ar
Feedback
AAU Tutorial

AAU Tutorial

الذهاب إلى القناة على Telegram

This channel is designed to share information and to support AAU students. For any comment or suggestion use: @haile_my

إظهار المزيد
7 665
المشتركون
+224 ساعات
+297 أيام
+3430 أيام
أرشيف المشاركات
photo content

Accounting I tutorial class for PADM students. Select time and date with convenient for you to take this class.
Anonymous voting

ሐሙስ ዕለት የአውራምባ ማሕበረሰብ መስራች በማንዴላ አዳራሽ ልምዳቸውን፣ የሥራ ባሕላቸውን፣ የአኗኗር ዘይቤያቸውን እና ተሞክሯቸውን ለዩንቨርሲቲው ማሕበረሰብ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ያቀርባሉ። ስለዚህም፣
ሐሙስ ዕለት የአውራምባ ማሕበረሰብ መስራች በማንዴላ አዳራሽ ልምዳቸውን፣ የሥራ ባሕላቸውን፣ የአኗኗር ዘይቤያቸውን እና ተሞክሯቸውን ለዩንቨርሲቲው ማሕበረሰብ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ያቀርባሉ። ስለዚህም፣ እርስዎም በሠአቱ በመገኘት መርሃግብሩን ይከታተሉ ዘንድ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን።

Econometrics I tutorial class for management students. Select date and time which continent for you to take this class.
Anonymous voting

⬆️Inclusiveness Mid-term Exam.
+1
⬆️Inclusiveness Mid-term Exam.

Students who are In this list are chosen to be attending on the stress management and problem solving training by tomorrow at 8 pm local time. CoBE SCDC

DENNIS_R_APPLEYARD_International_Economics_McGraw_Hill_Education.pdf7.84 MB

Math1012 _Exercises_On_Functions.pdf1.06 KB

⬆️You can get your ID Card via @cassopia01
⬆️You can get your ID Card via @cassopia01

Today we will not have tutorial classes.

Dear all students of the College of Business and Economics, Addis Ababa University Student Career Development Center (SCDC) of the CoBE, in collaboration with HIBIR YOUTH ASSOCIATION, has arranged soft skill training on “Stress Management and Problem Solving Skills“ for the coming Tuesday Afternoon. Participation of the training is based on online registration. We, therefore, would like to ask you to register in the Google Form we created for this purpose by clicking the link below. Since we accept 200 students only; the FIRST-COME-FIRST-SERVE PRINCIPLE applies. Attendance will be collected during the training. Training Date: Tuesday 21 DEC 2021 ( ታህሳስ 12፣ 2014 ዓ.ም.) Time: Afternoon at 2:00 pm (8:00 local time) Venue: Eshetu Chole Building Conference Hall Please follow this link to register for the training: https://forms.gle/rdvAiAW7CqN561rn7 Registration deadline: Sunday, 19 DEC 2021 (Tahsas 10, 2014 E.C.) SCDC, CoBE, AAU

TRAINING TO FBE STUDNETS BY NEXT WEEK. REGISTRATION IS ONLINE THROUGH GOOGLE FORM. WE WILL UPDATE HERE THE LINK THAT TAKES YO
+1
TRAINING TO FBE STUDNETS BY NEXT WEEK. REGISTRATION IS ONLINE THROUGH GOOGLE FORM. WE WILL UPDATE HERE THE LINK THAT TAKES YOU TO THE REGISTRATION PAGE.

Last year coverage of final exam Mathematics for Social Sciences (Math 1012).

Lost ID Card! Birhan Aschalew UGR/9050/13 If you get this ID card, you can contact him via 0961737319.

AYEC aims to empower & enable young students of our university to improve their soft skills & other personal qualities and more importantly, the club makes young students to get involved in community based activities for inclusive change of our society. https://t.me/AAUAYEC

To get more freshman exam questions join via the link below: https://t.me/aaututorial

photo content

To get more freshman exam questions join via the link below: https://t.me/aaututorial

photo content

"ለአንድ ግለሰብም ሆነ ኅብረተሰብ፣ ቤተሰብም ሆነ አገር የዕድገትም ሆነ የውድቀት ቁልፉ መሬቱ ሳይሆን አዕምሮ ላይ ነው። መሬቱ የሚቆለፈው የሰው አዕምሮ ሲቆለፍ ነው። አንድ ሰው አዕምሮው ሲከፈትለት ሁሉ ነገር ይከፈትለታል። የአንድ ሀገር ሕዝብ አዕምሮው ሲቆለፍ፣ ሁሉ እያለው ምንም እንደሌለው ሁሉም ነገር ይዘጋጋል። … ለምሳሌ አፍሪቃን ውሰጂ…ሁሉም ነገር አላት። ግን ደግሞ ምንም ነገር የላትም። ያላትም ቢሆን እያጨራረሰን ነው እንጂ እየረዳን አይደለም። እይው መንገድ ላይ የወደቀውን ለማኝ፣ እስር ቤት የተከማቸውን እስረኛ፣ ሌሊት መንገድ ላይ ተደርድረው የምታያቸውን ቆንጅዬ ሴተኛ አዳሪዎች…እነሱ ሁሉ አዕምሮአቸው ተቆልፎባቸው የሐብታም ደኃ የሆኑ ድንቅ ፍጥረቶች ናቸው። ሌብነት ብትዪ መሱና፣ አምባገነንነት ብትዪ ጦርነት፣ ዘረኝነት ብትዪ የሐይማኖት ግጭት፣ ሁሉም የአዕምሮ መቆለፍ ምልክት ናቸው። ስለዚህ አሁን አንገብጋቢውና ትልቁ ቁም ነገር መንገድ መሥራት ወይም ሕንጻ መገንባት ሳይሆን ይህንኑ ማድረግም ሆነ በተሰራው በቅጡ መጠቀም የሚቻለው የሰው አዕምሮ ሲከፈትና ከተኛበት የዘመናት እንቅልፍ ሲነቃ ብቻ መሆኑ ላይ ነው።" (430/1) ፧ "የሰው አዕምሮ በትክክል የሚዋኝበት ቢገኝ ከውቅያኖስ የጠለቀ…ከሠማይ የራቀ…ከሐሳብ የረቀቀ…በዋጋው ከሁሉ የላቀ…ተቆፍሮ ያልተደረሰበት ውድ ሐብት ነው። ግን የተቆለፈበት ቁልፍ ነውና ቁልፉን ለማግኘት ቁልፉ የተቆለፈበትን ደጃፍ ለመክፈት የሚያስችለውን ቁልፍ እስክናገኝ ተስፋ መቁረጥ የለብንም። ከቁልፉ ብዙ የራቅን አይመስለኝም!" (432) • "የተቆለፈበት ቁልፍ" በምሕረት ደበበ (ዶ/ር) ©BookWorld