uz
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

Kanalga Telegram’da o‘tish

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

Ko'proq ko'rsatish
1 755
Obunachilar
-124 soatlar
+507 kunlar
+8630 kunlar
Postlar arxiv
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት እንዲያስተምሩ በታሰበው ዕቅድ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ሊያደረግ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
+1
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት እንዲያስተምሩ በታሰበው ዕቅድ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ሊያደረግ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሠራር ተግባራዊ ለማድረግ መንግሥት ዕቅድ መያዙ ይታወቃል፡፡ በዕቅዱ ላይ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር ውይይት ቢደረግም፤ ከክልሎች፣ ከትምህርት ቤቶች እና ከፀጥታ አካላት ጋር ውይይት አለመካሔዱን በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ መንግሥት "ዕቅዱ ተግባራዊ ይሆናል ብሎ እስካሁን ውሳኔ አለማሳለፉን" የገለፁት ሚኒስትር ዴኤታው፤ በቀጣይ ሳምንታት ተማሪዎች፣ ወላጆች፣ መምህራን እና የሕዝብ ተወካዮችን ጨምሮ ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ይደረጋል ብለዋል፡፡ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በተደረገው ውይይት ከሎጂስቲክስ እና ከአካዳሚክ ጉዳዮች ጋር እንዴት ይጣጣማል በሚለው ላይ ጥያቄ ከማቅረብ ውጪ፤ "ሀሳቡ ተግባራዊ ቢሆን እንደሚደግፉት" መግለጻቸውን ጠቅሰዋል። ከውይይቱ በኋላ ሀሳቡ ለፓርላማ እንደሚቀርብና የራሱ የሆነ ተቋም ተቋቁሞለት ሕግ ይወጣለታል ተብሎ እንደሚጠበቅ አቶ ኮራ አስረድተዋል። ዕቅዱ ተቀባይነት ካገኘ በ2019 ዓ.ም እንደሚተገበር ይጠበቃል ብለዋል፡፡ ሆኖም በውይይቱ ወቅት ተማሪዎችን ጨምሮ ሌሎች የትምህርት ማኅበረሰቡ ዕቅዱን ካልፈለገው የሚቀርበት ሁኔታ እንዳለም ጠቁመዋል፡፡ #ሪፖርተር

Chapter 1 Part 1

Solution
+3
Solution

Correction #5. B (n+1/n)

Practice Properly
Practice Properly

#URGENT 🔔 #ATTENTION‼️ #WARNING ⚠️ ባይረጋገጥም አንድ መረጃ በሰፊው እየተሰራጨ ይገኛል። ይህም የቴሌግራም Privacy & Security ላይ ችግር ተፈጥሯል የሚል መረጃ ሲሆን
#URGENT 🔔 #ATTENTION‼️ #WARNING ⚠️ ባይረጋገጥም አንድ መረጃ በሰፊው እየተሰራጨ ይገኛል። ይህም የቴሌግራም Privacy & Security ላይ ችግር ተፈጥሯል የሚል መረጃ ሲሆን random የሆኑ አካውንቶች ፣ ግሩፖች እና ቻናሎች target እየተደረጉ ነው እየተባለ ነው። ተጨማሪ መረጃ ከፎቶው ላይ መመልከት ትችላላችሁ። ስለዚህ አሁኑኑ ይህንን አድርጉ 👇 1. የአካውንታችሁን profile picture ማን ማየት እንዳለበት የምታስተካክሉበት setting ላይ My Contacts ወይም Nobody አድርጉት። ወይም ደግሞ ለጊዜው አጥፉት እና ባዶ ይቀመጥ። እዛው setting ላይ እንደ ስልክ ቁጥር ያሉ መረጃዎችንም ሌላ ሰው እንዳያይ አድርጉ። 2. የአካውንታችሁን Username ቀይሩ። 3. ቻናል ወይም ግሩፕ ካላችሁ cover ፎቶአቸውን አጥፉ። 4. የአካውንታችሁን password ቀይሩ። 5. Two step verification አብሩ። Recovery email ካላስገባችሁ አስገቡ እናም ሌላ ማድረግ አለብኝ የምትሉትን ነገር አድርጉ። እውነት እንደሆነ አልተረጋገጠም። ነገርግን እውነት ሊሆን ስለሚችል መጠንቀቁ አይከፋም። እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ ምንም ችግር የማይፈጠር ከሆነ ሁሉንም ወደቦታው ትመልሳላችሁ። እኛም አዲስ መረጃ ለማግኘት ጥረት እናደርጋለን። #SHARE‼️

