uz
Feedback
Construction Contractors Association of Ethiopia

Construction Contractors Association of Ethiopia

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish
2 962
Obunachilar
+124 soatlar
-47 kunlar
-4830 kunlar
Postlar arxiv
አስቸኳይ ማስታወቂያ ✏️ የProcurement and Contract Administration ስልጠና ከሰኔ 10/2018  እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ለተከታታይ 3ቀናት  በከተማ እና መሰረተ ልማት ሚንስቴር ህንጻ 10ኛ ፎቅ በሚገኘው አዳራሽ  ይሰጣል።ስለሆነም በባለፈው ተመዝግባችሁ የተቀነሳችሁ እና ፍላጎቱ ያላችሁ አባላቶች እስከ ሰኔ 8/2018 ድረስ የሰልጣኞቻችሁን ስም እና ስለክ እንድታሳውቁን እንጠይቃለን። የሚፈለገው የሰልጣኝ ቁጥር በጣም ጥቂት ስለሆነ የአባልነት ክፍያ ግዴታቸውን ለተወጡ እና ቅድሚያ ለተመዘገቡ እድሉን የምንሰጥ መሆኑን እንገልጻለን። ለበለጠ 0984777722 ይደውሉ ኢ.ኮ.ሥ.ተ.ማ /CCAE/

👉 የዛሬ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም "ኢትዮ ኮን" ምሽት የቀጥታ ስርጭት መሰናዶዎቻችንን ከወዲሁ እናስተዋውቃችሁ፡፡ ▪️▪️ልዩ ፕሮግራም▪️ 🎙 ልዩ የመታሰቢያ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዘመናዊ መሠረተ
👉 የዛሬ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም "ኢትዮ ኮን" ምሽት የቀጥታ ስርጭት መሰናዶዎቻችንን ከወዲሁ እናስተዋውቃችሁ፡፡ ▪️▪️ልዩ ፕሮግራም▪️ 🎙 ልዩ የመታሰቢያ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዘመናዊ መሠረተ ልማት ግንባታ ግንባር ቀደም መሐንዲስ የነበሩት ኢንጂነር ካሳ ገብሬን የምናስታውስበት ልዩ የሬድዮ ፕሮግራም ይዘን እንቀርባለን። 🔲 በፕሮግራሙ ውስጥ፦ ✔️ የህይወት እና የሙያ ጉዟቸው ✔️ ከቤተሰቦቻቸው የተሰሙ ትዝታዎች ✔️ ከስራ ባልደረቦቻቸው የተገኙ ምስክርነቶች ✔️ ለሀገር ያበረከቱት አሻራ 🗓 ቀን፡ [ ሰኔ 1 ቀን 2018 ] ⏰ ሰዓት፡ [ሰዓት 2፡20—3፡30] አይለፍዎ! ▶️ በወቅታዊነት የምናነሳው ነጥብ ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲስ መልክ ሌሎች የስራ መስኮች ላይ ሊሰማራ መሆኑን አስታውቋል። የራሱን ባለሙያዎች ጨምሮ የበላይ አካላትን እና የደንበኞቹን ሙያዊ ብቃትና የሥራ አፈጻጸም አቅም ለማሳየት የሚስያችል የሥልጠና ማዕከል በማደራጀት ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል። ስለማሰልጠኛ ተቋሙ ግንባታ ሂደት ሌሎቸም ጉዳዮች ጋር ከተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኮማንደር ጥላሁን ፀጋዬ ጋር ቆይታ አድርገናል። 📞☎️📩 የምታነሱት ሀሳብ አስተያየትና ጥያቄ 👉 📞0974466655 ላይ አድርሱን፡፡ ⏰⏱️📻ከ2፡00 — 3፡30 ሰዓት በአሀዱ ሬድዮ 94.3 ላይ በቀጥታ ስርጭት ፕሮግራሞቻችንን ትከታተሉ ዘንድ ከወዲሁ በአክብሮት እጋብዛለሁ፡፡                      መልካም ምሽት! https://t.me/ethioconradio

