uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 354 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 648-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 352-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 354 obunachiga ega bo‘ldi.

21 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -144 ga, so‘nggi 24 soatda esa -1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.49% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.78% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 382 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 691 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 40 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 22 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 354
Obunachilar
-124 soatlar
-387 kunlar
-14430 kunlar
Postlar arxiv
የአማራ ብሔርተኝነትና የሀገረ ኢትዮጵያ መስተጋብር በመስከረም አበራ የተጻፈ ጠቃሚ ሰነድ

photo content

photo content

photo content

"ልጆቼና የልጅ ልጆቼ አገር አልባ ሲሆኑ ቁጭ ብዬ አልመለከትም" ብለው በትግል ሜዳ ውስጥ ለከፈሉልን መስዋዕትነት ስምዎን እየዘከርን ዝንታለም ሕያው እናደርገዋለን። የተሰውለትን የሕልውና ትግል ለድል
"ልጆቼና የልጅ ልጆቼ አገር አልባ ሲሆኑ ቁጭ ብዬ አልመለከትም" ብለው በትግል ሜዳ ውስጥ ለከፈሉልን መስዋዕትነት ስምዎን እየዘከርን ዝንታለም ሕያው እናደርገዋለን። የተሰውለትን የሕልውና ትግል ለድል አብቅተን ሐውልት እናቆምለዎታለን!! ነፍስዎ በአጸደ ገነት ትረፍልን!

ከእንግዲህ አማራን አንበርክኮ መግዛት አይቻልም። በልምምጥ ሊፈታ ያልቻለውን የአማራ ሕዝብ ጥያቄ በነፍጥ ሊያስመልሱት ቆንጆዎቹ ተነስተዋል።

ከእርስዎ አገዛዝ ስር የወደቀው ትውልድ እግር ኳስ መጫወቱ ቀርቶበት የሚራመድበት እግር እንዲኖረው በፈቀደሉት፡፡ አብዛኛው ክልል ከቁጥጥርዎ ውጭ ስለወጣና አይተውት ስለማያውቁ እንጂ ወደ ትግራይ ብቅ
ከእርስዎ አገዛዝ ስር የወደቀው ትውልድ እግር ኳስ መጫወቱ ቀርቶበት የሚራመድበት እግር እንዲኖረው በፈቀደሉት፡፡ አብዛኛው ክልል ከቁጥጥርዎ ውጭ ስለወጣና አይተውት ስለማያውቁ እንጂ ወደ ትግራይ ብቅ ብለው ቢመለከቱ በድሮንና በድሽቃ ቆማምጠው ቆማምጠው እግርና እጅ አልባ ትውልድ መፍጠርዎን ይረዱ ነበር፡፡ አማራ ክልል ላይ ንጹሐንን እያረገፉ እጅም እግርም የሌለው ዜጋ በመፍጠር ላይ እንደሚገኙ ይረዱ ነበር፡፡ https://youtu.be/R9jRqLVtBkU?si=numEdFscnTYJUdei

በሬ የሚያቀረቅረው መዋጋት ሲያስብ ነው። አቢይ ዘና ብሎ የሚታየው ፍርሐትና ጭንቀት የተሰማው እለት ነው።

ያለምንም ምክንያት ከአንድ ዓመት ለሚበልጥ ጊዜ የታሠረው ወንድማችን ስንታየሁ ቸኮል ዛሬ ከእስር ተፈቷል። እንኳን ለቤትህ አበቃህ ስንቴዋ!!
ያለምንም ምክንያት ከአንድ ዓመት ለሚበልጥ ጊዜ የታሠረው ወንድማችን ስንታየሁ ቸኮል ዛሬ ከእስር ተፈቷል። እንኳን ለቤትህ አበቃህ ስንቴዋ!!

ዳንኤል ክብረት-ትርክት_መጽሐፍ.pdf89.16 MB

የአማራ የሕልውና ትግል አጥፊዎቹን ዘንግቶ መሪዎቹ ላይ መዝመት የጀመረበት ምክንያት

photo content

photo content