HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ
Kanalga Telegram’da o‘tish
❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239
Ko'proq ko'rsatish2 271
Obunachilar
+224 soatlar
+97 kunlar
+2130 kunlar
Postlar arxiv
ጥያቄ 4፦ "መጽሐፈ ቅዳሴን" ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘጋጁት (የደረሱት) አባቶች እነማን ናቸው?
ጥያቄ 3፦ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሥርዓት መሠረት "የነቢያት ጾም" (የገና ጾም) ስንት ቀን ነው?
ጥያቄ 9፦ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሥርዓት መሠረት "የነቢያት ጾም" (የገና ጾም) ስንት ቀን ነው?
ጥያቄ 1፦ "አምላክን የወለደች" (ቴዎቶኮስ) የሚለውን ስያሜ ለድንግል ማርያም ያጸደቀው ጉባኤ የትኛው ነው?
"በደስታ ጊዜ እግዚአብሔርን አመስግን፤ በመከራ ጊዜም እግዚአብሔርን ፈልግ። በሁሉም ጊዜ እግዚአብሔርን እመን።"
አቡነ ሺኖዳ
ብዙዎችን ያስለቀሰ አዶናይ ያጋራን እጅግ የሚገርም ቪዲዮ ተመልከቱ!! በቅዱስ ቁርባን አነደደኝ እረፍት አሳጣኝ!! የቤተሰብ ዛር አጋንንትን በቅዱስ ቁርባን! https://www.youtube.com/watch?v=HkX3yH4Xksk
መናፍስት በሰዎች ዘንድ ስሜን ያጠፉታል ምን በማድረግ ልቆጣጠር እችላለሁ?? 3ቱ የመናፍስት መናበብና ጥፋታቸው በእኛ ህይወት!! #መናፍስት #አጋንንት #ጸሎት https://youtu.be/Zvk4hOjTcQ4
በአራቱ ወንጌላውያን ምስል (ሥዕል) ላይ ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ የሚወከለው በምን ዓይነት ምልክት ነው?
በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የሆኑ የጸሎትና የነገረ መለኮት መጻሕፍትን (ለምሳሌ፦ መጽሐፈ አርጋኖን፣ ሰዓታት፣ መጽሐፈ ምስጢር) የደረሰውና "የኢትዮጵያ ቄርሎስ" ተብሎ የሚጠራው ሊቅ ማን ነው?
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደ ጊዜ ንጉሥ ሄሮድስ ሕፃኑን ለመግደል በቤተልሔም ያስፈጃቸውና በቤተ ክርስቲያን እንደ መጀመሪያዎቹ ሰማዕታት የሚቆጠሩት ሕፃናት ብዛታቸው ስንት ነው?
እግዚአብሔር በመጀመሪያው ቀን (እሁድ) ከፈጠራቸው ስምንት ፍጥረታት መካከል አንዱ የትኛው ነው?
"የእግዚአብሔር ዙፋን" ተብሎ የሚጠራውና እጅግ ከፍታ ያለው ሰባተኛው ሰማይ ስሙ ማን ይባላል?ሀ) ኤረርለ) ኢዮርሐ) አርያምመ) ሰማይ ውዱድ
"ያለ ማጉረምረም (ዝም ብለህ) መስቀልህን ተሸከም። ራስህን ከሌሎች የተለየህ አድርገህ አታስብ። ስለ ኀጢአቶችህ እና ስለ ድካሞችህ (ለራስህም ለሌሎችም) ምክንያት አትደርድር። የእውነት አንተ የኾንኸውን አድርገህ ራስህን ተመልከት እንጂ።" (ሴራፊም ሮዝ)
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.facebook.com/hailegebrieltube2021
https://www.tiktok.com/@walkinaddistv
ጥር ፳፰ /28/
በዚች ቀን የከበረ ቀሌምንጦስ በሰማዕትነት ሞተ።
ይህም የሆነ በገላትያ ነገሥት በአርአያኖስና በሉቅዮስ ዘመን ነው ከታናሽነቱም የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት ሥርዓቷንና ሕጓንም እናቱ አስተማረችው ዕድሜውም ዐሥራ ሁለት ዓመት ሲሆነው በጾምና በጸሎት መጋደል ጀመረ አገልግሎትንም አበዛ በእሳት የበሰለ ሥጋም ቢሆን አይበላም ነበር። እንደ ሠልስቱ ደቂቅ ጥሬ ባቄላ የሚመገብ ሆነ እንጂ፤ ዲቁናም ተሾመ ጥበብና እውቀትም ተጨመረለት።
ወሬውም በንጉሥ ዲዮቅልጥያኖስና በመክስምያኖስ በተሰማ ጊዜ ለጣዖት እንዲሰዋ በብዙ ቢያባብሉው እሺ አላላቸውም በዚህም በብዙ አሰቃዩት እግዚአብሔርም አጸናው።
ከዚህም በኋላ ወደ አደገባት ወደ ኪራስ ከተማ መለሱት በዚያም አሠቃዩት ጌታችንም በጤንነት ያለሥቃይ አስነሣው።
ዳግመኛም ወደ መክስምያኖስ መለሱት በዚያም ቅዱስ ከልከላዎስንና ብዙ ሰማዕታትን አግኝቶ እርስ በርሳቸው ተጽናኑ የከበረ ቀሌምንጦስንም ጽኑ ሥቃይን አሠቀዩት ጌታችንም እንደቀድሞው አዳነው።
