH - Health Professionals Licensure Examination (#475) - Morning & Afternoon - Both DL ------Best of Luck ----

Exam Reservation @sphlibrary for Undergraduates, Residents, others.... 👉 Monday - Nehase 4 (August 10) Module 4 Exam (#75) - Morning - UG DL 👉 Tuesday - Nehase 5 (August 11) Nursing Final Exam (#50) - Afternoon - UG DL 👉 Friday - Nehase 8 (August 14) SPH Exam for premed (#102) - Morning - UG DL ------Best of Luck ----

Nursing Competency Enhancement Program Cohort 1 participants pre-test Conducted at St. Paul's Digital Library
+3
Nursing Competency Enhancement Program Cohort 1 participants pre-test Conducted at St. Paul's Digital Library

Exam Reservation @sphlibrary for Undergraduates, Residents, others.... 👉 Thursday - Hamle 30 (August 9) CEP Test (#75) - Morning UG DL 👉 Monday - Nehase 4 (August 10) Module 4 Exam (#75) - Morning - UG DL 👉 Friday - Nehase 8 (August 14) SPH Exam (#102) - Morning - UG DL ------Best of Luck ----

Exam Reservation @sphlibrary for Undergraduates, Residents, others... 👉 Wednesday - Hamle 15 (July 22)  Nursing Speciality (#55) - Exam - Afternoon - UG DL 👉 Monday - Hamle 27 ( August 4) Module 1 Exam - Morning - UG DL ------Best of Luck ----

News : St. Paul's Hospital Millennium Medical College Subscribes to UpToDate Clinical Decision Support Tool. St. Paul's Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) Library is pleased to announce that institutional access to UpToDate, a leading clinical decision support and evidence-based information resource, has been restored through a new institutional subscription. This subscription follows the expiration of the five-year donated access, which concluded in June 2026. The new subscription reflects the College's continued commitment to supporting excellence in patient care, medical education, research, and evidence-based clinical practice. UpToDate provides healthcare professionals with continuously updated, peer-reviewed clinical recommendations covering thousands of medical topics. The resource enables clinicians, faculty members, residents, interns, and students to make informed clinical decisions at the point of care using the latest available evidence. The renewed institutional access is expected to enhance: 👉Evidence-based clinical decision-making for improved patient outcomes. 👉Teaching and learning across undergraduate and postgraduate programs. Research activities through access to current clinical evidence and recommendations. 👉Continuous professional development for healthcare professionals. The College encourages all faculty members, residents, students, and healthcare professionals to take full advantage of this valuable resource in their daily clinical practice, teaching, and research. Information on access procedures, account registration, and off-campus/mobile access will be communicated through the College Library and Information Services. St. Paul's Hospital Millennium Medical College Library extends its appreciation to everyone for their patience during the transition period and reaffirms its commitment to providing access to high-quality academic and clinical information resources that support its mission of excellence in healthcare, education, and research.

Exam Reservation @sphlibrary for Undergraduates, Residents, others... 👉 Wednesday - Hamle 15 (July 21) Nursing Speciality (#55) - Exam - Afternoon - UG DL ------Best of Luck ----

የ 12 ኛ ክፍል ፈተና ከ ሰኔ 23 - ሐምሌ 16/2018 ድረስ ይሰጣል ።
+2
የ 12 ኛ ክፍል ፈተና ከ ሰኔ 23 - ሐምሌ 16/2018 ድረስ ይሰጣል ።

Repost from Tikvah-University
#NationalExam የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም መሠጠት ይጀምራል። ፈተናው እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በ607
+2
#NationalExam የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም መሠጠት ይጀምራል። ፈተናው እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በ607 የፈተና ማዕከላት በስድስት ዙሮች ይሰጣል። ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተና የሚሰጥ ሲሆን፤ ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተናቸውን ይወስዳሉ፡፡ ለፈተናው በድምሩ 563,501 ተፈታኞች (306,456 የተፈጥሮ ሳይንስ እና 257,045 የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች) መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል። ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሦስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን፤ የማኅበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ መሆናቸውን አገልግሎቱ ያወጣው መርሐግብር ያሳያል። ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከላት ስትሔዱ የመፈተኛ መግቢያ ካርድ (Admission Card)፣ የተማሪ/ሕጋዊ መታወቂያ እንዲሁም የተፈቀደ እስክሪብቶ/እርሳስ እና ባዶ ወረቀት መያዝ ይኖርባችኋል። ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ለተፈታኞች በሙሉ መልካም ዕድል ይመኛል! @tikvahuniversity

Exam Reservation @sphlibrary for Undergraduates, Residents, others... 👉 Saturday - Sene 20 (June 27) Premed - Module 1 Assessment (#102) - Morning 8:30AM - UG DL ------Best of Luck ----

Repost from Tikvah-University
#MoH የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና
#MoH   የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች ፈተና ከሰኔ 17/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል፡፡   የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና መርሐግብር፦   17/10/2018 ዓ.ም Medicine, Public Health, Medical Laboratory Science, Midwifery, Medical Radiology Technology እና Pediatric and Child Health Nursing. 18/10/2018 ዓ.ም Nursing, Human Nutrition, Optometry, Physiotherapy እና Surgical Nursing. 19/10/2018 ዓ.ም Pharmacy, Anesthesia, Dental Medicine, Emergency and Critical Care Nursing, Environmental Health እና Psychiatric Nursing.  @tikvahuniversity

Exam Reservation @sphlibrary for Undergraduates, Residents, Others.... 👉 College of Ophthalmology of Eastern, Central and Southern Africa (COECSA) - Friday June 19, 2026 - Clinical Ophthalmology Exam - Morning - Res DL