uz
Feedback
Cecilia School Alamura Branch

Cecilia School Alamura Branch

Kanalga Telegram’da o‘tish

CARPE DIEM- SEIZE THE DAY (USE YOUR DAY WISELY!)

Ko'proq ko'rsatish
3 330
Obunachilar
+124 soatlar
+107 kunlar
+4930 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilarni jalb qilish
Iyul '26
Iyul '26
+38
0 kanalda
Iyun '26
+112
2 kanalda
Get PRO
May '26
+97
1 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+75
0 kanalda
Get PRO
Mart '26
+67
0 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+44
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+85
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+89
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+92
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+104
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+217
0 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+91
0 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+98
0 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+86
0 kanalda
Get PRO
May '25
+90
0 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+69
0 kanalda
Get PRO
Mart '25
+71
0 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+43
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+68
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+58
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+92
1 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+132
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+193
0 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+155
0 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+181
0 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+118
0 kanalda
Get PRO
May '24
+89
0 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+97
0 kanalda
Get PRO
Mart '24
+84
0 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+76
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+51
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+60
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+71
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+1 771
0 kanalda
Sana
Obunachilarni jalb qilish
Esdaliklar
Kanallar
14 Iyul+2
13 Iyul+3
12 Iyul+4
11 Iyul0
10 Iyul+4
09 Iyul+3
08 Iyul+2
07 Iyul+5
06 Iyul+2
05 Iyul+3
04 Iyul+3
03 Iyul+2
02 Iyul+3
01 Iyul+2
Kanal postlari
ሐምሌ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ደረሰ ደረሰ ደረስ የ2018 ዓ.ም የትምህርት ቤታችን የወላጆች በዓል/የካርድ ቀን 5 ቀናት ብቻ ቀሩት!! የዛሬ 3 ዓመት ወርሃ መስከረም ሀ ብለው ፊደል መቁጠር የጀመሩ
+1
