uz
Feedback
ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹

ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹

Kanalga Telegram’da o‘tish

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot

Ko'proq ko'rsatish
7 586
Obunachilar
+1324 soatlar
+17 kunlar
+1830 kunlar
Postlar arxiv
አፋልጉን‼ ======= ይቺ ልጅ ጠፍታብን ነውና አፈልጉን። መጋቢት 9/7/2018 ነው የጠፋቺው። ለአባቷ ደውላ አ.አ ለስራ እየሄድኩኝ ነው ብላ ስልኩን ዘጋቺው። ከዛ በኋላ ደውላም አታውቅም። ስልኳ
+1
አፋልጉን‼ ======= ይቺ ልጅ ጠፍታብን ነውና አፈልጉን። መጋቢት 9/7/2018 ነው የጠፋቺው። ለአባቷ ደውላ አ.አ ለስራ እየሄድኩኝ ነው ብላ ስልኩን ዘጋቺው። ከዛ በኋላ ደውላም አታውቅም። ስልኳም ዝግ ነው። ለዐረፋ  ትመጣለች ተብሎ ቢጠበቅም ሳትመጣ ቀርታለች። ከምስራቅ ጉራጌ ምስራቅ መስቃን ወረዳ ደጋ ጎጎት ቀበሌ ከሌማመር  ተነስታ ወደ ቡታጅራ ሄዳ በዛው አ.አ ልሄድ ነው ብላ የት እንዳለች አይታወቅም ። እባካችሁ ተባበሩን። Phone number 0935639766 Abubeker  Hussen +251912030944 Bilal ahmed አባት +251964197127 ኡስታዝ ሰልማን ወንድም ስልኮች ዝግ ሊሆኑ ስለሚችሉ 3 ቱንም ተጠቀሙ።

Furniture Designer SketchUp & ArtCAM Category: Creative Art and Design Location: Addis Ababa, Ethiopia Job Details Job Type: Onsite – Full Time Applicants Needed: Male Education Qualification: Certificate Salary: (Monthly) Experience Level: Intermediate Job Description Responsibilities Develop original furniture designs inspired by current market trends, customer needs, and custom specifications. Create concept sketches and detailed 2D/3D models using design software such as AutoCAD, SketchUp, or ArtCAM. Design both individual furniture pieces and cohesive collections for residential, office, and commercial environments. Qualifications At least 1 year of experience in furniture design or a related field. Experience using SketchUp, ArtCAM, or AutoCAD. Ability to work effectively around Ayertena. Job Address Around Ayertena, Addis Ababa Skills and Expertise Sketching Furniture Design SketchUp ArtCAM AutoCAD 3D Modeling Technical Drawing Creativity and Visualization Skills TO APPLY SEND CV TO @bbhremo

📢 Vacancy Announcement | EMAROSH ENGINEERING Job Vacancy: Equipment & Maintenance Administrator 📍 Location: Addis Ababa (Head Office) 👥 Quantity: 1 💰 Salary: NEGOTIABLE --- 📌 Key Responsibilities - Asset Tracking: Maintain an up-to-date registry of all machinery, tools, and vehicles, including ownership documents and history. ·       Maintenance Scheduling: Coordinate and track routine preventive maintenance (servicing, oil changes, inspections) and emergency repairs. ·       Vendor Management: Liaison with external garages, spare part suppliers, and technicians to ensure quality and cost-effective repairs. ·       Inventory Control: Monitor the stock levels of critical spare parts, lubricants, and workshop tools. ·       Compliance & Documentation: Ensure all vehicle insurance, annual inspections, and operating licenses are renewed on time. ·       Reporting: Compile weekly and monthly reports on equipment downtime, maintenance expenses, and fuel consumption. 📌 Requirements Qualifications & Experience ·       Education: Bachelor’s Degree in Mechanical Engineering ·       Experience: 3–4 years of experience ·       Skills: * Strong organizational and record-keeping abilities. o   Proficiency in MS Office (Excel, Word) and basic maintenance tracking software. o   Excellent communication and negotiation skills. o   Familiarity with local vehicle compliance and transport regulations. How to Apply Interested and qualified applicants can send their updated CV and cover letter to telegram @motivated77 --- 📩 How to Apply Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via: 📱 Telegram: @motivated77

