uz
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Kanalga Telegram’da o‘tish

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali ʜᴀʟᴀʟ™ analitikasi

ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 11 056 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 8 277-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 3 018-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 11 056 obunachiga ega bo‘ldi.

04 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -196 ga, so‘nggi 24 soatda esa 5 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 8.80% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 6.32% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 974 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 700 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 19 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 05 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

11 056
Obunachilar
+524 soatlar
-407 kunlar
-19630 kunlar
Postlar arxiv
Repost from N/a
📣 ሙስሊም ወንድ ተማሪ ነህ? መልስህ "አዎ!" ከሆነ ይህ መልዕክት ላንተ ነው ‼️ https://t.me/+Lzale7erLpFhZjg0 https://t.me/+Lzale7erLpFhZjg0 መልስህ አዎ ከሆነ ምን ትጠብቃለህ 🙂

. "በነቢዩ ﷺ ላይ የሚወርደው ሰለዋት እንዲበዛ ሰበብ (ምክንያት) ሁን።" 🤌 #اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمد🫶❤️
@HALAL_POST❤️‍🩹

የተመታ ትውልድ 😁
የተመታ ትውልድ 😁

#የአባት_ግፍ_እና_የዘመን_ጭካኔ!🥺💔 አጠር ያለች አዲስ ተከታታይ ታሪክ ጀምረናል ከ ραят 1 ለመጀመር ʝσιи ብላችሁ ግቡ❤️‍🩹 ወላሂ እውነተኛ ማስታወቂያ ነው🙌
#የአባት_ግፍ_እና_የዘመን_ጭካኔ!🥺💔 አጠር ያለች አዲስ ተከታታይ ታሪክ ጀምረናል ከ ραят 1 ለመጀመር ʝσιи ብላችሁ ግቡ❤️‍🩹 ወላሂ እውነተኛ ማስታወቂያ ነው🙌

ቁርአን: فإذا عزمت فتوكل على الله "ተስፋ ስትቆርጥ በአላህ ተመካ"
@HALAL_POST❤️‍🩹

💡ለእውቀት ፈለግዎች በሙሉ💡 ٰ    • ☆° 🌹🌹🌹• ☆°• ☆ °  •     ☆ 🌹🌹🌹🌹  ☆አበባውን •      °🌹🌹🌹🌹🌹 ☆በመንካት• ○ °   •  🌹🌹🌹🌹🌹🌹    ብቻ ምርጥ ☆🌹🌹🌹🌹🌹🌹 💎እስላምክ  ° :.   * •    🌹🌹🌹🌹🌹🌹   💎 ቻናሏችን  ☆🌹🌹🌹🌹🌹      ° ☆☆  * • ○        • ○  🌿🌹🌹🌿   •        °   🌿🌿  ☆☆          •        🌿        • ○ °            🌿  • 𝐇 ☆    🌿                 •  °🌿🌿    • 𝐔 °        🌿           🌿🌿🌿     •𝐃 °         🌿      🌿🌿🌿🌿     ☆   • 𝐇 °   🌿    🌿🌿🌿🌿    ☆  • 𝐔 °        🌿 🌿🌿🌿🌿             • 𝐃°     🌿 🌿🌿🌿° :.   * • ○     ☆     • 𝐖 °   🌿        °• 𝐀 °      🌿° :.   * • ○                  𝐕  🌿° . °☆  . * ● ¸ .☆★ 𝐄        🌿° :.   * • ○ °                    🌿     ☆°.         🌿. * ● ¸ ☆              🌿                     🌿     በቀላሉ ይቀላቀላሉን ። ★° . * . °☆  . * ● ¸ .    ★  ° :.   * • ○ 🌟ለመ🀄️ላ🀄️ል⬇️ 🌟𝐀𝐝𝐝 ሱናና 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥        👇👇👇👇 © 𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸

ህይወትህ ዉስጥ እንደ እንቁራሪት የሚያስብን ሰዉ ምክር አታስገባ 😗

sticker.webp0.08 KB

የሴት ልጅ እድሜና ፈተና 15 አመቷ....ወንድ እንዳይቀርብሽ 18 አመቷ....ወንድ እንዳያታልልሽ ተጠንቀቂ 20 አመቷ....አርፈሽ ተማሪ 24 አመቷ....ውጭ ውጭ አትበይ ወንድ ራሱ ይመጣል 26 አመቷ....አግቢ እንጂ 28 አመቷ....አታማርጪ 33 አመቷ....ቆመሽ መቅረትሽ ነው 35 አመቷ.... አርግዘሽም ቢሆን ተጠቃለይ 38 አመቷ....ዝምብለሽ ከአንዱ ውለጅ❤️🙄

