fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 354 مشترک است و جایگاه 2 648 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 352 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 354 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 21 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -144 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.49% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.78% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 382 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 691 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 40 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 22 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 354
مشترکین
-124 ساعت
-387 روز
-14430 روز
آرشیو پست ها
የአማራ ብሔርተኝነትና የሀገረ ኢትዮጵያ መስተጋብር በመስከረም አበራ የተጻፈ ጠቃሚ ሰነድ

photo content

photo content

photo content

"ልጆቼና የልጅ ልጆቼ አገር አልባ ሲሆኑ ቁጭ ብዬ አልመለከትም" ብለው በትግል ሜዳ ውስጥ ለከፈሉልን መስዋዕትነት ስምዎን እየዘከርን ዝንታለም ሕያው እናደርገዋለን። የተሰውለትን የሕልውና ትግል ለድል
"ልጆቼና የልጅ ልጆቼ አገር አልባ ሲሆኑ ቁጭ ብዬ አልመለከትም" ብለው በትግል ሜዳ ውስጥ ለከፈሉልን መስዋዕትነት ስምዎን እየዘከርን ዝንታለም ሕያው እናደርገዋለን። የተሰውለትን የሕልውና ትግል ለድል አብቅተን ሐውልት እናቆምለዎታለን!! ነፍስዎ በአጸደ ገነት ትረፍልን!

ከእንግዲህ አማራን አንበርክኮ መግዛት አይቻልም። በልምምጥ ሊፈታ ያልቻለውን የአማራ ሕዝብ ጥያቄ በነፍጥ ሊያስመልሱት ቆንጆዎቹ ተነስተዋል።

ከእርስዎ አገዛዝ ስር የወደቀው ትውልድ እግር ኳስ መጫወቱ ቀርቶበት የሚራመድበት እግር እንዲኖረው በፈቀደሉት፡፡ አብዛኛው ክልል ከቁጥጥርዎ ውጭ ስለወጣና አይተውት ስለማያውቁ እንጂ ወደ ትግራይ ብቅ
ከእርስዎ አገዛዝ ስር የወደቀው ትውልድ እግር ኳስ መጫወቱ ቀርቶበት የሚራመድበት እግር እንዲኖረው በፈቀደሉት፡፡ አብዛኛው ክልል ከቁጥጥርዎ ውጭ ስለወጣና አይተውት ስለማያውቁ እንጂ ወደ ትግራይ ብቅ ብለው ቢመለከቱ በድሮንና በድሽቃ ቆማምጠው ቆማምጠው እግርና እጅ አልባ ትውልድ መፍጠርዎን ይረዱ ነበር፡፡ አማራ ክልል ላይ ንጹሐንን እያረገፉ እጅም እግርም የሌለው ዜጋ በመፍጠር ላይ እንደሚገኙ ይረዱ ነበር፡፡ https://youtu.be/R9jRqLVtBkU?si=numEdFscnTYJUdei

በሬ የሚያቀረቅረው መዋጋት ሲያስብ ነው። አቢይ ዘና ብሎ የሚታየው ፍርሐትና ጭንቀት የተሰማው እለት ነው።

ያለምንም ምክንያት ከአንድ ዓመት ለሚበልጥ ጊዜ የታሠረው ወንድማችን ስንታየሁ ቸኮል ዛሬ ከእስር ተፈቷል። እንኳን ለቤትህ አበቃህ ስንቴዋ!!
ያለምንም ምክንያት ከአንድ ዓመት ለሚበልጥ ጊዜ የታሠረው ወንድማችን ስንታየሁ ቸኮል ዛሬ ከእስር ተፈቷል። እንኳን ለቤትህ አበቃህ ስንቴዋ!!

ዳንኤል ክብረት-ትርክት_መጽሐፍ.pdf89.16 MB

የአማራ የሕልውና ትግል አጥፊዎቹን ዘንግቶ መሪዎቹ ላይ መዝመት የጀመረበት ምክንያት

photo content

photo content