fa
Feedback
ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹

ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹

رفتن به کانال در Telegram

ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot

نمایش بیشتر
7 743
مشترکین
-324 ساعت
-287 روز
+8230 روز
آرشیو پست ها
📢 VACANCY: Junior Check Writer & Cashier 🏢 Company: EMAROSH ENGINEERING 📍 Location: Addis Abeba 🕒 Type: Full-Time We are looking for a detail-oriented and reliable Check Writer and Cashier to join our finance team. You'll handle daily cash transactions, prepare and issue checks, and keep accurate financial records. Key Responsibilities: ✅ Prepare, verify, and issue checks for approved payments ✅ Receive, count, and record cash transactions accurately ✅ Maintain daily cash and check registers ✅ Reconcile cash/check balances at end of shift ✅ Ensure payments are properly authorized ✅ File supporting documents (invoices, receipts, vouchers) ✅ Assist with petty cash management ✅ Report discrepancies immediately to supervisor Requirements: 🎓 Degree in Accounting, Finance 📅 1 year experience 📊 Basic bookkeeping knowledge 💻 Proficiency in MS Office (especially Excel) 🔒 High integrity, attention to detail, trustworthy 🗣 Good communication skills How to Apply: 📩 Send your CV to: Telegram @motivated77

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ‼ በሚዲያው ዘርፍ የላቀ ችሎታ እና የፈጠራ አቅም ካሎት፣ አብረውን እንዲሠሩ እንጋብዛለን! በሚከተሉት የሥራ መደቦች ላይ ብቁ አመልካቾችን አወዳድረን መቅጠር እንፈልጋለን፦ 🎙 1. ፕሮግራም አቅራቢ (Host) 📱 2. የዲጂታል ይዘት አዘጋጅ (Digital Content Producer) 🎬 3. የይዘት አዘጋጅ (Content Producer) ፍላጎቱ እና ልምዱ ካሎት አሁኑኑ ለማመልከት ከታች ያሉትን ሊንኮች ይጠቀሙ፦ 📌 ለፕሮግራም አቅራቢ፡- https://docs.google.com/forms/d/11tw9GUeiibzFZi_UtgyAzX3UTuHiP2ZP3IezM4GQBvs/edit 📌 ለዲጂታል ይዘት አዘጋጅ፡ https://docs.google.com/forms/d/1nXvARerViy_wbH7RJKRLCtS9PjQwyvGs9c7uYzUFY04/edit 📌 ለይዘት አዘጋጅ፡ https://docs.google.com/forms/d/1RuGGykR_oifb-udFZ5CPpeFzPtRkEWlg84tjg-e7FrY/edit የፈጠራ ባለሙያዎች የተሰባሰቡበትን የሚዲያ ቡድናችንን ዛሬውኑ ይቀላቀሉ! አፍሪካ ቲቪ

የመስጂዳችን ጀመአ የሆነው አፋልጉን ስም ዑመር ሁሴን ጁመኣ ከ10በኃላ እንደ ወጣ አልተመለሰም የለበሰው ከታች ሱሪ ሽሮ ከለር ቱታ እና ጥቁር ሹራብ ነው ያየው ሰው በነዚህ ስልክ ይደውል 0913590
የመስጂዳችን ጀመአ የሆነው አፋልጉን ስም ዑመር ሁሴን ጁመኣ ከ10በኃላ እንደ ወጣ አልተመለሰም የለበሰው ከታች ሱሪ ሽሮ ከለር ቱታ እና ጥቁር ሹራብ ነው ያየው ሰው በነዚህ ስልክ ይደውል 0913590058 አብድል ሀዚዝ ሁሴን 0907050570 ከሊፋ ሁሴን