Repost from N/a
┏━━━━━━━━━━━━━━┓ ┃ 💡ተመራጭ ኢስላማዊ ቻናሎች💡┃ ┣━━━━━━┳━━━━━━━┫ 🖊📖ዲንህን ተማር📖❕🧎‍♀     ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ 📖 የቁርኣን ተፍሲር ⚡️[ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀 📖የሀዲስ ትንታኔ ⚡️ [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀 📖የተውሂድ ትምህርት ⚡️ [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️🎀🎀🎀 🤍የሰለፎች መንገድ ⚡️  [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ 👤የፈትዋ ምላሾች ⚡️ [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ ✅ሁሉንም በአንድ ላይ ከሁድሁድ   ዋቭ ☄🀄️💥🀄️ሉ ብቻ ተጫኑኑ ❤️𝐀𝐝𝐝 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                   👇👇 😀 𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver

.🥀 ናፈከኝ ያልዋልንበት ጊዜ ውሎዬ ሲመስለኝ ያላለፍነው መንገድ መንገዴን ሲመራኝ ያላየነው ሁሉ ትውስታ ሲሆነኝ ባልኖርኩት ትላንት ውስጥ ኖሬ ተገኘሁኝ የኖርኩት ካልኖርኩት ገጥሞልኝ ባየው ያልነበረው ሁሉ ተፈጥሮ ባገኘው በልቤ መዝገብ ውስጥ ሰፍሮ ብመለከት ያበድኩ መሰለኝ እራሴን ፈራሁት ውስጤ ሰላም ሆኖ አይኔ ቢያማትር ያልነበረን ሊያይ በስሜት ቢታትር የሰፈነን ሰላም ሊያሸብር ቢጥር አልገለጥ አለኝ የብዥታው ሚስጥር ባልሄድኩት ጎዳና ሄጄ ባስተውለው ባልኖርኩት ህይወት ውስጥ ህይወቴን ባኖረው ባላሰብኩት ማእበል ሰምጦ ቢገኝ ነፍሴ ሊቋረጥ ቢጣጣር ትንሹ እስትንፋሴ አየሁት እራሴን የኖርኩት መሰለኝ ባልኖርኩት ትላንት ውስጥ ትዝታህ መለሰኝ የህይወቴ ዋሻ አንተን አስታወሰኝ ዛሬ ሀቁን ላውራ በብዙ ናፈከኝ💔😭  

ግጥም ላስነብባቹ ? 🥲

ሚኒ
ሚኒ

Repost from N/a
📌 "በህሉል"‼️
አሪፍ ተከታታይ ታሪክ ነው ገብታችሁ አንብቧት 🤌🤍ወላሂ የውሸት ማስታወቂያ አይደለም Free promoter😏 @smile_waverbot

