OZONE SCHOOL OFFICIAL ®️
Kanalga Telegram’da o‘tish
@ozoneschool ከኦዞን አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ማንኛውንም መረጃ ለማግኘት ቀጥሎ በተጠቀሰው ስልክ ቁጥር☎️ መጠቀም እንደምትችሉ በአክብሮት እንገልፃለን። 📞 0116606078 📞
Ko'proq ko'rsatish6 083
Obunachilar
+1724 soatlar
+967 kunlar
+41730 kunlar
Postlar arxiv
Dear Parents/Guardians,
While the registration period for returning students for the 2019 E.C. academic year has officially ended, we are pleased to offer our students a last and final chance to register, as we mentioned in our previous communication. Therefore, we respectfully ask that you come to our school campus on the dates specified below to finalize your child's registration. The designated time will be from 2:30 in the morning to 11:00 in the afternoon local time.
Grade 1: Monday, August 3, 2026 G.C
Grades 2, 3, and 4: Tuesday, August 4, 2026 G.C
Grades 5, 6, 7, and 8: Wednesday, August 5, 2026 G.C
Important Notice:
Parents/students who fail to attend in person and finalize their registration during the designated time frame will be deemed to have forfeited their spot at Ozone. As a result, the available space will be assigned to newly admitted students.
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች
የ2019 ዓ.ም. የነባር ተማሪዎች ምዝገባ በይፋ የተጠናቀቀ ቢሆንም፣ በቀደመው ማስታወቂያችን እንደገለጽነው ለተማሪዎቻችን የመጨረሻና የማይደገም የምዝገባ ዕድል ለመስጠት ወስነናል።
በመሆኑም፣ ከታች በተጠቀሱት ቀናት ወደ ትምህርት ቤቱ በአካል በመገኘት የልጅዎን ምዝገባ እንዲያጠናቅቁ በአክብሮት እንጠይቃለን። የምዝገባ ሰዓት በየቀኑ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡00 ሰዓት ይሆናል።
የምዝገባ መርሃ ግብር
1ኛ ክፍል: ሰኞ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 ዓ.ም.
2ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ ክፍሎች: ማክሰኞ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 ዓ.ም.
5ኛ፣ 6ኛ፣ 7ኛ እና 8ኛ ክፍሎች: ረቡዕ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 ዓ.ም.
📣ጥብቅ ማሳሰቢያ 📢
በተወሰነው ቀንና ሰዓት በአካል ቀርበው የልጃቸውን ምዝገባ የማያጠናቅቁ ወላጆች/አሳዳጊዎች የልጃቸውን የመማሪያ ቦታ በፈቃዳቸው እንደተዉ ይቆጠራሉ። በመሆኑም የሚኖሩንን ክፍት ቦታዎች አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች የምንቀበል ይሆናል።
የኦዞን ትምህርት ቤት አስተዳደር
በኦዞን ቅድመ አንደኛ ትምህርት ክፍል ነባር ተማሪ ያላችሁ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ፡-
ለ2019 ዓ.ም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሀምሌ 6/2018 ዓ.ም እስከ ሀምሌ 18/2018 ዓ.ም የተከናወነ እና ከተሰጠው ጭማሪ የምዝገባ ቀን በኋላ የክፍያ ሲስተሙም ሙሉ በሙሉ የተዘጋ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ነገር ግን በተሰጠው የምዝገባ ቀን ገደብ በተለያዩ ከአቅም በላይ በሆኑ ምክንያቶች ምዝገባ ያላከናወናችሁ ጥቂት ወላጆች ያላችሁ በመሆኑ እና ያጋጠሟችሁን ችግሮች ከግምት ውስጥ በማስገባት ልጆቻችሁን ማስመዝገብ እንዲፈቀድላችሁ በማመልከቻ ጠይቃችኋል፡፡
ስለሆነም ችግሮቹን ግምት ውስጥ በማስገባት በተለያዩ ምክንያቶች ምዝገባ ያላከናወናችሁ ነባር ወላጆች እስከ አርብ፣ ሀምሌ 24/2018 ከጠዋቱ 2፡30-11፡00 ድረስ ብቻ የሚጠበቅባችሁን ክፍያ በመክፈል ምዝገባ እንዲታከናውኑ እናሳስባለን፡፡
👉👉👉ማስታወሻ👉👉👉
አርብ፣ ሀምሌ 24/2018 ዓ.ም ድረስ መክፈል ያልቻላችሁ ወላጆች በዕለቱ አያት ኬጂ ግቢ በሚገኘው ፋይናንስ ቢሮ በአካል በመምጣት እንድታናግሩ በአክብሮት ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
የትምህርት ቤቱ አስተዳደር!!
