uz
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Kanalga Telegram’da o‘tish

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 analitikasi

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 286 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 159-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 357-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 286 obunachiga ega bo‘ldi.

25 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -60 ga, so‘nggi 24 soatda esa 0 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 16.73% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.18% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 390 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 168 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 28 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 286
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-67 kunlar
-6030 kunlar
Postlar arxiv
~ እህቴዋ ለሆነ ሰዉ የዱዓዉ መልስ ያድርግሽ አላህ እኮ ዱዓዬን ሰምቶ  እሷን ሰጠኝ ይባልልሽ! = t.me/https_Asselefya1

مِرحـاض الشّيطـان
الشيخ: عبدالرزاق البدر حفظه اللَّه

الواسطة بين الحق والخلق አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ       【ክፍል  ⓵⓺】 ⎗ ولا يجُوزُ أنْ يكونَ  فِي الْوُجُودِ   مِنْ يُكْرِهُهُ  عَلی  خِلَافِ مُرَادِهِ  أوْ يُعَلِّمُهُ مَالمْ يَكُونْ يَعْلمُ  أوْ مَنْ يَرْجُوهُ  الرَّبُ  ويَخَافُهُ. وَلِهَذَا قَالَ النبي  صلی الله  عليهِ وسلم  ﴿ لا يَقُلنَّ أََحَدُكُمْ الهُمّ اغْفرْلي إنْ شِئت ، الهُمّ ارْحَمْني  إنْ شِئت، ولكِنْ لِيَعْزِمْ الْمسأَلةَ، فَإنَّهُ لا مُكْرِهَ لَهُ، ﴾ ( رواه البخاري 6339 ومسلم 2679} ⎘ በፍላጎቱ ተቃራኒ  ሳይፈልገዉ  የሚያስገድደዉ ሊኖር አይገባም ወይም የማያቀዉ የሆነን ሊያሳዉቀዉ ወይም ጌታ የሚፈራዉ የሚከጅለዉ  የለመሰ።    ለዚህማ  ነብዩ  እንዲህ ብለዋል፦ አንዳችሁ አላህ ሆይ!  ከፈለክ ማረኝ ፤አላህ ሆይ  ከፈለክ እዘንልኝ አይበል።  ነገር ግን  ጥያቄዉን ቁርጠኛ ያድርግ። ለእርሱ አስገዳጅ የለዉምና።  (ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበዉታል።) ⎗ وَشُّفَعَاءُ الذِينَ يشْفَعُونَ  عِنْدَهُ .لا يشْفَعُونَ إلَّا بإِذْنِهِ  كَمَا قَالَ : {  مَن ذَا ٱلَّذِی یَشۡفَعُ عِندَهُۥۤ إِلَّا بِإِذۡنِهِۦۚ} ⎘ እርሱ ዘንድ  የሚያማልዱ አማላጆች በፍቃዱ ቢሆን እንጅ አያማልዱም። አላህ እንዳለዉ።  " እርሱ ዘንድ በፍቃዱ ቢሆን እንጅ የሚያማልድ ማን ነዉ?  (አል በቀራህ :255) ⎗ وقال تعالی : { وَلَا یَشۡفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ٱرۡتَضَىٰ } ⎘  አላህም እንዲህ ይላል፦  " ለወደደዉም ሰዉ ቢሆን እንጅ ለሌላዉ አያማልዱም። (አል _አንቢያእ:28 ⎗ وقال تعالى : { قُلِ ٱدۡعُوا۟ ٱلَّذِینَ زَعَمۡتُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ لَا یَمۡلِكُونَ مِثۡقَالَ ذَرَّةࣲ فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰ⁠تِ وَلَا فِی ٱلۡأَرۡضِ وَمَا لَهُمۡ فِیهِمَا مِن شِرۡكࣲ وَمَا لَهُۥ مِنۡهُم مِّن ظَهِیرࣲ } { وَلَا تَنفَعُ ٱلشَّفَـٰعَةُ عِندَهُۥۤ إِلَّا لِمَنۡ أَذِنَ لَهُۥۚ ) ⎘ አላህ እንዲህ ይላል፦ እነዚያን ከአላህ ዉጭ  (አማልክት ብላችሁ)  የምታስቧቸዉን ጥሩ።  በሰማያትም በምድርም ዉስጥ  የብናኝ ክብደት ያክል  ምንንም አይችሉም።  ለእነርሱም በሁለቱም ዉስጥ  ምንም ሺርክና የላቸዉም። ለእነርሱም ለእርሱ ምንም አጋዥ የለዉም በላቸዉ።   ምልጃም እርሱ ለፈቀደለት ሰዉ ብቻ  ቢሆን እንጅ እርሱ ዘንድ ምንም አይጠቅምም።  (ሰበእ፡ 22_23) ⎗ فبينَ أنَّ كُلَّ مَنْ دُعِيَ مِنْ دُونِهِ : لَيْس لَهُ مُلْكٌ ولا شِرْكٌ  فِي الْمُلْكِ  ولا هُوَ ظَهِيرٌ . وأَنَّ شَفَاعَتَهُمْ لا تَنْفَعُ إلَّا لِمَنْ أذِنَ لَهُ . وهَذَا بِخِلَافِ المُلُوكِ فإِنَّ الشَّافِعَ عِنْدَهُمْ قَدْ يَكُونُ لهُ مُلْكٌ ، وقَدْ يَكُنُ شَرِيكًا لَُهمْ فِي المُلْكِ، وَقَدْ يَكُونُ مُظَاهِرًا  لَهُمْ مُعَاوِنًا لَهُمْ علی مُلْكِهِمْ ، ⎘  አላህ  ከእርሱ ዉጭ የተጠራ ሁሉ ስልጣንም ስልጣን ላይም መጋራት እንዴሌለዉ  አጋዥም እንዳልሆነ  አብራርቷል። እርሱ ለፈቀደለት እንጅ ምልጃቸዉም አትጠቅምም። ይህ ቀንጉሶች ተቃራኒ(ተፃራሪ) ነዉ። እርሱ ዘንድ  አማላጅ ስልጣን ሊኖረዉ ይችላል። አልያም ስልጣን ተጋሪያቸዉ ሊሆን ይችላል። ወይም ለእርሱ በስልጣናቸዉ ላይ አጋዥና ረዳት ሊሆን ይችላል። ✍️ይቀጥላል ኢንሻ አላህ.....! ╭┈──── ●📚● ╰┈➢ t.me/https_Asselefya1