ሐምሌ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ደረሰ ደረሰ ደረስ የ2018 ዓ.ም የትምህርት ቤታችን የወላጆች በዓል/የካርድ ቀን 5 ቀናት ብቻ ቀሩት!! የዛሬ 3 ዓመት ወርሃ መስከረም ሀ ብለው ፊደል መቁጠር የጀመሩ ህጻናት ወግ ደርሷቸው ለምርቃት ይበቃሉ!! ባስመዘገቡት ውጤት አርአያ የሆኑ ተማሪዎች በእኛም በእናንተም ይደነቃሉ ይሸለማሉ!! የቀለም ወላጁ መምህር በልጆች ጣፋጭ አንደበት ለውለታው ይመሰገናል። በውብ ልጆቻችን ልዩ ልዩ አዝናኝና አስተማሪ የሆኑ ድንቅ ፕሮግራሞች ይቀርባሉ!! ታዲያ ይህ ሁሉ መቼ ነው ካላችሁን ሐምሌ 12 ቀን ዕለተ እሁድ ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ በአፀደ ህፃናት እና በከሰዓት ፈረቃ ከ7:00 ጀምሮ በግሬድ ተማሪዎች በአንጋፋው የሲዳማ ባህል አዳራሽ ኑ በጋራ የልጆቻችን የደስታ ተካፋይ እንሁን!! ⏱️2:00-6:00 ኬጂ ⏱️7:00 ጀምሮ ከ1ኛ-8ኛ 📍በሲዳማ ባህል አዳራሽ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #Carpe_Diem_Seize_The_Day

2
ሐምሌ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ውድ የት/ቤታችን ወላጆች የክረምት ትምህርት ምዝገባ ዛሬ መጀመሩን በድጋሚ እናስታውሳለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #Carpe_Diem_Seize_The_Day #
ሐምሌ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ውድ የት/ቤታችን ወላጆች የክረምት ትምህርት ምዝገባ ዛሬ መጀመሩን በድጋሚ እናስታውሳለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #Carpe_Diem_Seize_The_Day #Summer_Camp
814
3
‎ ሀምሌ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎  አስደሳች ዜና ለት/ቤታችን ወላጆች ‎  ‎ ‎ከመጪው ሐምሌ 20 እስከ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ለአንድ ወር የክረምት ትምህርት ለመስጠት ዝግጅታችንን አጠናቀናል!! በ2019 የትምህርት ዘመን ከ1ኛ-4ኛ ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች አራቱ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ክህሎታቸውን ለማሳደግ (Writing,Reading,Speaking and Listening) ‎ ✅ከ4ኛ ወደ 5ኛ ክፍል ለተዛወሩና በ2019 ዓ.ም 5ኛ ክፍል የሚገቡ ተማሪዎች ከአንድ ዓመት በኋላ የሚኒስትሪ ተፈተኝ በመሆናቸው እና የ5ኛ ክፍልን ዋና ዋና ትምህርቶችም በሚኒስትሪ ፈተና ስለሚካተቱ ‌‎ ከ5ኛ ወደ 6ኛ ክፍል ለተዛወሩና በ2019 ዓ.ም 6ኛ ክፍል የሚገቡ ተማሪዎች በ2019 ዓ.ም የሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ በመሆናቸው ‎✅የ6ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ተፈትነው ወደ 7ኛ ክፍል ለመዛወር ውጤት እየጠበቁ የሚገኙና በ2019 ዓ.ም 7ኛ ክፍል የሚገቡ ተማሪዎች ከ7ኛ ክፍል ጀምሮ ሁሉም ትምህርቶች በእንግሊዝኛ ቋንቋ ብቻ ስለሚሰጡ የቋንቋው መለወጥ የሚያመጣባቸውን ጫና ለመቀነስና ከዓመት በኋላ ለሚፈተኑት የሚኒስትሪ ፈተናም አስቀድሞ ለማዘጋጀት እንዲሁም ‎ ‎✅ከ7ኛ ወደ 8ኛ ክፍል ለተዛወሩና በ2019 ዓ.ም 8ኛ ክፍል የሚገቡ ተማሪዎች በ2019 ዓ.ም የሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ በመሆናቸው ከወዲሁ ዝግጅት እንዲጀምሩ ለማነቃቃት ‎የት/ቤታችን ተማሪዎችን ለሚኒስትሪ ፈተና  የሚያደርጉትን ቅድመ ዝግጅት ለማሳለጥ እና ለመጪው የትምህርት ዘመን እንዲነቃቁ ለማስቻል ሲባል በሚኒስትሪ ፈተና የሚካተቱ ዋና ዋና ትምህርቶችን በተመረጡ መምህራን ለማስተማር ዝግጅታችንን አጠናቀን የተማሪዎቻችንን መምጣት በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን። ‎ ‎   ታዲያ ከእኛ  ምን ይጠበቃል ካሉን፦ ‎ ‎✅ከመጪዉ ሰኞ ሐምሌ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቀናት ልጆዎን ማስመዝገብ እና ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ለመማር እንዲመጣ/እንድትመጣ ማድረግ ብቻ ይሆናል። ‎ ‎ ‎⚠️ ማሳሰቢያ ለ5ኛ፣6ኛ፣7ኛ እና 8ኛ ክፍል ‎ ‎ የክረምት ትምህርት መርሃ ግብሩን የዘረጋነው ከላይ በተገለፁት ክፍሎች የሚገኙ ተማሪዎችን ለሚኒስትሪ ፈተና ለማዘጋጀት እና ለማነቃቃት በመሆኑ የክረምት ትምህርት ያልተማረ የት/ቤታችን ተማሪን ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የማንመዘግብ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን‼️ ‎ ‎ለበለጠ መረጃ 0462127667 #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #Carpe_Diem_Seize_The_Day #Summer_Camp
1 232
4
Matn yo'q...
1 060
5
Matn yo'q...
1
6
Matn yo'q...