አድሜው 10 ነው የጠፋበት ቦታ ፉሪ (ባቡር ጣቢያ )አካባቢ በቀን 5 አሱር ሶላት አካባቢ የቁም ፎቶውን እየፈለኩ ነው አንልክልሃለን ሀቢቢ ስልክ +251927405576 +251907383338 +2519
አድሜው 10 ነው የጠፋበት ቦታ ፉሪ (ባቡር ጣቢያ )አካባቢ በቀን 5  አሱር  ሶላት አካባቢ የቁም ፎቶውን እየፈለኩ ነው አንልክልሃለን ሀቢቢ ስልክ +251927405576 +251907383338 +251914686079

አፋልጉን‼ ከታች በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ልጅ መሀመዲን ኡመር ይባላል ከ ክፍለ ሀገር ከመጣ አንድ ሳምንቱ ሲሆን ከዳለቲ ኑር መስጂድ አካባቢ በቀን 02/11/2018 ዓል ከቀኑ 11 ሰዐት ከቤት እ
+1
አፋልጉን‼ ከታች በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ልጅ መሀመዲን ኡመር ይባላል ከ ክፍለ ሀገር ከመጣ አንድ ሳምንቱ ሲሆን ከዳለቲ ኑር መስጂድ አካባቢ በቀን 02/11/2018 ዓል ከቀኑ 11 ሰዐት ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም ያያቹት ካላቹ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥር እንድታሳውቁን በ አላህ ስም እንጠይቃለን ። 09-86-26-13-58 09-35-54-07-72 09-39-47-60-82 ከጠፉ 2 ቀናቸው ነው።

አፋልጉን‼ ከታች በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ልጅ መሀመዲን ኡመር ይባላል ከ ክፍለ ሀገር ከመጣ አንድ ሳምንቱ ሲሆን ከዳለቲ ኑር መስጂድ አካባቢ በቀን 02/11/2018 ዓል ከቀኑ 11 ሰዐት ከቤት እ
አፋልጉን‼ ከታች በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ልጅ መሀመዲን ኡመር ይባላል ከ ክፍለ ሀገር ከመጣ አንድ ሳምንቱ ሲሆን ከዳለቲ ኑር መስጂድ አካባቢ በቀን 02/11/2018 ዓል ከቀኑ 11 ሰዐት ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም ያያቹት ካላቹ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥር እንድታሳውቁን በ አላህ ስም እንጠይቃለን ። 09-86-26-13-58 09-35-54-07-72 09-39-47-60-82 ከጠፉ 2 ቀናቸው ነው።

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ** ማሬክሶ ኢንጂነሪንግ እና ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ.ማ (Marexo Engineering and Trading PLC) ብቁ እና ታታሪ የሆኑ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። * የስራ መደቡ መጠሪያ፡ የሽያጭ ባለሙያ (Salesman) * የሚፈለግ ብዛት፡ 2 (ሁለት) * የትምህርት ደረጃ፡ በማርኬቲንግ፣ በሴልስ፣ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ወይም በተዛማጅ ዘርፍ ዲግሪ/ዲፕሎማ ያለው/ያላት * የስራ ልምድ፡ በሽያጭ ስራ ላይ ተገቢ የስራ ልምድ ያለው/ያላት * ተጨማሪ ክህሎቶች፡ ጥሩ የመግባባት አቅም ያለው/ላት፣ ደንበኞችን የማሳመን እና የማስተናገድ ክህሎት ያለው/ላት * የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ * ደመወዝ፡ በስምምነት እንዴት ማመልከት ይቻላል? አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን (CV) ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በአካል ቢሯችን በመገኘት ወይም ከታች ባለው የኢሜል አድራሻችን መላክ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። * አድራሻ፡ አዲስ አበባ ሐጂ ለገሰ ህንፃ፣ 9ኛ ፎቅ * ስልክ ቁጥር፡ 0922867098 * ኢሜል፡ marexo2525@gmail.com