📢 የስራ ማስታወቂያ ድርጅት: EMAROSH ENGINEERING P.L.C የስራ መደብ: ኮስት ክለርክ (Cost Clerk) ዋና ተግባራት የወጪ መዝገቦችን መያዝ እና መከታተል የወጪ ሪፖርቶችን ማዘጋጀት ደረሰኞችና የግዥ ሰነዶችን ማረጋገጥ የሂሳብ ክፍሉን መደገፍ መስፈርቶች በ አካውንቲንግ፣ማናጅመንት ለሎችም መስክ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ ልምድ፤ በMicrosoft Excel, Word እና ለሎች የኮምፑተር ጥሩ ችሎታ ጥንቃቄ፣ ትክክለኛነት እና በቡድን የመስራት ችሎታ እንዴት ማመልከት ይቻላል CV በ @motivated77 ይላኩ

ሸገር ሲቲ ገፈርሳ ጉጄ አቡሁረይራ መስጅድ እና መድረሳ መድረሳው ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ ኡስታዛዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል የስራ መደብ:- ልጆችን ማቅራት (ኡስታዛ) ※ ልምድ:- ከዚህ በፊት መድረሳ ላይ ያስ ቀራች  ※ ደሞዝ:- በመድረሳው እስኬል መሰረት     ※ ፆታ:- ሴት ※ ብዛት:- 2 መስፈርት:- ※ ቁርአን ሙሉ የሀፈዘች  ወይም ከግማሽ በላይ የሀፈዘች ※ በተጅዊድ በደንብ ማስቀራት  የምትችል ※ ከልጆች ጋር መግባባት የምትችል ※ ከቃኢዳ ጀምሮ መሰረታዊ የዲን ት/ት ማስጨበጥ የምትችል ሙኸተሰር ኪታቦችን ማስተማር የምትችል ※ ጥሩ ስነ ምግባር  የተላበሰች ※ በኔነት ስሜት የምትሰራ ※ ሰዓት አክባሪ የሆነች ※  ሸሪአዊ አለባበስ የምትለብስ  ※ የስራ ሰዓት፦ከሰኞ እስከ ሀሙስ 10:00 እስከ 12:30 እና እሁድ ከ2:30 እስከ 6:00 ቅዳሜ ጠዋት 2:30 እስከ 6:00 ከሰአት 10:00 እስከ 12:30 ※ አድራሻ ሸገር ሲቲ ገፈርሳ ጉጄ አቡሁረይራ መስጅድ እና መድረሳ ለማመልከት በሚከተለው ስልክ ያግኙን፦ 0911946836

Urgent Vacancy announcement: Job type: Construction License needed for rent Compensation: very attractive and flexible Requirements: (Practicing  Professional) PP License holder needed ●fields of study can be Civil Engineering Structural Engineering Architectural Engineering Water Engineering Hydraulic Engineering Irrigation Engineering Environmental Engineering Geotechnical Engineering Cotm. or related fields to buliding and construction. Any who fullfil (hold) the requirement can contact us using telegram account: @iasbdu or +251945501129 and +251924347945

አፋልጉን ይህ በምስሉ የምቲዩት ልጅ ኑረላህ አደም ይማሙ ይባላል እሁድ ለት ከአ/አ ወደ ሚዛን ተሳፍሬያለሁ ካለ ቡሃላ አድራሻው ጠፍቶብና ያየ የሰማ ካለ እንድትጠቁሙን ይላሉ ቤተሰቦቹ ሸር በማድረግ
አፋልጉን ይህ በምስሉ የምቲዩት ልጅ ኑረላህ አደም ይማሙ ይባላል እሁድ ለት ከአ/አ ወደ ሚዛን ተሳፍሬያለሁ ካለ ቡሃላ አድራሻው ጠፍቶብና ያየ የሰማ ካለ እንድትጠቁሙን ይላሉ ቤተሰቦቹ ሸር በማድረግ ይተባበሩን ለበለጠ መረጃ 0911543298 0913508405 ይደውሉልን እናመሰግናለን

ሀሚዲን ሀያቱላህ ሀሚዲን (የሸ መሀመድ ሀሚዲን ወንድም ልጅ) ስለተፋ በፎቶው ላይ የሚታየውን ልጅ አፋልጉን እድሜ: 3 ዓመት ከግማሽ አድራሻ: ፉሪ ዲያስፖራ ስልክ: 0931318082
ሀሚዲን ሀያቱላህ ሀሚዲን (የሸ መሀመድ ሀሚዲን ወንድም ልጅ) ስለተፋ በፎቶው ላይ የሚታየውን ልጅ አፋልጉን እድሜ: 3 ዓመት ከግማሽ አድራሻ: ፉሪ ዲያስፖራ ስልክ: 0931318082

