ሐላል ድጅታል ኔትወርክ (Halal Digital Network -HDN) 🇪🇹
رفتن به کانال در Telegram
ይህ ቻነል ሁለገብ የሆነ ፈላጊና ተፈላጊን አገናኝ ነው። የምትፈልጉትን ሠራተኛ ወይም ያላችሁን የሥራ አይነት ለማመልከት እንዲሁም ድርጅታችሁንና አገልግሎታችሁን ለማስተዋወቅ ይህንን ቦታ ተጠቀሙ። @HalalDigitalNetwork_bot
نمایش بیشتر7 777
مشترکین
+624 ساعت
+627 روز
+19730 روز
آرشیو پست ها
🏗 We're Hiring!
Join Our Construction Team
We are looking for experienced and qualified professionals to fill the following positions:
1. Finishing Foreman — 2 Positions
Diploma in Construction
Minimum 6 years of relevant experience
2. Structural Foreman — 3 Positions
Diploma in Construction
Minimum 6 years of relevant experience
3. Quality & Safety Engineer — 1 Position
Diploma or BSc in Building Construction
Minimum 8 years (Diploma holders) / 6 years (BSc holders) of relevant experience
4. BIM Engineer — 1 Position
BSc in Civil Engineering with BIM training
Minimum 2 years of relevant experience
📩 Interested and qualified candidates are invited to apply. Send your cv through telegram @motivated77
⚠️አፋልጉኝ
ይህን መልእክት ሼር እናድረገው ከላይ በፎቶ የምታዩት ወንድም ዘይኔ ፈድሉ ይባላል ትናትና 2:00 አካባቢ አሞኛል መድሀኒት ገዝቼ ልምጣ ብሎ ከቤት እንዳ ወጣ አልተመለሰም የሚኖርበት አከባቢ ወርቁ ሰፈር (ቃሊቲ መስመር) ጉሊት ነው። ሚስቱም ነብሰ ጡር ናት በትልቅ ጭንቀት ውስጥ ትገኛለች መልእክቱን ሼር በማድረግ ለሌሎች እናዳርስ ቤተሰቦቹ ተጨንቀዋል ካያቹትም ከታች ባለው ስልክ ይደውሉሉልን
0966125715
0954892250
Garlic Pharmacy we are looking a proffession on this
Position: Pharmacist & casheir
※ Experience: From 6 moth work in dispensary (pharmacy)
※ Sex: Female
※ Address: Birchiqo 40/60 condominium we apprciate near by location
※ Salary: Negotiable
Contact: 0911878957
➥ አሊፍ-ባ የቁርዓን እና የተጅዊድ ማዕከል
ካሜራ ማን እና ኤዲተር እንፈልጋለን
* ብዛት - 1
* የቪዲዮ ኤዲቲንግ ኮርስ የወሰደ ወይም ልምድ ያለው
* የራሱን ጥራት ያለው ካሜራ አልያም ስልክ መጠቀም የሚችል ( ከiphone 13 ጀምሮ )
* ነዋሪነቱ - አዲስ አበባ
* ለቁርዓን ቅርብ የሆነ እና ሸሪዓዊ እውቀት ያለው
* ደሞዝ በስምምነት
* በዚህ ያመልክቱ
@mamel_kecha
🌸 አሰላሙ ዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ 🌸
📢 ዓኢሻ መስጂድ መድረሳ
📍 አዲስ አበባ፣ አለም ባንክ – ስልጤ ሰፈር
🌺 የቅጥር ማስታወቂያ
ዓኢሻ መስጂድ መድረሳ
3 (ሶስት) ሴት ኡስታዛዎችን ለመቅጠር ይፈልጋል።
✅ መስፈርቶች
✨ቁርዓንን በተጅዊድ በትክክል ማንበብ የምትችል።
አጫጭር ደርሶችን የአቂዳ የተርቢያ የተጅዊድ መሠል ደርሶችን መስጠት የምትችል።