#አፋልጉን #ሼር ትላንት ጠዋት በኬሚሴ ከተማ የሚገኙ ሁለት ህጻናት ልጆቻችን ወደ ኹለፋኡራሽዲን መስጂድ መድረሳ እንደወጡ እስካሁን ድረስ አልተመለሱም። 1ኛ ሁዳ ሰይድ ዕድሜ፡ 14 ዓመት 2ኛ ህጻን
#አፋልጉን #ሼር ትላንት ጠዋት በኬሚሴ ከተማ የሚገኙ ሁለት ህጻናት ልጆቻችን ወደ ኹለፋኡራሽዲን መስጂድ መድረሳ እንደወጡ እስካሁን ድረስ አልተመለሱም። 1ኛ  ሁዳ ሰይድ ዕድሜ፡ 14 ዓመት 2ኛ ህጻን ሊና ሰይድ ዕድሜ፡ 10 ዓመት   የለበሱት ልብስ ጥቁር ጅልባብ 📞 መረጃ ለማድረስ ስልክ ቁጥሮች ህጻናቱን ያያችሁ ያለቡበትን የምታውቁ ወይም ጥቆማ ያላችሁ ደግ ሰብዕና ያላቸው ወገኖች በነዚህ የስልክ ቁጥሮች በማንኛውም ሰዓት ደውላችሁ እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንለምናችኋለን፦ 09 19 91 93 52 09 60 74 08 53 09 14 73 02 64

🏗 We're Hiring! Join Our Construction Team We are looking for experienced and qualified professionals to fill the following positions: 1. Finishing Foreman2 Positions Diploma in Construction Minimum 6 years of relevant experience   2. Structural Foreman3 Positions Diploma in Construction Minimum 6 years of relevant experience   3. Quality & Safety Engineer1 Position Diploma or BSc in Building Construction Minimum 8 years (Diploma holders) / 6 years (BSc holders) of relevant experience   4. BIM Engineer1 Position BSc in Civil Engineering with BIM training Minimum 2 years of relevant experience 📩 Interested and qualified candidates are invited to apply.  Send your cv through telegram @motivated77

⚠️አፋልጉኝ ይህን መልእክት ሼር እናድረገው ከላይ በፎቶ የምታዩት ወንድም ዘይኔ ፈድሉ ይባላል ትናትና 2:00 አካባቢ አሞኛል መድሀኒት ገዝቼ ልምጣ ብሎ ከቤት እንዳ ወጣ አልተመለሰም የሚኖርበት አከ
⚠️አፋልጉኝ ይህን መልእክት ሼር እናድረገው ከላይ በፎቶ የምታዩት ወንድም ዘይኔ ፈድሉ ይባላል ትናትና 2:00 አካባቢ አሞኛል መድሀኒት ገዝቼ ልምጣ ብሎ ከቤት እንዳ ወጣ አልተመለሰም የሚኖርበት አከባቢ ወርቁ ሰፈር (ቃሊቲ መስመር) ጉሊት ነው። ሚስቱም ነብሰ ጡር ናት በትልቅ ጭንቀት ውስጥ ትገኛለች መልእክቱን ሼር በማድረግ ለሌሎች እናዳርስ ቤተሰቦቹ ተጨንቀዋል ካያቹትም ከታች ባለው ስልክ ይደውሉሉልን 0966125715 0954892250

Garlic Pharmacy   we are looking a proffession on this Position: Pharmacist  & casheir ※ Experience: From 6 moth work in dispensary (pharmacy) ※ Sex: Female ※ Address: Birchiqo 40/60 condominium we apprciate near by location ※ Salary: Negotiable Contact: 0911878957

➥ አሊፍ-ባ የቁርዓን እና የተጅዊድ ማዕከል ካሜራ ማን እና ኤዲተር እንፈልጋለን * ብዛት - 1 * የቪዲዮ ኤዲቲንግ ኮርስ የወሰደ ወይም ልምድ ያለው * የራሱን ጥራት ያለው ካሜራ አልያም ስልክ መጠቀም የሚችል ( ከiphone 13 ጀምሮ ) * ነዋሪነቱ - አዲስ አበባ * ለቁርዓን ቅርብ የሆነ እና ሸሪዓዊ እውቀት ያለው * ደሞዝ በስምምነት * በዚህ ያመልክቱ @mamel_kecha

