AAU Tutorial
Kanalga Telegram’da o‘tish
This channel is designed to share information and to support AAU students. For any comment or suggestion use: @haile_my
Ko'proq ko'rsatish7 665
Obunachilar
+224 soatlar
+297 kunlar
+3430 kunlar
Postlar arxiv
7 663
Accounting I tutorial class for PADM students.
Select time and date with convenient for you to take this class.
7 663
ሐሙስ ዕለት የአውራምባ ማሕበረሰብ መስራች በማንዴላ አዳራሽ ልምዳቸውን፣ የሥራ ባሕላቸውን፣ የአኗኗር ዘይቤያቸውን እና ተሞክሯቸውን ለዩንቨርሲቲው ማሕበረሰብ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ያቀርባሉ። ስለዚህም፣ እርስዎም በሠአቱ በመገኘት መርሃግብሩን ይከታተሉ ዘንድ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን።
7 663
Econometrics I tutorial class for management students.
Select date and time which continent for you to take this class.
7 663
Students who are In this list are chosen to be attending on the stress management and problem solving training by tomorrow at 8 pm local time.
CoBE SCDC
7 663
Dear all students of the College of Business and Economics, Addis Ababa University
Student Career Development Center (SCDC) of the CoBE, in collaboration with HIBIR YOUTH ASSOCIATION, has arranged soft skill training on “Stress Management and Problem Solving Skills“ for the coming Tuesday Afternoon. Participation of the training is based on online registration. We, therefore, would like to ask you to register in the Google Form we created for this purpose by clicking the link below. Since we accept 200 students only; the FIRST-COME-FIRST-SERVE PRINCIPLE applies. Attendance will be collected during the training.
Training Date: Tuesday 21 DEC 2021 ( ታህሳስ 12፣ 2014 ዓ.ም.)
Time: Afternoon at 2:00 pm (8:00 local time)
Venue: Eshetu Chole Building Conference Hall
Please follow this link to register for the training: https://forms.gle/rdvAiAW7CqN561rn7
Registration deadline: Sunday, 19 DEC 2021 (Tahsas 10, 2014 E.C.)
SCDC, CoBE, AAU
7 663
TRAINING TO FBE STUDNETS BY NEXT WEEK. REGISTRATION IS ONLINE THROUGH GOOGLE FORM. WE WILL UPDATE HERE THE LINK THAT TAKES YOU TO THE REGISTRATION PAGE.
7 663
Lost ID Card!
Birhan Aschalew
UGR/9050/13
If you get this ID card, you can contact him via 0961737319.
7 663
AYEC aims to empower & enable young students of our university to improve their soft skills & other personal qualities and more importantly, the club makes young students to get involved in community based activities for inclusive change of our society.
https://t.me/AAUAYEC
7 663
To get more freshman exam questions join via the link below: https://t.me/aaututorial
7 663
To get more freshman exam questions join via the link below: https://t.me/aaututorial
7 663
"ለአንድ ግለሰብም ሆነ ኅብረተሰብ፣ ቤተሰብም ሆነ አገር የዕድገትም ሆነ የውድቀት ቁልፉ መሬቱ ሳይሆን አዕምሮ ላይ ነው። መሬቱ የሚቆለፈው የሰው አዕምሮ ሲቆለፍ ነው። አንድ ሰው አዕምሮው ሲከፈትለት ሁሉ ነገር ይከፈትለታል። የአንድ ሀገር ሕዝብ አዕምሮው ሲቆለፍ፣ ሁሉ እያለው ምንም እንደሌለው ሁሉም ነገር ይዘጋጋል። … ለምሳሌ አፍሪቃን ውሰጂ…ሁሉም ነገር አላት። ግን ደግሞ ምንም ነገር የላትም። ያላትም ቢሆን እያጨራረሰን ነው እንጂ እየረዳን አይደለም። እይው መንገድ ላይ የወደቀውን ለማኝ፣ እስር ቤት የተከማቸውን እስረኛ፣ ሌሊት መንገድ ላይ ተደርድረው የምታያቸውን ቆንጅዬ ሴተኛ አዳሪዎች…እነሱ ሁሉ አዕምሮአቸው ተቆልፎባቸው የሐብታም ደኃ የሆኑ ድንቅ ፍጥረቶች ናቸው። ሌብነት ብትዪ መሱና፣ አምባገነንነት ብትዪ ጦርነት፣ ዘረኝነት ብትዪ የሐይማኖት ግጭት፣ ሁሉም የአዕምሮ መቆለፍ ምልክት ናቸው። ስለዚህ አሁን አንገብጋቢውና ትልቁ ቁም ነገር መንገድ መሥራት ወይም ሕንጻ መገንባት ሳይሆን ይህንኑ ማድረግም ሆነ በተሰራው በቅጡ መጠቀም የሚቻለው የሰው አዕምሮ ሲከፈትና ከተኛበት የዘመናት እንቅልፍ ሲነቃ ብቻ መሆኑ ላይ ነው።" (430/1)
፧
"የሰው አዕምሮ በትክክል የሚዋኝበት ቢገኝ ከውቅያኖስ የጠለቀ…ከሠማይ የራቀ…ከሐሳብ የረቀቀ…በዋጋው ከሁሉ የላቀ…ተቆፍሮ ያልተደረሰበት ውድ ሐብት ነው። ግን የተቆለፈበት ቁልፍ ነውና ቁልፉን ለማግኘት ቁልፉ የተቆለፈበትን ደጃፍ ለመክፈት የሚያስችለውን ቁልፍ እስክናገኝ ተስፋ መቁረጥ የለብንም። ከቁልፉ ብዙ የራቅን አይመስለኝም!" (432)
•
"የተቆለፈበት ቁልፍ" በምሕረት ደበበ (ዶ/ር)
©BookWorld
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