አዲስ ቻሌጅ ይህን ቻሌንጅ አይታቹ እንዳታልፉት አደራ ምን መሰላችሁ ኒቃብና ጅልባብ ለተቸገሩ እህቶቻችን ያን ጅልባብና ኒቃብ እያስተባበሩ የሚያለብሱ የሱና ወንድም እህቶች አሉ እነኚህ ወንድም እህቶች የሁላችንም ሀላፊነት ነው በግላቸው ተቀብለው እየለፉ ያሉት ዛሬ እኔ የምሰጣቹ ሀላፊነት እነኚህ ወንድም እህቶች የሚንቀሳቀሱበትን ግሩፕ ላይ የምታውቋቸው ሙስሊሞች በሙሉ እንድታስገቡ ነው በስልካችሁ ያሉ ሙስሊሞች በዚህ ግሩፕ አድ በማድረግ ግሩፑን ከፍ እናድርገው  በአላህ ፍቃድ በተቻለን ያህልም  ከነሱጋ ለመንቀሳቀስ እንወስን ይህ ችላ ልንለው አይገባም የዛሬው ቻሌጅ ይህ ነው በዚህ ግሩፕ አድ ማድረግ https://t.me/nikab_jilbab_group https://t.me/nikab_jilbab_group

ተአዱድ ለአሰብከዉ ሂድና አንብበዉ ይጠቅምሃል ! ልምድ ያለዉ ሲመክር ደስ ይላል! እናማ ዝም ብላችሁ ከማግባት ቀድማችሁ ልምድ ካለዉ ተማሩ ! ለእናንተዉ ብዬ ነዉ 🙌