📢 ውድ ወላጆች 👨👩👧👦
📱 እባክዎ ለ1ኛ እና 2ኛ ክፍል ቅርንጫፍ የተዘጋጀውን የቴሌግራም ቡድን በሚከተለው ሊንክ ይቀላቀሉ።
🔗 https://t.me/ozoneschool2007
🙏 እናመሰግናለን!
──────────────────
📢 Dear Parents 👨👩👧👦
📱 Please join the Grade 1 & Grade 2 Branch Telegram Group using the link below:
🔗 https://t.me/ozoneschool2007
🙏 Thank you!
Dear Parents,
We are delighted to announce that Premium Ozone School Kindergarten is now open for registration for the 2026/2027 Academic Year.
Give your child the best start with a safe, caring, and stimulating learning environment where they can grow academically, socially, and emotionally.
Enroll now and secure your child's place!
For more information, please visit our school or contact our admissions office.
ጥብቅ ማሳሰብያ
ቀን 20/11/2018 ዓ/ም
በ2019 ዓ/ም 1.ለእቴጌ መነን አዳሪ ት/ቤት
2.ለገላን አዳሪ ት/ቤት እና
3.ለሚኒሊክ/ ኮተቤ ሳይንስ ሼርድ/ ትምህርት ቤት ለመማር ያመለከቱ ተማሪዎች የመገረቢያ ፈተና የሚሰጠው በ22/11/2018 ዓ/ም እና 23/11/2018 ዓ/ም የመፈተኛ ጣቢያዎች ሲሆን ፤ እንደ ክፍለ ከተማ የፈተና መስጫ ጣቢያዎች
1. የካ አባዶ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
2. እድገት ጮራ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
3. ጋራ ጉሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት እና
4. አንዶዴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
በመሆናቸው ተቋማት በተያያዘው የስም ዝርዝር እና የመፈተኛ ቦታ መሰረት በተገለጸው የፈተና ቀን እና ቦታ ጠዋቱ 1፡30 ጀምሮ ግቢ ውስጥ በመገኘት ፈተናውን እንዲወስዱ ለተፈታኝ ተማሪዎች በእናንተ በኩል መልክቱን እንድታስተላልፉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
------ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት-------
ማስታወቂያ ለአዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች ብቻ!!!!!
1. ፈተና ተፈትነው ቦታ ለተያዘላቸው ተማሪዎች ብቻ ለምዝገባ ሲመጡ የሚያስፈልጋቸው መረጃዎች
2. ሪፖርት ካርድ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ
3. የተማሪ እና የወላጅ ፋይዳ ወይም የወላጅ ሌላ የመንግስት መታወቂያ
4. የልደት የምስክር ወረቀት
5. ከነበረበት/ችበት ት/ቤት መሸኛ/የመልቀቂያ ደብዳቤ
6. ከቀድሞ ትምህርት ቤት የተማሪ ባህሪ ማረጋገጫ ደብዳቤ (5-8ተኛ ክፍል ግዴታ ነው)
7. የተማሪ 1 ፎቶግራፍ (3x4) ያመጣሉ፤
8. የወላጅ የእያንዳንዳቸው አንዳንድ ፎቶ
9. ወደ 7ተኛ ክፍል ለሚገቡ ተማሪዎች ብቻ ትራንስክሪፕት እና የሚኒስትሪ ውጤት ፕሪንት አድርገው ያምጡ
EMIS CODE ግዴታ ነው።
የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ክፍያ (14000 ብር)
የመመዝገቢያ ክፍያ (1400 ብር)
፨ ማሳሰቢያ፡- ክፍያውን የሚከፍሉት አድሚሽን ካርድ ከእኛ ከወሰዳችሁ በኋላ ነው፡፡
NOTICE FOR NEWLY ADMITTED STUDENTS ONLY!!!!