1
7
‎ ሀምሌ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎  አስደሳች ዜና ለት/ቤታችን ወላጆች ‎  ‎ ‎ከመጪው ሐምሌ 20 እስከ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ለአንድ ወር የክረምት ትምህርት ለመስጠት ዝግጅታችንን አጠናቀናል!! በ2019 የትምህርት ዘመን ከ1ኛ-4ኛ ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች አራቱ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ክህሎታቸውን ለማሳደግ (Writing,Reading,Speaking and Listening) ‎ ✅ከ4ኛ ወደ 5ኛ ክፍል ለተዛወሩና በ2019 ዓ.ም 5ኛ ክፍል የሚገቡ ተማሪዎች ከአንድ ዓመት በኋላ የሚኒስትሪ ተፈተኝ በመሆናቸው እና የ5ኛ ክፍልን ዋና ዋና ትምህርቶችም በሚኒስትሪ ፈተና ስለሚካተቱ ‌‎ ከ5ኛ ወደ 6ኛ ክፍል ለተዛወሩና በ2019 ዓ.ም 6ኛ ክፍል የሚገቡ ተማሪዎች በ2019 ዓ.ም የሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ በመሆናቸው ‎✅የ6ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ተፈትነው ወደ 7ኛ ክፍል ለመዛወር ውጤት እየጠበቁ የሚገኙና በ2019 ዓ.ም 7ኛ ክፍል የሚገቡ ተማሪዎች ከ7ኛ ክፍል ጀምሮ ሁሉም ትምህርቶች በእንግሊዝኛ ቋንቋ ብቻ ስለሚሰጡ የቋንቋው መለወጥ የሚያመጣባቸውን ጫና ለመቀነስና ከዓመት በኋላ ለሚፈተኑት የሚኒስትሪ ፈተናም አስቀድሞ ለማዘጋጀት እንዲሁም ‎ ‎✅ከ7ኛ ወደ 8ኛ ክፍል ለተዛወሩና በ2019 ዓ.ም 8ኛ ክፍል የሚገቡ ተማሪዎች በ2019 ዓ.ም የሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ በመሆናቸው ከወዲሁ ዝግጅት እንዲጀምሩ ለማነቃቃት ‎የት/ቤታችን ተማሪዎችን ለሚኒስትሪ ፈተና  የሚያደርጉትን ቅድመ ዝግጅት ለማሳለጥ እና ለመጪው የትምህርት ዘመን እንዲነቃቁ ለማስቻል ሲባል በሚኒስትሪ ፈተና የሚካተቱ ዋና ዋና ትምህርቶችን በተመረጡ መምህራን ለማስተማር ዝግጅታችንን አጠናቀን የተማሪዎቻችንን መምጣት በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን። ‎ ‎   ታዲያ ከእኛ  ምን ይጠበቃል ካሉን፦ ‎ ‎✅ከመጪዉ ሰኞ ሐምሌ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቀናት ልጆዎን ማስመዝገብ እና ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ለመማር እንዲመጣ/እንድትመጣ ማድረግ ብቻ ይሆናል። ‎ ‎ ‎⚠️ ማሳሰቢያ ለ5ኛ፣6ኛ፣7ኛ እና 8ኛ ክፍል ‎ ‎ የክረምት ትምህርት መርሃ ግብሩን የዘረጋነው ከላይ በተገለፁት ክፍሎች የሚገኙ ተማሪዎችን ለሚኒስትሪ ፈተና ለማዘጋጀት እና ለማነቃቃት በመሆኑ የክረምት ትምህርት ያልተማረ የት/ቤታችን ተማሪን ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የማንመዘግብ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን‼️ ‎ ‎ለበለጠ መረጃ 0462127667 #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #Carpe_Diem_Seize_The_Day #Summer_Camp
1
8
hi
1
9
‎ ሐምሌ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ለመላው የት/ቤታችን ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ፦ ‎ለታላቁ የት/ቤታችን ክብረበዓል 9 ቀናት ብቻ እንደቀሩ አውቀዋል? ‎ ‎ አስቀድመን በገለፅነው መሠረት የዘንድ+2
‎         ሐምሌ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ለመላው የት/ቤታችን ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ፦ ‎ለታላቁ የት/ቤታችን ክብረበዓል 9 ቀናት ብቻ እንደቀሩ አውቀዋል? ‎ ‎ አስቀድመን በገለፅነው መሠረት የዘንድሮው የ2018 ዓ.ም የወላጆች በዓል(የት/ቤት መዝጊያ ቀን) ‎ ‎🎉እሁድ ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በጠዋት ፈረቃ ከ2:00-6:00 ሰዓት የሁለቱም ቅርንጫፍ የአፀደ ህፃናት(ኬጂ) ተማሪዎች፣ ‎🎉በዕለቱ በከሰዓት ፈረቃ ከ7:00 ሰዓት ጀምሮ ከ1-8ኛ ክፍል ላሉ ለሁለቱም ግቢ ተማሪዎቻችን ‎በባህል አደራሽ በታላቅ ድምቀት እንደሚከበር በድጋሚ እየገለፅን ለዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን‼️ ‎ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Congratulations #The_13th_batch