🌸 አሰላሙ ዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ 🌸 📢 ዓኢሻ መስጂድ መድረሳ 📍 አዲስ አበባ፣ አለም ባንክ – ስልጤ ሰፈር 🌺 የቅጥር ማስታወቂያ ዓኢሻ መስጂድ መድረሳ 3 (ሶስት) ሴት ኡስታዛዎችን
🌸 አሰላሙ ዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ 🌸 📢 ዓኢሻ መስጂድ መድረሳ 📍 አዲስ አበባ፣ አለም ባንክ – ስልጤ ሰፈር 🌺  የቅጥር ማስታወቂያ ዓኢሻ መስጂድ መድረሳ 3 (ሶስት) ሴት ኡስታዛዎችን ለመቅጠር ይፈልጋል። ✅ መስፈርቶች    ✨ቁርዓንን በተጅዊድ በትክክል ማንበብ የምትችል። አጫጭር ደርሶችን የአቂዳ የተርቢያ የተጅዊድ  መሠል ደርሶችን መስጠት የምትችል። የማስቀራት ልምድ ያላት። የመድረሳውን ሕግና ሥርዓት የምታከብር። ከመድረሳው አካባቢ ቅርብ የምትኖር ትመረጣለች። (ግዴታ አደለም ) 🕒 የደርስ ሰዓት  (ለክረምት): ከጠዋቱ 2:30 እስከ ዙህር 💰 ደመወዝ: በስምምነት 📞 ለበለጠ መረጃ: 0967 494 979 @abduuu000

አቡበከር አክመል ይባላል። ትውልዱ ስልጤ ዞን ምዕራብ አዘርነት ነው፣ የጠፋው ከሐረር ነው። አፋልጉን። 0921275308
አቡበከር አክመል ይባላል። ትውልዱ ስልጤ ዞን ምዕራብ አዘርነት ነው፣ የጠፋው ከሐረር ነው። አፋልጉን። 0921275308

አፋልጉን‼ ወንድማችን ዐብዱልሃዲ ኸይረዲን ኑሪ በ19/10/2018 አንፎ ደንበል መስጂድ አካባቢ ከሚገኘው ቤታቸው እንደወጣ አልተመለሰም። አቶ ዐብዱልሃዲ ኸይረዲን የልጆች አባት ነው። ቤተሰቡ በጣም
አፋልጉን‼ ወንድማችን ዐብዱልሃዲ ኸይረዲን ኑሪ በ19/10/2018 አንፎ ደንበል መስጂድ አካባቢ ከሚገኘው ቤታቸው እንደወጣ አልተመለሰም። አቶ ዐብዱልሃዲ ኸይረዲን የልጆች አባት ነው። ቤተሰቡ በጣም ተጨንቋል። እባካቸሁ በማፈላለግ ተባበሩን። ስልክ: 0911235477።

አፋልጉኝ ‎ ‎ይህ በምስሎ የምትመለከቱት ታዳጊ አብድራህማን ከንዙ አብድልባሪ ይባላል ። ‎ ‎ከአንድ አመት በላይ በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ የታክሲ ረዳት ሆኖ ይሰራ ነበር እናም የዛሬ ሶስት ወር
አፋልጉኝ ‎ ‎ይህ በምስሎ የምትመለከቱት ታዳጊ አብድራህማን ከንዙ አብድልባሪ ይባላል ። ‎ ‎ከአንድ አመት በላይ በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ የታክሲ ረዳት ሆኖ ይሰራ ነበር እናም የዛሬ ሶስት ወር አካባቢ ጠዋት ከቤት እንደ ወጣ አልተመለሰም ‎እስካሁን ወላጆቹ በፍለጋላይ ቢሆኑም ማግኘት ስላልቻሉ በከፍተኛ ሀዘን እና ጭንቀት ላይ ናቸው ። ‎ዉድ ኢትዮጵያዊያን ሺር በማድረግ እና የትኛዉንም መረጃ በማሳወቅ እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን !!!! ‎ ‎0902648048 ‎0959022013 ‎