ከዚህም በኋላ ወደ መኰንን ሉቅዮስ ወሰዱትና በዚያ አሠቃዩት ጌታችንም አዳነው። በስተመጨረሻም ብዙ ከአሠቃዩት በኋላ ራሱን በሰይፍ ቆረጡ ሶፍያ የምትባል አማኒት ሴት መጥታ የቅዱሱን ሥጋ ወስዳ ገንዛ ቀበረችው።
ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎቱ ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑርለዘላለሙ አሜን።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ምንጭ፦ መጽሐፈ ስንክሳር
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.facebook.com/hailegebrieltube2021
https://www.tiktok.com/@walkinaddistv
ጥር ፳፰ /28/በዚች ቀን የከበረ ቀሌምንጦስ በሰማዕትነት ሞተ። ይህም የሆነ በገላትያ ነገሥት በአርአያኖስና በሉቅዮስ ዘመን ነው ከታናሽነቱም የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት ሥርዓቷንና ሕጓንም እናቱ አስተማረችው ዕድሜውም ዐሥራ ሁለት ዓመት ሲሆነው በጾምና በጸሎት መጋደል ጀመረ አገልግሎትንም አበዛ በእሳት የበሰለ ሥጋም ቢሆን አይበላም ነበር። እንደ ሠልስቱ ደቂቅ ጥሬ ባቄላ የሚመገብ ሆነ እንጂ፤ ዲቁናም ተሾመ ጥበብና እውቀትም ተጨመረለት።ወሬውም በንጉሥ ዲዮቅልጥያኖስና በመክስምያኖስ በተሰማ ጊዜ ለጣዖት እንዲሰዋ በብዙ ቢያባብሉው እሺ አላላቸውም በዚህም በብዙ አሰቃዩት እግዚአብሔርም አጸናው። ከዚህም በኋላ ወደ አደገባት ወደ ኪራስ ከተማ መለሱት በዚያም አሠቃዩት ጌታችንም በጤንነት ያለሥቃይ አስነሣው። ዳግመኛ ም ወደ መክስምያኖስ መለሱት በዚያም ቅዱስ ከልከላዎስንና ብዙ ሰማዕታትን አግኝቶ እርስ በርሳቸው ተጽናኑ የከበረ ቀሌምንጦስንም ጽኑ ሥቃይን አሠቀዩት ጌታችንም እንደቀድሞው አዳነው።ከዚህም በኋላ ወደ መኰንን ሉቅዮስ ወሰዱትና በዚያ አሠቃዩት ጌታችንም አዳነው። በስተመጨረሻም ብዙ ከአሠቃዩት በኋላ ራሱን በሰይፍ ቆረጡ ሶፍያ የምትባል አማኒት ሴት መጥታ የቅዱሱን ሥጋ ወስዳ ገንዛ ቀበረችው።ለእግዚ አብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎቱ ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑርለዘላለሙ አሜን።ወስብሐ ት ለእግዚአብሔር ምንጭ፦ መጽሐፈ ስንክሳር
የአረቡን ዓለም ያንቀጠቀጡ የኢትዮጵያ ጠንቋዮችና መተተኞች!! 17 ዓመት ሰርታ ብኩን ባዶ አደረኳት ምንም የላትም!! የአርቲስቷ ማሪያማዊት ጉዳይ!! #ጸሎት https://youtu.be/jcnlPURTojc?si=xejaj0_nIULef5Lt
+1
የእግዚአብሔር ፍርድ ቢዘገይ እንጅ አይቀርም!!
<<ቆሞስ አባ>> ክፍለ ማርያም ይባላል። የባሕር ዳር ዓባይ ማዶ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን 'አስተዳዳሪ' ነው። እሙሃይ ሐመልማል የተባለችው የደብሩ ዐቃቢ መነኵሲት በግዳጅ ደፍ*ሮ ወለደ። መነኵሴዋ ደ*ም አነባች። ሕፃኗ ስትወለድ ቍርጥ እሱን መሰለች።
ክስ ተመሠረተበት። ክዶ ተከራከረ። DNA ምርመራ ይካሔድ ሲባልም አሻፈረኝ አለ። በሚስኪኗ ላይ ጠበቃ ቀጠረ። የፍርድ ሒደቱ ተጓተተ። ይባስ ብሎ ነገሩ እንዲመቸው ችሎቱ ከዐዲስ አበባ ወደ ባሕር ዳር ተዛወረለት። እንደ ዋዛ ሦስት ዓመታት ነጐዱ።
ብዙዎች ድምጽ አሰሙ። ሀገረ ስብከቱም ዝምታን መረጠ። ይባስ ብሎ የክፍሉ አባትም ታቦት አቁመው <<ሁላችንም እንታማለን>> ሲሉ በዐደባባይ አስተባበሉ። አሁን ከሦስት ዓመታት የደኃዋ ለቅሶ በኋላ ክፍሌ ከማንኛውም የክህነት ሥራ መታገዱን ከውስጥ ምንጭ ሰምተናል። እግዚአብሔር ምን ዓይነት ተአምር ያሳየን ይሆን?
ገዳም ጥለው፣ ምናኔውን ንቀው፣ ወደ ከተማ ፈርጥጠው፣ በየመዋቅሩ የተሰገ*ሰጉ የገንዘብ መነኰሳት ቤተ ክርስቲያንን አንገት እያስደፏት ነው። የከተማ ምንኵስና ገና ብዙ ጊዜ ይቀ*ብ*ረናል።
በዚህን ያሕል ጊዜ በመቅደሱ ሲንፈላሰስ ትንሽ እንኳ ሕሊናው አይፈርድበትም። ድፍረት ግን ምን ዓይነት በ*ሽ*ታ ነው?? ጊዜ ከሰጠን ገና ብዙ እናያለን። እግዚአብሔር ግን ይፈርዳል። አዎ ት ትዕግሥት እያበዛ ቸርነቱ እየከለከለችው እንጅ እግዚአብሔር ይፈርዳል።
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