Required Documents for Registration
The following requirements apply only to students who have successfully passed the entrance examination and have been offered admission. Please bring the following documents when coming for registration:
1. Original report card and one photocopy.
2. Student's Fayda ID and the parent/guardian's Fayda ID, or another valid government-issued ID.
3. Student's birth certificate.
4. Transfer/clearance letter from the previous school.
5. Student conduct (behavior)recommendation letter from the previous school (mandatory for Grades 5–8).
6. One recent passport-size photograph of the student (3 × 4 cm).
7. One passport-size photograph of each parent/guardian.
8. For students enrolling in Grade 7 only: Original transcript and a printed copy of the Ministry examination results.
9. EMIS Code is mandatory.
Fees
First Quarter Tuition Fee: ETB 14,000
Registration Fee: ETB 1,400
Note: Payment should be made only after you have received your Admission Card from the school.
ውድ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ:-
የነባር LKG እና UKG ተማሪዎች የ2019 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ምዝገባ የመጨረሻ ቀን ነገ ቅዳሜ፣ ሀምሌ 18/2018 ዓ.ም መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን።
እስከ ዛሬ ሀምሌ 17/2018 ዓም ድረስ በጣም ጥቂት ነባር ወላጆች ምዝገባ ያላከናወናችሁ መሆኑን አረጋግጠናል። ስለሆነም ከነገ ሀምሌ 18/2018 ዓ.ም በኋላ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የማናደርግ በመሆኑ እንዲሁም የክፍያ ሲስተሙ የሚሰራው እስከ ነገ ብቻ ስለሆነ እና ሙሉ በሙሉ ስለሚዘጋ ምዝገባ ያላከናወናችሁ ወላጆች በተወሰነው የመጨረሻ ቀን ቀርባችሁ ክፍያ በመክፈል ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ በአፅንዖት እናሳስባለን።
በነገው ዕለት ምዝገባ የማያጠናቅቁ ወላጆች እንደለቀቁ ተቆጥሮ በተጠባባቂነት በያዝናቸው አዳዲስ ተማሪዎች በቦታቸው የምንተካ ይሆናል።
ኦዞን ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ክፍል
Dear Parents,
Please join the link below to get more information and updates about Ozone high school campus: [https://t.me/ozonehighschool2016
Thank you!
📢 Ozone School Registration Announcement
Notice Friday, July 24, 2026🎓 Grade 4 Registration Day We warmly welcome all Grade 4 students and parents. Please come to the school to complete your registration.
📢 የኦዞን ትምህርት ቤት ማስታወቂያ
📅 ዓርብ ሐምሌ 17፣ 2018 ዓ.ም
🎓 የ4ኛ ክፍል የምዝገባ ቀን ነው።
ክቡራን የ4ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች፣ እባክዎ ወደ ትምህርት ቤት በመምጣት የምዝገባ ሂደቱን ያጠናቅቁ።
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎችየነባር ተማሪዎች ምዝገባ በመገባደድ ላይ መሆኑ ይታወቃል። በነገው እለት ምዝገባ የሚካሄደው የ3ተኛ ክፍል ነባር ተማሪዎች ብቻ መሆን እናሳውቃለን። እስካሁን በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ እና የምዝገባ ቀን ያመለጣችሁ ወላጆች ቅዳሜ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 ዓ.ም ሙሉ ቀን የምናስተናግዳችሁ ስለሆነ፤ እባካችሁ በተቀመጠላችሁ ቀነ ገደብ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን፤ ይህ ባለመሆኑ ለሚፈጠረው መጉላላት ት/ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን ልናሳውቅ እንወዳለን።
የት/ቤቱ አስተዳደር
Notice to Parents/Guardians
Dear Parents/Guardians,
Please be informed that the registration process for returning students is nearing completion.
We would like to notify you that tomorrow's registration is exclusively for returning Grade 3 students.
Parents/guardians who have not yet completed their child's registration due to various reasons or who missed their assigned registration dates will be accommodated throughout the day on Saturday, July 25, 2026 (Hamle 18, 2018 E.C.).
We kindly urge all parents/guardians to complete the registration within the specified timeframe. Please note that the school will not be held responsible for any inconvenience resulting from failure to register within the announced registration period.
School Administration