1 229
10
ሀምሌ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ታላቅ የምስራች ለት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ የሀዋሳ ከተማ ገቢዎች ጽ/ቤት የ2017/18 ዓ.ም ግብር ዘመን ግብራቸዉን በታማኝነትና በግምባር ቀደምትነት ለከፈሉ ግብር+3
ሀምሌ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ታላቅ የምስራች ለት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ የሀዋሳ ከተማ ገቢዎች ጽ/ቤት የ2017/18 ዓ.ም ግብር  ዘመን   ግብራቸዉን በታማኝነትና በግምባር ቀደምትነት ለከፈሉ ግብር ከፋዮች የሽልማት እና የእውቅና መርሐግብር  በማካሔድ ለት/ቤታችን በሁለት የተለያዩ ዘርፎች ሽልማቶችን አበርክቶልናል። 1ኛ. ከፍተኛ የዘመኑን አመታዊ የገቢ ግብር ከፋይ በመሆናችን 2ኛ.በግብር ዘመኑ ከሰራተኞች የሚቆረጠዉን የገቢ ግብር ከፍተኛ ከፋይ በመሆናችን የሰርተፊኬት ሽልማት በመሸለማችን ከፍተኛ ደስታ የተሰማን መሆኑን እየገለፅን ግብራችንን በታማኝነት በመክፈል ለከተማች ሐዋሳ ልማት ከፍተኛውን አስተዋፅኦ እያበረከትን መሆኑን ስናስብ ታላቅ ኩራት ይሰማናል። ‎በዚሁ አጋጣሚ በተሰጠን እውቅናና ሽልማት የበለጠ በመበረታታት በሁሉም ዘርፎች ታማኝነታችንን በተግባር እያረጋገጥን የምንቀጥል መሆኑን ቃል እንገባለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY
1 599
11
ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ በድጋሚ እናስታውሳችሁ!! ለመላው የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ:- ‎ወድ የ2018 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎቻችን እንኳን ለታላቁ ቀናችሁ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን እያልን:- ‎ የዘንድሮው የ2018 ዓ.ም የወላጆች በዓል/የካርድ ቀን እሁድ ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በጠዋት ፈረቃ ከ2:00-6:00 በአፀደ ህፃናት(ኬጂ) ተማሪዎች ከሰዓት ከ7:00 ጀምሮ በግሬድ (1ኛ-8ኛ) ክፍል ተማሪዎች በታላቅ ድምቀት በሲዳማ ባህል አደራሽ እንደሚከበር እየገለፅን ‎የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች እና የተመራቂ ወላጆች ከወዲሁ እንኳን ለዚህ ታላቅ ቀን አደረሳችሁ/አደረሰን ለማለት እንወዳለን‼️ 🎉Congratulations, Class of 2026, the 13th batch!🎉 #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Congratulations ‎#The_13th_batch
2 039
12
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ለመላው የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ:- ‎ወድ የ2018 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎቻችን እንኳን ለታላቁ ቀናችሁ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን እያልን:- ‎ የዘንድሮው የ2018 ዓ.ም የወላጆች በዓል/የካርድ ቀን ቅዳሜ ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በጠዋት ፈረቃ ከ2:00-6:00 በአፀደ ህፃናት(ኬጂ) ተማሪዎች ከሰዓት ከ7:00 ጀምሮ በግሬድ (1ኛ-8ኛ) ክፍል ተማሪዎች በታላቅ ድምቀት በሲዳማ ባህል አደራሽ እንደሚከበር እየገለፅን ‎የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች እና የተመራቂ ወላጆች ከወዲሁ እንኳን ለዚህ ታላቅ ቀን አደረሳችሁ/አደረሰን ለማለት እንወዳለን‼️ 🎉Congratulations, Class of 2026, the 13th batch!🎉 #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Congratulations ‎#The_13th_batch!