19ኛው የHealth &Safety Construction እንዲሁሞ የConstruction Ethics ስልጠና እንዲህ በደመቀ መልኩ ዛሬ ቀጥሎ ደስ በሚል መንፈስ ተጠናቋል።
+3
19ኛው የHealth &Safety Construction እንዲሁሞ የConstruction Ethics ስልጠና እንዲህ በደመቀ መልኩ ዛሬ ቀጥሎ ደስ በሚል መንፈስ ተጠናቋል።

ማስታወቂያ!! ✏️በማህበሩ 19ኛው ዙር ከአ.አ ግንባታና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር 10ኛ ዙር  የ Construction Health and Safety እንዲሁም Construction Ethics ስልጠና ዛሬ 2ኛ ቀኑን ይዞ በደመቀ ሁኔታ የቀጠለ ሲሆን በከፊል በፎቶ ከዚህ በታች ያለውን ይመስላል

ማስታወቂያ!! ✏️በማህበሩ 19ኛው ዙር ከአ.አ ግንባታና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር 10ኛ ዙር  የ Construction Health and Safety እንዲሁም Construction Ethics ስልጠና ከ150 በላይ ባለሙያዎች ነገ ማለትም ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ/ም  ቃሊቲ መንገድ ሚድሮክ ወይም ቆርኪ  አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የምርምር ማዕከል (ERA Research Center) ከጠዋት 2:30 መሰጠት ይጀምራል። ✏️ስለሆነም ስልጠናውን ለመውሰድ የተመዘገባችሁ እና ስልጠናውን መውሰድ ፈልጋችሁ ለመመዝገብ ያልተመቻችሁ ነገ ግንቦት 26/2018  ከላይ በተጠቀሰው ቦታ እና ሰአት በስልጠናው ቦታ በመገኘት ሥልጠናውን መጀመር  የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ለበለጠ መረጃ 0984777722 ይደውሉ

ለማኅበራችን አባላት በሙሉ!! ✏️በማህበሩ 19ኛው ዙር ከአ.አ ግንባታና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር 10ኛ ዙር  የ Construction Health and Safety እንዲሁም Construction Ethics ስልጠና ከ150 በላይ ባለሙያዎች ከነገ ወዲያ ማለትም ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ/ም  ቃሊቲ መንገድ ሚድሮክ ወይም ቆርኪ  አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የምርምር ማዕከል (ERA Research Center) ከጠዋት 2:30 መሰጠት ይጀምራል። ✏️ስለሆነም ስልጠናውን ለመውሰድ የተመዘገባችሁ እና ስልጠናውን መውሰድ ፈልጋችሁ ያልተመዘገባችሁ እስከ ነገ ግንቦት 25/2018 በመመዝገብ ከላይ በተጠቀሰው ቦታ እና ሰአት በስልጠናው ቦታ በመገኘት ሥልጠናውን መጀመር  የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ለበለጠ መረጃ 0984777722 ይደውሉ

ለማኅበራችን አባላት በሙሉ!! ✏️19ኛው ዙር የ Construction Health and Safety እንዲሁም Construction Ethics ስልጠና ከ130 በላይ ባለሙያዎችን ከግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት ቃሊቲ መንገድ ሚድሮክ ወይም ቆርኪ  አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የምርምር ማዕከል (ERA Research Center) ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት ጨርሰናል። ✏️ስለሆነም ከዚህ በፊት ስልጠናውን ያልወሰዳችሁ አባላቶች ውስን ቦታ ስላለን ፈጥናችሁ እስከ ግንቦት 25/2018 ዓ.ም ድረስ  በቴሌግራም ገጻችን ላይ የድርጅቱን ስም የሰልጣኞችን ሙሉ ስም እና ስልካቸውን በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ። ፨ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0984777722 ወይም 0115524723 በመደወል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ።