የጥሩነት ዋጋ!! □ በየቀኑ ለቤተሰቦቿ ዳቦ የምትጋግር አንዲት ሴት ነበረች። ይህቺ ሴት በየቀኑ አንድ ተጨማሪ ዳቦ ለተራበ መንገደኛ ትጋግርና ማንኛውም ድሃ እንዲወስደው በመስኮቷ ላይ ታስቀምጥለታለች። በየቀኑ አንድ ጎባጣ ድሃ ሰው ይመጣና ዳቦውን ይወስዳል። ነገር ግን ለቤተሰቡ ምስጋና ከማቅረብ ይልቅ እንዲህ እያለ ያጉተመትማል፦ > "የምትሠራው ክፋት ካንተ ጋር ይኖራል፤ የምታደርገው መልካምነት ግን ወደ አንተ ተመልሶ ይመጣል!" > ይህ ድርጊት በየቀኑ ይደጋገማል። ሴትየዋ ሰውየው ምስጋና ባለማቅረቡና ሁልጊዜ ያችን ምስጢራዊ ንግግር በመድገሙ መበሳጨት ጀመረች። በልቧም "ይህ ሰውዬ በየቀኑ ይሄን የማይገባ ንግግር እያለ ይሄዳል፣ ምን ማለቱ ይሆን?" በማለት ትጠይቅ ነበር። አንድ ቀን ግን ትዕግስቷ ተሟጦ እንዲህ አለች፦ "ከዚህ ጎባጣ ሰውዬ መገላገል አለብኝ!"። ከዚያም ለሰውየው በምትጋግረው ዳቦ ውስጥ መርዝ ጨመረች። ዳቦውን መስኮት ላይ ልታስቀምጠው ስትል ግን እጆቿ ይንቀጠቀጡ ጀመር። "ይህ የማደርገው ምንድን ነው?"  ብላ ራሷን ጠየቀች። ወዲያውኑ መርዛማውን ዳቦ እሳት ውስጥ ጨምራ አቃጠለችውና ሌላ ንጹህ ዳቦ ጋግራ መስኮቱ ላይ አኖረች። □ እንደተለመደው ጎባጣው ሰውዬ መጣና ዳቦውን ይዞ "የምትሠራው ክፋት ካንተ ጋር ይኖራል፤ የምታደርገው መልካምነት ግን ወደ አንተ ተመልሶ ይመጣል!" እያለ ሄደ። ሴትየዋ በውስጧ የነበረውን ትግል እሱ አላወቀላትም ነበር። ይህቺ እናት ለብዙ ዓመታት ድምፁ የጠፋውንና ለስራ ርቆ የሄደውን ልጇን በሰላም እንዲመልስላት ሁልጊዜ ዱዓ ታደርግ  ነበር። በዚያ መርዛማውን ዳቦ አቃጥላ ሌላ በሰጠችበት ምሽት፣ የቤቷ በር ተንኳኳ። ስትከፍተው ግን የሚገርም ነገር አየች! ልጇ በደጃፏ ቆሟል! ፊቱ ከስቷል፣ ልብሶቹ ተቀደዋል፣ በጣምም ደክሞ ነበር። እናቱን እንዳየ እንዲህ አላት፦ "እዚህ መድረሴ ተአምር ነው እናቴ! ከዚህ ብዙ ርቀት ላይ ሳለሁ በረሃብና በድካም ልወድቅ ተቃርቤ ነበር። በዚያ ሰዓት ግን አንድ ጎባጣ ሰው በመንገድ ሲያልፍ አየሁትና ምግብ እንዲሰጠኝ ለመንኩት። ያ ሰው በጣም ደግ ነበር፤ በየቀኑ የሚበላውን አንድ ሙሉ ዳቦ ሰጠኝ። ሲሰጠኝም 'ይህ በየቀኑ የምበላው ምግቤ ነው፣ ዛሬ ግን ያንተ ፍላጎት ከእኔ ስለሚበልጥ ላንተ ሰጥቼሃለሁ' አለኝ።" ➲ እናትየው ይህን ስትሰማ ፊቷ በድንጋጤ ነጣ፤ የቤቱን በር ተደገፈች። ጠዋት ያዘጋጀችውን መርዛማ ዳቦ አሰበችው! ያንን ዳቦ እሳት ውስጥ ባታቃጥለው ኖሮ፣ ልጇ በገዛ እጇ በሰጠችው መርዝ ይሞት ነበር። በዚያን ጊዜ የጎባጣው ሰውዬ ንግግር ትርጉም ገባት፦ "የምትሠራው ክፋት ካንተ ጋር ይኖራል፤ የምታደርገው መልካምነት ግን ወደ አንተ ተመልሶ ይመጣል!" ------------ #የታሪኩ_ቁምነገር: መልካም ማድረግን አታቋርጥ፤ ምንም እንኳን በወቅቱ ምስጋና ባታገኝም ቅሉ፤ አንድ ቀን ያደረግከው በጎ ተግባር በተለየ መንገድ ላንተ ይተርፍሃል። "መልካምነት ለራስ ነው!"

what u think የሆነች አጠር ያለች ታሪክ ባስነብባችሁ🥲

ያማል አይደል? አሁን ገባሽ/ገባህ ለዚያ ነዉ ሀራም የሆነዉ 🙂

🦋 አንድ እማቀው ሰው እንዲህ ሲል ጠየቀኝ ድጋሜ ከተፈጠርን  ምን ሆነሽ ነው መፈጠር እምትፈልጊው? ፈጠን ብየ 'ቢራቢሮ '  አልኩት  በአንድ አፍ እባል ይመስል ስላልኩ እበር ይመስል በቅፅበት ፊቱ ላይ መገረምን ተመለከትኩ ይህ ማለት  እዚህ ምድር ላይ ጥቂት ጊዜያት ነው መኖር እምፈልገው እያልሽ ነው ? አለኝ ፊቱ  እንደታሰረ አይ ያለ ገደብ መብረር ነው እምፈልገው እያልኩ ነው' አልኩት... ምክንያቱም እኔ ማሰብ የፈለኩትን ነገር ብቻ ነበር ያሰብኩት