3 048
13
ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታች የተማሪ ወላጆች በሙሉ 📄ነገ የፈተና ወረቀት መመለሻ ቀን እንደሆነ ያውቃሉ?? 🧑‍🧑‍🧒‍🧒 ውድ ወላጆች ነገ ዕለተ ሰኞ ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከ2:00-6:00 ሰዓት ለተማሪዎች የፈተና ወረቀት የሚመለስበት ዕለት ነው። ታዲያ ለልጆዎ የፈተና ወረቀት የሚመለሰው ወርሃዊ የት/ቤት ክፍያ፣የጥናት እና የሰርቪስ ክፍያዎችን ከፍለው ካጠናቀቁ ብቻ በመሆኑ እነዚህን ክፍያዎች ከፍላችሁ ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች በጊዜ ከፍላችሁ በማጠናቀቅ ልጆዎ የፈተና ወረቀት ከመውሰድ እንዳይስተጓጎል ሃላፊነቶን እንዲወጡ እናሳስባለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY
2 856
14
ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታች የተማሪ ወላጆች በሙሉ 📄ነገ የፈተና ወረቀት መመለሻ ቀን እንደሆነ ያውቃሉ?? 🧑‍🧑‍🧒‍🧒 ውድ ወላጆች ነገ ዕለተ ሰኞ ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከ2:00-6:00 ሰዓት ለተማሪዎች የፈተና ወረቀት የሚመለስበት ዕለት ነው። ታዲያ ለልጆዎ የፈተና ወረቀት የሚመለሰው ልዩ ልዩ የት/ቤት ክፍያዎችን ከፍለው ካጠናቀቁ ብቻ በመሆኑ እነዚህን ክፍያዎች ከፍላችሁ ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች ዛሬውኑ ከፍላችሁ በማጠናቀቅ ልጆዎ የፈተና ወረቀት ከመውሰድ እንዳይስተጓጎል ሃላፊነቶን እንዲወጡ እናሳስባለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY
1
15
ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታችን ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ ‎ ⚠️የሚከተሉ ዋና ዋና መልዕክቶችን ያስታውሱ ‎ ‎      1ኛ. ለተማሪዎች ‎     ‎በሁሉም የክፍል ደረጃ (ከ1ኛ-8ኛ ክፍል) የምትገኙ ተማሪዎች  የፈተና ወረቀት የሚመለሰው የፊታችን ሰኞ ‎ ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 -6:00ባለው ጊዜ ብቻ ‎በመሆኑ በዕለቱ በተለመደው አግባብ የደንብ ልብስ(ዩኒፎርም) አሟልታችሁ በሰዓቱ በመገኘት የፈተና ወረቀታችሁን መውሰድና ከውጤት ጋር የተገናኙ ማናቸውንም ጉዳዮች ከየትምህርት ዓይነቱ መምህር ጋር ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል። ‎ ‎2ኛ. ለወላጆች ‎✅የፈተና ወረቀት የሚመለሰው ልዩ ልዩ ክፍያዎችን ከፍለው ላጠናቀቁ ተማሪዎች ብቻ በመሆኑ እነዚህን ክፍያዎች ከፍላችሁ ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች በጊዜ ከፍላችሁ በማጠናቀቅ የተማሪዎች የፈተና ወረቀት እንዳይያዝባቸው እንድታደርጉ ✅ልጅዎ የውጤት መግለጫ ካርድ ላይ የሚለጠፍ መጠኑ 3በ4 የሆነና በዩኒፎርም የተነሳ ጉርድ ፎቶ  ለስም ጠሪ መምህሩ ያስረከበ መሆኑን ያረጋግጡ ዘንድ እያሣሰብን ፎቶ ያላመጣ ተማሪ አሁንም ለመጨረሻ ጊዜ ሰኞ ዕለት ማምጣት ካልቻለ ውጤት ቢኖረውም ፎቶ የሌለው ካርድ የት/ቤታችን ካርድ እንዳልሆነ ስለምንቆጥር ልጅዎ ካርድ የማይሰራለት መሆኑን ከወዲሁ እናስገነዝባለን። ‎ ‎ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY
2 536
16
ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የአመቱ የማጠቃለያ ፈተና ተጠናቀቀ ከሰኔ 15 ጀምሮ ሲሰጥ የነበረው የሁለተኛ መንፈቀ-ዓመት የማጠቃለያ ፈተና በሁሉም የክፍል ደረጃዎች ዛሬ ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም በ+3
ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የአመቱ የማጠቃለያ ፈተና ተጠናቀቀ ከሰኔ 15 ጀምሮ ሲሰጥ የነበረው የሁለተኛ መንፈቀ-ዓመት የማጠቃለያ ፈተና በሁሉም የክፍል ደረጃዎች ዛሬ ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም በጥሩ ሁኔታ ተጠናቋል‼️ ለዚህ ፈተና መሳካት ጉልህ አስተዋፅኦ ላበረከታችሁ ውድ የት/ቤታችን ባለድርሻ አካላት እናመሰግናችዋለን!! #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY
2 598
17
ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የነበረው የሁለተኛው መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ዛሬ በጠዋት ፈረቃ ከ1ኛ-4ኛ ባለው የክፍል ደረጃ በሰላም ተጠናቋል‼️ #ሰ+4
ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የነበረው የሁለተኛው መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ዛሬ በጠዋት ፈረቃ ከ1ኛ-4ኛ ባለው የክፍል ደረጃ በሰላም ተጠናቋል‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY
2 266
18
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታችን ተማሪዎች በሙሉ፦ 👩‍🎓👨‍🎓🧑‍🎓👨‍🎓👩‍🎓🧑‍🎓👨‍🎓👩‍🎓🧑‍🎓👨‍🎓 ነገ ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም በሁለቱም ፈረቃዎች የሚሰጡ የመጨረሻ ቀን የማጠቃለያ ፈተናዎች ✅በጠዋት ፈረቃ 1.አፀደ ህፃናት (2:00-5:00) ክፍያዎችን ከፍለው ላጠናቀቁ ተማሪዎች የፈተና ወረቀት ይመለስላቸዋል። 2.ከ1-4ኛ ክፍል (2:00-4:00) ሒሳብ ✅በከሰዓት ፈረቃ (7:00-9:00) 1. የ7ኛ ክፍል ተማሪዎች አጠቃላይ ሳይንስ (General Science) ⚠️ማሳሰቢያ የ5ኛ ክፍል ተማሪዎች የዓመቱ የማጠቃለያ ፈተና ስላጠናቀቁ ነገ ወደ ት/ቤት አይመጡም። #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Final_Exam
1 527
19
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ነገ በከሰዓት ፈረቃ የሚጠናቀቀው የ2ኛ መንፈቀ-ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ዛሬም በተያዘለት መርሃግብር መሠረት በከሰዓት ፈረቃ ቀጥሏል‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #+6
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ነገ በከሰዓት ፈረቃ የሚጠናቀቀው የ2ኛ መንፈቀ-ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ዛሬም በተያዘለት መርሃግብር መሠረት በከሰዓት ፈረቃ ቀጥሏል‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Final_Exam_Day_4
1 697
20
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ✅ ሐሙስ ጠዋት ነገ በሁሉም የክፍል ደረጃዎች የሚጠናቀቀው የ2ኛ መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ዛሬም ቀጥሏል። ✅የአፀደ ሕፃናት ተማሪዎች ዛሬ በጠዋት ፈረቃ የዓመቱን የ+7
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ✅ ሐሙስ ጠዋት ነገ በሁሉም የክፍል ደረጃዎች የሚጠናቀቀው የ2ኛ መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ዛሬም ቀጥሏል። ✅የአፀደ ሕፃናት ተማሪዎች ዛሬ በጠዋት ፈረቃ የዓመቱን የማጠቃለያ ፈተና በሰላም አጠናቀዋል!! #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Final_Exam_Day_4
1 347