ሂጅራ መስጅድና መድረሳ የስራ አይነት፦ ኡስታዝ/ዛ ※ ፆታ :- ወንድ-3               ሴት-2               መስፈርት፦ ※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ/ች *ቁርዓን በተጅዊድ  ማቅራት የሚችል/ትችል ※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል/ትችል ※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ/ች ※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማቅራት የሚችል/ትችል ※ ሸሪዓዊ አለባበስን የሚከተል/ትከተል ※ አመልካቾች መኖሪያችሁ ለስራ ቦታው አቅራቢያ ቢሆን ይመረጣል ※ ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው ※ የስራ ሰአት፦ ከሰዐት 10:30-12:00 ሰኞ -ቅዳሜ እና ክረምትን ከጠዋት 2:30-6:00 ※ አድራሻ፦ አ.አ ስልጤ ሰፈር ሂጅራ መስጅድ ※ ደመወዝ፦ በመድረሳው ስኬል መሰረት   አመልካቾች ከቀን 23/09/18 እስከ 30/09/18 ዓ.ል ድረስ ከስር ባስቀመጥነው አድራሻ ማመልከት ትችላላችሁ። ለማመልከት፦ @AMAUAU1 ቴሌግራም ላይ ማመልከት ትችላላችሁ ወይም በስልክ ቁጥር :- +251707261230

Job Vacancy: Accountant Company: ANUCON General Construction Location: Addis Ababa Sarbet Gebriel Job Type: Full-time Job Summary: We are seeking an Accountant to manage daily financial operations, handle project-based costing across active construction sites, and ensure full tax compliance. Key Responsibilities: • Maintain accurate financial records, general ledgers, and cash flow statements. • Track and analyze project expenditures, budgets, and material/labor costs per site. • Prepare and declare monthly taxes (VAT, Income Tax, Pension, and Withholding) in accordance with regulations. • Process company payroll, manage bank reconciliations, and handle petty cash. • Prepare monthly financial reports and organize documentation for audits. Qualifications: • BA Degree in Accounting or Finance. • 2+ years of experience (Construction industry experience highly preferred). • Proficiency in Peachtree/Sage 50 and Excel. • Strong knowledge of local tax laws and financial regulations. Sex: Female Salary: Negotiable How to Apply: Send your CV and cover letter to telegram Account. @Lisandroet Or Email : anucon2024@gmail.com with the subject line "Application for Accountant Position", Deadline: June 05/2026

Job Vacancy: Accountant Company: ANUCON General Construction Location: Addis Ababa Sarbet Gebriel Job Type: Full-time Job Summary: We are seeking an Accountant to manage daily financial operations, handle project-based costing across active construction sites, and ensure full tax compliance. Key Responsibilities: • Maintain accurate financial records, general ledgers, and cash flow statements. • Track and analyze project expenditures, budgets, and material/labor costs per site. • Prepare and declare monthly taxes (VAT, Income Tax, Pension, and Withholding) in accordance with regulations. • Process company payroll, manage bank reconciliations, and handle petty cash. • Prepare monthly financial reports and organize documentation for audits. Qualifications: • BA Degree in Accounting or Finance. • 2+ years of experience (Construction industry experience highly preferred). • Proficiency in Peachtree/Sage 50 and Excel. • Strong knowledge of local tax laws and financial regulations. How to Apply: Send your CV and cover letter to telegram Account. @Lisandroet Or anucon2024@gmail.com with the subject line "Application for Accountant Position", Deadline: June 05/2026