በድጋሜ ለማኅበራችን አባላት በሙሉ!! ✏️የተከበራችሁ የማህበራችን አባላት ከዚህ በፊት ማህበሩ አሁን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ በመግለጽ የአባልነት ክፍያችሁን ያላጠናቀቃችሁ አባላት ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ መግለጻችን የሚታወቅ ነው። ሆኖም እስካሁን ክፍያቸውን ያጠናቀቁ የአባላት ቁጥር አነስተኛ በመሆኑ የተከበራችሁ አባላት በቀጣይ ከሚደረገው ጠቅላላ ጉባኤ በፊት አንድ አባል  የሚጠበቅበትን ትንሹ ግዴታ አመታዊ የአባልነት መዋጮ መሆኑን አውቃችሁ ያለባችሁን የአባልነት ክፍያ በአጭር ግዜ በማጠናቀቅ የማህበሩ አለኝታ መሆናችሁን በድጋሜ እንድታረጋግጡልን ስንል እንጠይቃለን።

🎇ቲሪ ሄንሪ በስካይ ስፖርት ላይ ስለ ክሪስቲያኖ ሮናልዶ የሳውዲ ፕሮ ሊግን ካሸነፈ በኋላ ስለ እንባው ሲናገር 🗣️✨ 🇫🇷 ቲዬሪ ሄንሪ 🗣️"ክርስቲያኖ ሮናልዶ የሳውዲ ፕሮ ሊግን ካሸነፈ በኋላ ሲያለቅስ ሰዎች አይተውታል። አንዳንዶች አሁን የሚጫወትበት ቦታ እኮ ሳውዲ ሊግ ነው እያሉ ይስቁበታል። ግን ለእኔ ክርስቲያኖ ሮናልዶ እስካሁን ካየናቸው ታላላቅ እግርኳስ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ለምን እንደሆነ በትክክል ይነግረናል።" "ይህ ተጫዋች እግር ኳስን ያሸነፈ ነው። የቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫዎች፣ የባሎን ዶር ሽልማቶች፣ በእንግሊዝ፣ በስፔን እና በጣሊያን የሊግ ዋንጫዎች፣ ከፖርቹጋል ጋር የአውሮፓ ዋንጫን አሸንፏል።" "ሆኖም፣ በ41 ዓመቱ፣ አሁንም ሲያሸንፍ በተመሳሳይ ስሜት፣ በተመሳሳይ ተነሳሽነት እና በስፖርቲንግ ሊዝበን በአሥራዎቹ ዕድሜ ውስጥ እያለ በነበረበት ሰዓት ተመሳሳይ የሚያደርገውን አይነት ስሜት ያደርጋል። ይህ የተለመደ አይደለም። አብዛኛዎቹ ተጫዋቾች አንድ ወይም ሁለት ዋና ዋና ዋንጫዎችን ካሸነፉ በኋላ ይረካሉ ። ክርስቲያኖ ሮናልዶ በጭራሽ አይረካም። ሁሌም ለድል የተራበ ተጫዋች ነው።" "ሰዎች ሁልጊዜ ስለ ተሰጥኦ ይናገራሉ። ነገር ግን የአሸናፊነት ስነልቦና የእግርኳስ ሌጄንዶችን ከታላላቅ ተጫዋቾች የምንለይበት መንገድ ነው። ክርስቲያኖ ሮናልዶ እያንዳንዱ የውድድር አመት የመጨረሻ እድሉ እንደሆነ አድርጎ ጠንክሮ ይሰራል። እያንዳንዱን ጨዋታ እንደ ተልዕኮ ይይዘው ነበር። ለ20 ዓመታት ያህል ከፍተኛ ደረጃ ላይ የቆየው በዚህ ምክንያት ነው፣ ሙሉ ትውልዶች ተጫዋቾች ሲመጡና ሲሄዱ እሱ አሁንም በትልቅ ወኔ እየተጫወተ ነው።" "ያሳካቸው ነገር ሁሉ ካለፈ በኋላ በእድሜው ያንን የጋለ ስሜት አሁንም መኖሩ በእውነት አስደናቂ ነው። ለወጣት ተጫዋቾች ታላቅነት በችሎታ ብቻ ሳይሆን በመስዋዕትነት፣ በዲሲፕሊን፣ በጽናት እና ከምቾት ቀጠና በመውጣት ጭምር መሆኑን ያሳያል። "ክርስትያኖ ሮናልዶን ሊትወዱት ወይም ሊትጠሉት ትችላላችሁ። ነገር ግን የአሸናፊነት ስነልቦናውን ማድነቅ አለብን። እግር ኳስ እንደ ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ያለ ሌላ ተፎካካሪ ዳግመኛ ላያይ ይችላል።"

To enhance the competitiveness of Ethiopian local companies in international and sub-continental competitive bidding, an assessment is being conducted. All concerned stakeholders are kindly requested to fill out the questionnaire and submit it to: Mulualem Debebe Eng. Mulualem Debebe Construction Industry Lead Executive Officer Phone: 0911320622 Submission deadline: May 27, 2026.