+7
Physics - Oromia 2017 1st semester model.pdf8.84 KB

+9
SAT EXAM FINAL.pdf7.26 KB

የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ይሰጣል። - ትምህርት ሚኒስቴር በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ለ
+1
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ይሰጣል። - ትምህርት ሚኒስቴር በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልፀዋል፡፡ ባለፉት ሁለት ዓመታት የመልቀቂያ ፈተናው በወረቀት እና በበይነ መረብ ሲሰጥ እንደነበር፣ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የግማሽ ዓመት አፈጻጸም መድረክ ላይ የተገኙት ሚኒስትሩ አስታወሰዋል፡፡ ዘንድሮ ፈተናውን ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የተለያዩ ግብዓቶች ለክልሎች ድጋፍ እየተደረገ ሲሆን፤ በፈተና ጣቢያዎች በቂ የኢንተርኔት አቅርቦት እንዲኖር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመነጋገር ይሠራል ብለዋል። ክልሎች በቂ ኮምፒዩተር፣ ኔትዎርክ እና አማራጭ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር በትኩረት እንዲዘጋጁ ያሳሰቡት ሚኒስትሩ፤ ለተማሪዎች በቂ ስልጠና መስጠት እንደሚገባም አስገንዝበዋል። በዚህም የክልል እና የከተማ መስተዳድሮች ሀገር አቀፍ ፈተና ሙሉ በሙሉ በኦንላይን እንደሚሰጥ አውቀው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል። በ2017 ዓ.ም ለመልቀቂያ ፈተናው ከተቀመጡ 585,882 ተማሪዎች መካከል 134,609 ወይም 23% ያህሉ ፈተናውን በኦንላይን የወሰዱ መሆናቸው ይታወሳል፡፡

😢😭😥
😢😭😥

Repost from N/a
🙏🙏🙏
🙏🙏🙏

Repost from N/a
Everything is well prepared. The tutor will start on February 03/18 (February 10/26)
+3
Everything is well prepared. The tutor will start on February 03/18 (February 10/26)

Repost from N/a
Applied Math II Tutorial Program
Applied Math II Tutorial Program

Repost from N/a
Applied Math II Tutorial Schedule
Applied Math II Tutorial Schedule

Repost from N/a
Students Enrolled in Applied Math II Tutor Please check your name
+3
Students Enrolled in Applied Math II Tutor Please check your name

G-12 mid exam@JMT.pdf1.27 KB

G-11 mid exam@JMT.pdf1.40 KB

የአለማችን ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ ያለው ሰው ከአፍሪካ #ሴራሊዮን 🇸🇱 ነው። ●የሴራሊዮኑ #አብዱልከሪም_ባንጉራ (ዶ/ር) በምድር ላይ በጣም የተማረ ሰው ነው ተብሎ ይታሰባል። ዶ/ር አብዱልከሪም
የአለማችን ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ ያለው ሰው ከአፍሪካ #ሴራሊዮን 🇸🇱 ነው። ●የሴራሊዮኑ #አብዱልከሪም_ባንጉራ (ዶ/ር)  በምድር ላይ በጣም የተማረ ሰው ነው ተብሎ ይታሰባል። ዶ/ር አብዱልከሪም ደራሲ፣ የአካዳሚክ አስተዳዳሪ፣ ተመራማሪ እና ሳይንቲስት ናቸው። ● በአለም አቀፍ ጥናቶች ቢኤ ይዟል፣ በአለም አቀፍ ጉዳዮች ኤም.ኤ.፣  በሊንጉስቲክስ ኤም.ኤስ፣  በፖለቲካል ሳይንስ ፒኤች.ዲ፣ በልማት ኢኮኖሚክስ ፒኤች.ዲ፣ በሊንጉስቲክስ ፒኤች.ዲ ፣ በኮምፒውተር ሳይንስ  ፒኤች.ዲ፣ እና በሂሳብ ፒኤች.ዲ ነው ያለው። ●ታላቁ ዶክተር 35 መጽሃፎችን እና ከ250 በላይ ምሁራዊ ጽሑፎችን አዘጋጅቷል ወይም አርትእ አድርጓል። ዶክተሩ እንግሊዘኛ፣ ተምኔ፣ ሜንዴ፣ ክሪዮ፣ ፉላ፣ ኮኖ፣ ሊምባ፣ ሸርብሮ፣ ኪስዋሂሊ፣ ስፓኒሽ፣ ጣሊያንኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ አረብኛ፣ ዕብራይስጥ፣ ጀርመንኛ፣ ስዊድንኛ እና አቀላጥፎ የሚያውቅ ኪኩዩን ጨምሮ 19 ቋንቋዎችን መናገር ይችላል።

G-9 Mid exam@JMT.pdf1.20 KB

የቃና ዘገሊላ በዓል በአዳማ ጥር 12/2018 ዓ.ም
+4
የቃና ዘገሊላ በዓል በአዳማ ጥር 12/2018 ዓ.ም