​💼 የስራ ፈላጊ ማስታወቂያ (የማሽን ኦፕሬተር እና የቤት/ቢሮ እቃዎች ሰራተኛ) ​የትምህርት ደረጃ: 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ የስራ ልምድ: 3 ዓመት (በዘመናዊ የእንጨት ማሽኖች እና በቤት/ቢሮ እቃዎች ማምረት ላይ) የሚፈልገው የስራ መደብ: የማሽን ኦፕሬተር፣ የቢሮ ወንበሮች እና የቤት እቃዎች ሰራተኛ ​🛠️ ዋና ዋና ክህሎቶች እና የስራ ልምዶች፡- ​የቢሮ ወንበሮች እና የታፕሰሪ ስራ (Office Chairs & Upholstery): የተለያየ ዲዛይን ያላቸውን የቢሮ ወንበሮች በጥራት መስራት የሚችል፣ እንዲሁም የታፕሰሪ (የጨርቅ፣ የቆዳ እና ስፖንጅ ማልበስና ማስተካከል) ስራ ላይ ከፍተኛ ክህሎት ያለው። ​የፓናል መጋዝ (Precision Panel Saw): የፓናል መጋዝ ማሽኖችን (MJ6132G እና መሰል) በተገቢው መንገድ የመቁረጥ እና የመስራት። ​መልቲ ቦሪንግ (Multi-spindle Boring/Drilling Machine): ባለብዙ ስፒንድል የድሪል ማሽኖችን (MZ73212 እና መሰል) የመጠቀም እና የማስተካከል። ​ኤጅ ባይንዲንግ (Edge Banding): የጠርዝ ማጣበቂያ ማሽኖችን በሚገባ የማንቀሳቀስ እና የማሰራት ብቃት። ​ጥገናና ክትትል: የማሽኖቹን የዕለት ተዕለት የቅባት፣ የተከላ እና የቀላል ጥገና ስራዎችን በሃላፊነት የመከታተል። ​🎯 ተጨማሪ ባህሪ: ስራን በታማኝነት፣ በጥራት እና በፈጠራ የሚያከናውን፣ ከቡድን ጋር ተባብሮ የሚሰራ። ​📞 ለማነጋገር እና ለቃለ-መጠይቅ: 0971838438 ላይ ይደውሉልኝ።

ሂጅራ መስጅድና መድረሳ የስራ አይነት፦ ኡስታዝ ※ ፆታ :- ወንድ    ብዛት :-2   መስፈርት፦ ※ ሂፍዝ ሙሉ ወይም በግማሽ የሀፈዘ *ቁርዓን በተጅዊድ  ማቅራት የሚችል ※ ከታወቀ መድረሳ ወይም የቂርዐት ተቋም ሸሀዳ ወይንም የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል ※ ለመድረሳው ህግና ደንብ ተገዢ የሆነ ※ ከቃኢደቱ ኑራንያ ጀምሮ ሙኽተሰር ኪታቦችን ማቅራት የሚችል ※ ሸሪዓዊ አለባበስን የሚከተል ※ አመልካቾች መኖሪያችሁ ለስራ ቦታው አቅራቢያ ቢሆን ይመረጣል ※ ደርሱን የምትሰጡት በአካል ነው ※ የስራ ሰአት፦ ከሰዐት 10:30-12:00 ሰኞ -ቅዳሜ እና ክረምትን ከጠዋት 2:30-6:00 ※ አድራሻ፦ አ.አ ስልጤ ሰፈር ሂጅራ መስጅድ ※ ደመወዝ፦ በመድረሳው ስኬል መሰረት   አመልካቾች ከቀን 10/09/18 እስከ 30/09/18 ዓ.ል ድረስ ከስር ባስቀመጥነው አድራሻ ማመልከት ትችላላችሁ። ለማመልከት፦ @AMAUAU1 ቴሌግራም ላይ ማመልከት ትችላላችሁ ወይም በስልክ ቁጥር :- +251707261230

ሀምዛ መስጂድና መድረሳ ኡስታዞችን መቅጠር ይፈልጋል። የስራ መደብ፦ 1. የቁርአን አስተማሪ ※ ፆታ፦ ሴት ※ ደሞዝ፦ በስምምነት ※ የስራ ቦታ፦ ቃሊቲ ※ ብዛት፦ 3 ስልክ ቁጥር፦ 0979067979 0
ሀምዛ መስጂድና መድረሳ ኡስታዞችን መቅጠር ይፈልጋል። የስራ መደብ፦ 1. የቁርአን አስተማሪ ※ ፆታ፦ ሴት ※ ደሞዝ፦ በስምምነት ※ የስራ ቦታ፦ ቃሊቲ ※ ብዛት፦ 3 ስልክ ቁጥር፦ 0979067979 0922631152

ኡምራ ኤጀንሲ የስራ መደብ:-ከስተመር ሰርቪስ ※ ብዛት:-1 ※ ፆታ:-ሴት ※ የስራ ቦታ:-ቤተል ※ ከዚህ በፊት ከስተመር ሰርቪስ ሰርታ የምታውቅ ※ ለስራ ቦታው ቅርብ የሆነች ※ ከጠዋቱ 2:30-11:30 ※ ደመወዝ:-10000 ከላይ የተዘረዘረውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች በ @hat2144 ላይ ማናገር ትችላላችሁ።