Survey Questionnaire for Contractors and Consultants.doc1.39 KB

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዪት አና ከአ.አበባ ግንባታ እና ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር በመተባበር የተዘጋጀው 9ኛው የConstruction Healt
+2
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዪት አና ከአ.አበባ ግንባታ እና ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር በመተባበር የተዘጋጀው 9ኛው የConstruction Health and Safety እንዲሁም Construction Ethics ስልጠና እንዲህ በደመቀ መለኩ ዛሬ ግንቦት 05,2018 ዓ.ም ተጀምሯል።

ለማኅበራችን አባላት በሙሉ!! ✏️በማህበሩ 18ኛው ዙር ከአ.አ ግንባታና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር 9ኛ ዙር  የ Construction Health and Safety እንዲሁም Construction Ethics ስልጠና ከ150 በላይ ባለሙያዎች ነገ ማለትም ግንቦት 05 ቀን 2018 ዓ/ም  ቃሊቲ መንገድ ሚድሮክ ወይም ቆርኪ  አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የምርምር ማዕከል (ERA Research Center) ከጠዋት 2:30 መሰጠት ይጀምራል። ✏️ስለሆነም ስልጠናውን ለመውሰድ የተመዘገባችሁ እና ስልጠናውን መውሰድ ፈልጋችሁ ለመመዝገብ ሳይመቻችሁ ለቀረ አባላት በሙሉ ከላይ በተጠቀሰው ቦታ እና ሰአት  ነገ በስልጠናው ቦታ በመገኘት ሥልጠናውን መጀመር  የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ለበለጠ መረጃ 0984777722 ይደውሉ

ለማኅበራችን አባላት በሙሉ!! ✏️በማህበሩ 18ኛው ዙር ከአ.አ ግንባታና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር 9ኛ ዙር የ Construction Health and Safety እንዲሁም Construction Ethics ስልጠና ከ150 በላይ ባለሙያዎች ነገ ማለትም ግንቦት 05 ቀን 2018 ዓ/ም  ቃሊቲ መንገድ ሚድሮክ ወይም ቆርኪ  አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የምርምር ማዕከል (ERA Research Center) ከጠዋት 2:30 መሰጠት ይጀምራል። ✏️ስለሆነም ስልጠናውን ለመውሰድ የተመዘገባችሁ እና ስልጠናውን መውሰድ ፈልጋችሁ ለመመዝገብ ሳይመቻችሁ ለቀረ አባላት በሙሉ ከላይ በተጠቀሰው ቦታ እና ሰአት  ነገ በስልጠናው ቦታ በመገኘት ሥልጠናውን መጀመር  የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ለበለጠ መረጃ 0984777722 ይደውሉ

✏️ የContract Administration And Procurement ስልጠና ከሚያዚያ 28/2018  እስከ ዛሬ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም ለተከታታይ 3ቀናት  በከተማ እና መሰረተ ልማት ሚንስቴር አዳራሽ  ሲሰጥ ቆይቶ በአማረ መልኩ ተጠናቋል።የፊታችን ረቡዕ ግንቦት 5,2018 ለሚጀምረው የConstraction Safety and Health እንዲሁም የConstruction Ethics ስልጠና እድሉን ያላገኛችሁ አባላቶች የድርጅቱን ስም የሰልጣኙን ሙሉ ስም እና ስልክ ቁጥር እስከ ሰኞ ግንቦት 3,2018 ብቻ እንድታስመዘግቡ በድጋሜ ጥሪ እናስተላልፋለን።ለበለጠ መረጃ በ 0984777722 ይደውሉልን። ኢ.ኮ.ሥ.ተ.ማ /CCAE/