የማስቀራት ልምድ ያላት።
የመድረሳውን ሕግና ሥርዓት የምታከብር።
ከመድረሳው አካባቢ ቅርብ የምትኖር ትመረጣለች። (ግዴታ አደለም )
🕒 የደርስ ሰዓት (ለክረምት): ከጠዋቱ 2:30 እስከ ዙህር
💰 ደመወዝ: በስምምነት
📞 ለበለጠ መረጃ: 0967 494 979
@abduuu000
አቡበከር አክመል ይባላል። ትውልዱ ስልጤ ዞን ምዕራብ አዘርነት ነው፣ የጠፋው ከሐረር ነው። አፋልጉን።
0921275308
አፋልጉን‼
ወንድማችን ዐብዱልሃዲ ኸይረዲን ኑሪ በ19/10/2018 አንፎ ደንበል መስጂድ አካባቢ ከሚገኘው ቤታቸው እንደወጣ አልተመለሰም። አቶ ዐብዱልሃዲ ኸይረዲን የልጆች አባት ነው። ቤተሰቡ በጣም ተጨንቋል። እባካቸሁ በማፈላለግ ተባበሩን።
ስልክ: 0911235477።
አፋልጉኝ
ይህ በምስሎ የምትመለከቱት ታዳጊ አብድራህማን ከንዙ አብድልባሪ ይባላል ።
ከአንድ አመት በላይ በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ የታክሲ ረዳት ሆኖ ይሰራ ነበር እናም የዛሬ ሶስት ወር አካባቢ ጠዋት ከቤት እንደ ወጣ አልተመለሰም
እስካሁን ወላጆቹ በፍለጋላይ ቢሆኑም ማግኘት ስላልቻሉ በከፍተኛ ሀዘን እና ጭንቀት ላይ ናቸው ።
ዉድ ኢትዮጵያዊያን ሺር በማድረግ እና የትኛዉንም መረጃ በማሳወቅ እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን !!!!
0902648048
0959022013
በካ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
የስራ ምድብ:- የተማሪዎች ተቆጣጣሪ (coordinators )
ፆታ:-2 ወንድ
:-2 ሴት
መሥፈርቶች :-ህጎችን በአግባቡ የሚያስፈፅም ፣ከተማሪዎች ጋር የመግባባት ችሎታ ያለው፣የመግቢያ ቃለ መጠይቅ የማለፍ ብቃት ያለው
የትምህርት ደረጃ :-ቢያንስ ዲፕሎማ
አድራሻ :-አለምገና ዋቶ መውጫ
ደሞዝ:-በስምምነት
ለመወዳደር :- 094 016 8491
ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ታዳጊ አቡበከር ሙሂዲን ይባላል።ትላንት ከ ምሽቱ 12 ሰአት እንደወጣ አልተመለሰም።የለበሰው ልብስ ከላይ ሻማ ነጭ ጃኬት እና ጂንስ ሱሪ ነው።ያለበትን የምታውቁ ከታች ባለው ስልክ ቁጥር እንድትጠቁሙን እንላለን።
0907984615 ሰሚራ
0901119516 ሙሀባ
📢 Vacancy Announcement | EMAROSH ENGINEERING
PURCHASING ASSISTANT
📍 Location: Addis Ababa (Head Office)
👥 Quantity: 1
💰 Salary: NEGOTIABLE
-Employment Type: Full-time
Job Summary:
We are seeking an organized Purchasing Assistant to support procurement operations, track orders, manage vendor records, and prepare accurate inventory and purchase reports.
📌 Key Responsibilities
-
---Education: Degree in Logistics, Supply Chain Management, Management, or a related field.
Technical Skills: Strong proficiency in MS Office (especially advanced Excel) and digital reporting systems.
Experience: Prior experience in procurement or logistics is preferred.
Skills: High attention to detail, strong organizational skills, and good communication.