ፊውቸር ብራይት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር | Future Bright PLC የሥራ መደብ፦ የአስተዳደር እና የሰው ኃይል ኃላፊ (Admin and HR – Combined Responsibility) ※ ብዛት፦ 1 (አንድ) ※ የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት (Permanent) ※ ደመወዝ፦ በስምምነት (Negotiable) ፊውቸር ብራይት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር በድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት የአስተዳደር እና የሰው ኃይል ሥራዎችን በጋራ ደርቦ መሥራት የሚችል/ምትችል ብቃት ያለው/ላት ባለሙያ በአስቸኳይ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። መስፈርቶች፦ ※ የትምህርት ደረጃ፦ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን (Business Administration)፣ በማኔጅመንት (Management) ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስኮች መጀመሪያ ዲግሪ (BA Degree) ያለው/ላት። ※ የሥራ ልምድ፦ በተመሳሳይ የአስተዳደርና የሰው ኃይል (Admin and HR) የሥራ መደቦች ላይ በቂና ተዛማጅ የሥራ ልምድ ያለው/ላት። ※ የመኖሪያ አካባቢ፦ የመኖሪያ አድራሻው በሸጎሌ (Shegole Area) ዋና መሥሪያ ቤቱ አቅራቢያ ለሆኑ አመልካቾች ይበልጥ ይበረታታል። ※ ክህሎት፦ በቅንጅት የመሥራት፣ የሰው ኃይል የማስተዳደርና ጠንካራ የተግባቦት ክህሎት ያለው/ላት። ※ ተጨማሪ ክህሎት፦ የማርኪቲንግ ብቃት ያለው፡፡ እንዴት ማመልከት ይቻላል? አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን እንዲሁም ማመልከቻ ደብዳቤያችሁን (Application Letter) ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 (አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ብቻ በሚከተለው የኢሜይል አድራሻ መላክ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፦ ※ ኢሜይል (Email): tofziya@gmail.com ※ የኢሜይል ርዕስ (Subject Line): ማመልከቻችሁን በምትልኩበት ወቅት የኢሜይሉ ርዕስ ላይ "Application for Admin and HR - Future Bright" የሚለውን መጥቀስ አይርሱ። ማሳሰቢያ፦ ለቃለ-መጠይቅና ለቀጣይ ምዘና የምንመርጠው የመጀመሪያውን መስፈርት አሟልተው የተገኙ (Shortlisted) አመልካቾችን ብቻ ይሆናል። ════ ══════❁✿❁═══════ ════ ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot ════ ══════❁✿❁═══════ ════ https://t.me/HalalDigitalNetwork https://t.me/HalalDigitalNetwork https://t.me/HalalDigitalNetwork

እስቲከር እና ቦርድ መሸጫ የስራ መደብ፦ ሽያጭ ※ የስራ ልምድ፦ 1 አመት የሠራች ቀልጣፋ ከስተመር በደንብ የምትዝ ※ የተቃሙ አድራሻ፦ አንፎ 105 አደባባይ ※ ደመወዝ፦ 4000 ※ ፆታ፦ ሴት ለማመልከት፦ 0912612109 በዚህ ስልክ ይደዉሉ ════ ══════❁✿❁═══════ ════ ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot ════ ══════❁✿❁═══════ ════ https://t.me/HalalDigitalNetwork https://t.me/HalalDigitalNetwork https://t.me/HalalDigitalNetwork

Chinese Translator / Communication Assistant Job Type: Hybrid - Contractual Job Deadline: June 9, 2026 Vacancies: 2 Education Qualification: Diploma 15,000 ETB MONTHLY Intermediate Experience Level Skills and Expertise Reading Comprehension Work Address Yeka Job Description We are looking for a Chinese-speaking assistant who can communicate fluently in Chinese (Mandarin) both over the phone and through text/chat. Job Responsibilities Call Chinese universities, companies, or contacts to gather information Translate conversations and messages from Chinese English/Amharic Communicate with Chinese people professionally via phone, WeChat, email, and text Help collect accurate information and relay it clearly Requirements Fluent in spoken and written Chinese (Mandarin) Comfortable speaking with Chinese people over the phone Good communication and translation skills Professional, responsible, and responsive Previous experience is a plus Salary 15,000 Birr per month Location Addis Ababa (Preferred) / Remote applicants may also apply if qualified How to Apply Send: Your CV (if available) A short voice note speaking Chinese Your phone number Apply via: telegram @ananiyax ════ ══════❁✿❁═══════ ════ ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot ════ ══════❁✿❁═══════ ════ https://t.me/HalalDigitalNetwork https://t.me/HalalDigitalNetwork https://t.me/HalalDigitalNetwork