-التّوبة وعلاقتها بالإستغفار •الشّيخ صالح الفوزان -حفظه الله-

خلق_التواضع_صالح_بن_عبد_العزيز_آل_الشيخ_حفظه_الله.mp32.70 MB

{ وَسِيقَ الَّذِينَ اتَّقَوْا رَبَّهُمْ إِلَى الْجَنَّةِ زُمَرًا حَتَّى إِذَا جَاءُوهَا وَفُتِحَتْ أَبْوَابُهَا وَقَالَ لَهُمْ خَزَنَتُهَا سَلَامٌ عَلَيْكُمْ طِبْتُمْ فَادْخُلُوهَا خَالِدِينَ } سورة الزمر قناة تلاوات بلا مايكات

በሰው ሃገር የምትኖሩ ወገኖቻችን በሃገር በቀየው እንዳለ ሰው ሀሳባችሁን ጥላችሁ አትኑሩ። ወደ ሀገራችሁ የመመለስ ሃሳብ እስካላችሁ ድረስ ለዚያ የሚሆን የልብ ዝግጅት ይኑራችሁ። ገቢ የሚያስገኝ ጥሩ ሙያ መያዝ ከቻላችሁ ሞክሩ። ገንዘብ ያዙ። ወጪያችሁን ቀንሱ። አኗኗራችሁን አስተካክሉ። ወዝቶ መውጣት፣ ለብሶ መድመቅ፣ በውድ ስልኮች መቋመጥ አይሁን ትኩረታችሁ። እንደምንም ብላችሁ በሃገራችሁ አንገት ማስገቢያ ጎጆ ለመቀለስ፣ ውሎ መግቢያ ስራ ለመክፈት የሚያስችላችሁ ወረት ለመያዝ ሞክሩ። ለሁሉ ባይደላም የምትችሉትን ጣሩ። አላህ ያግዛችሁ። = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

الثبات على السنة - ٦.mp314.55 MB

በግርድፍ አማረኛ ትርጉም የሞከርኩት የአብዘሀኞቻችን ፈተና የወደቅንበት ሂወት የተበላሸበት ነዉ እስኪ አሁንኳ እንስተካከል ! አላህ ያግራልንና ! በመልካምም ቢሆን ከአጅ ነብይ ወንድ ኡስታዝ ሆነ ሸይኽ መራቁ ጥሩ ነገር ነዉ ።"የሸይጧን መግቢያ በሮች እንዝጋ ! ራሳችን ላይ እንስራ እናተኩር ! 🙌 =

ሸይጧን ወደ መልካሞች መዳረሻን መግቢያ ቦታ አላገኘም ይሄ አፀያፊ በሆነ መገናኛ ቢሆንጅ። ቁጥብ የሆነች ሴት ትመጣለች መልካም ወንድ ጋር ትገናኛለች ። በመልካም ነገር በመካከላቸዉ ሸይጧን ይገባል። ወንድሞቸ ሆይ በአላህ እምላለሁ ለአማኝ ወንድና ሴት መካሪ ነኝ! በማህበራዊ ሚድያ ሴትን አትቅረብ። ሸይኽ እንኳን ቢሆን ፣ ከአስፈለጋትም በመህረሞቿ በኩል ትጠይቅ ! ይህ ማህበራዊ ሚድያ ትልቅ መልካም ነገር አለዉ። ትልቅ የሆነ ሸርም(ጥፋት) አለዉ። የተገጠመ የሆነ አካል በመልካም ላይ በመስራት የተጠቀመ ነዉ ። የሸር (የፊትና) በሮችን የዘጋ ነዉ። ነገር ግን በአላህ እምላለሁ አፀያፊ የሆነ የሸይጧን መረማመጃ ነዉ ። الشَّيْخُ سُلَيْمَانُ الرُّحَيْلِيُّ حَفِظَهُ اللَّهُ =