📩 How to Apply
Qualified candidates should send their CV, credentials, and supporting documents via:
📱 Telegram: @motivated77
_
#አፋልጉኝ
ስም፡ ዘይኑ አጫሉ በሺር
ዕድሜ፡ 60 በላይ
መኖሪያ ድሬዳዋ ገንደገራዳ ሰፈር
የጠፋበት ቦታ፡ ኮንጎ ሜዳ፣ ድሬዳዋ
ሁኔታ፡ ለኢድ ሰላት እንደወጡ አልተመለሱም
የለበሱት ልብስ ነጭ ጀለቢያ እና ጥቁር ኮፊያ
ሲያወሩ ኮልታፋ እና የአእምሮ ታማሚ ናቸው
እኝህን ግለሰብ ያየ ወይም መረጃ ያለው ሰው
በሞባይል ቁጥራችን 0903574292 አብዱል መጂድ 092 090 7684 አምሪያ
0937922294 ሰሚራ
251937922295ዘኪያ ብለው ቢደውሉልን ቢጠቁሙን ስንል በትህትና እንጠይቃለን
“የአፋልጉኝ ጥሪ!
ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የ8 አመት ታዳጊ ልጃችን መሐመድ ሁሴን ይባላል ትላንትና ከቀኑ አካባቢ ከቤት ወጥቶ አልተመለሰም። የጠፋበት አካባቢ 18 መብራት ሃይል አካባቢ ነው። ማንኛውንም መረጃ ያለው ሰው በአቅራቢያዎ ለሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ወይም ወደዚህ የስልክ ቁጥር 0918795617 በመደወል እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን። ሼር በማድረግ እንድትተባበሩን እናመሰግናለን።”
ሐሰን መስጂድ እና መድረሳ የቁርዓን አስተማሪ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ አይነት= ሴት እና ወንድ ኡስታዝ
ቦታ= ሃሰን መስጂድ እና መድረሳ (አለምባንክ አንፎ 75፡ አዲስ አበባ )
ደሞዝ= 9500
የስራ ሰዓት= ጠዋት 3፡00-6፡00 እና
ከሰዓት ከ10፡30 -12፡30 ሰዓት
አስፈላጊ መስፈርቶች
1፣ መሰረታዊ የዲን እውቀት ያለው
2፣ የመድረሳውን ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነ
መስፈርቶቹን የምታማሉ አመልካቾች ቀን ከሰኔ 20 እስከ 28/2018 ድረስ መመዝገብ ትችላላቹ
ለበለጠ መረጃ፡-
ቴሌግራም @Albeck1
አፋልጉን‼
ይህ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት የ13 አመት ታዳጊ ልጅ ስሙ ሰዓድ ሙከሚል ይባላል። ሰኔ 18, 2018 ከምሽቱ 12 ሰአት ከቤት የወጣ ሲሆን፤ እስካሁን ወደ ቤቱ አልተመለሰም። ቤተሰብ በጣም ተጨናንቋል። እባካችሁ ልጃችንን ሰዓድን አፋልጉን።
የቤተሰብ አድራሻ፦
09 00 58 18 36
0955 77 78 05
በዚህ ቻናል ላይ በየቀኑ ምን ምን ይጠብቃችኋል?
📖 የቁርአንና ሐዲስ ብርሃን: አጫጭር ትርጉሞችና ማብራሪያዎች።
📜 የታሪክ ማዕድ: የነቢያትና የሶሃቦች አስተማሪ የህይወት ታሪክ።
🤲 ዕለታዊ ዚክሮች: የጧትና ማታ ዱዓዎች ከነ ትርጉማቸው።
💡 እስላማዊ ስነ-ምግባር: ለዕለት ተዕለት ህይወታችን የሚጠቅሙ ምክሮች።
በየሳምንቱ ሽልማት ያለው እስላማዊ ጥያቄ እና መልስ ውድድር የሚቀርብበት ቻናል ነው።እሁድ የሚቀርብ ጥያቄ አለ ለመሳተፍ ቻናሉን ይቀላቀሉ
https://t.me/tezkirah_2144
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
