💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Kanalga Telegram’da o‘tish
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Ko'proq ko'rsatish9 054
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+317 kunlar
-6630 kunlar
Postlar arxiv
~ፍቅርን !
°አባረን አባረን...
°ፈልገን አጣነዉ
°በቃላችን ብቻ እየተናገርነዉ!
~
t.me/https_Asselfya
🔖በአንድ አያ ላይ ሶስት ጊዜ የተጠቀሰ እንስስ ዉሻ ነዉ።
🌻سَيَقُولُونَ ثَلَاثَةٌ رَّابِعُهُمْ كَلْبُهُمْ وَيَقُولُونَ خَمْسَةٌ سَادِسُهُمْ كَلْبُهُمْ رَجْمًا بِالْغَيْبِ ۖ وَيَقُولُونَ سَبْعَةٌ وَثَامِنُهُمْ كَلْبُهُمْ ۚ قُل رَّبِّي أَعْلَمُ بِعِدَّتِهِم مَّا يَعْلَمُهُمْ إِلَّا قَلِيلٌ ۗ فَلَا تُمَارِ فِيهِمْ إِلَّا مِرَاءً ظَاهِرًا وَلَا تَسْتَفْتِ فِيهِم مِّنْهُمْ أَحَدًا
~በሩቅ ወርዋሪዎች ሆነው (በጥርጣሬ) «ሦስት ናቸው፤ አራተኛቸው #ውሻቸው ነው» ይላሉ፡፡ «አምስት ናቸው፤ ስድስተኛቸው #ውሻቸው ነውም» ይላሉ፡፡ «ሰባት ናቸው፤ ስምንተኛቸውም #ውሻቸው ነው» ይላሉም፡፡ «ጌታዬ ቁጥራቸውን ዐዋቂ ነው፡፡ ጥቂት (ሰው) እንጂ አያውቃቸውም» በላቸው፡፡ በእነሱም ነገር ግልጽን ክርክር እንጂ (ጠልቀህ) አትከራከር፡፡ በእነሱም ጉዳይ ከነሱ (ከመጽሐፉ ሰዎች) አንድንም አትጠይቅ፡፡
~
👉የጧት ዚክር አይርሱ!
እርካታ ሲለካ
በዚክር ነው ለካ!
المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»
~
🌻وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ إِسْمَٰعِيلَ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ صَادِقَ ٱلْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًۭا نَّبِيًّۭا
በመጽሐፉ ዉስጥ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ መልክተኛ ነቢይም ነበር፡፡
🌻وَكَانَ يَأْمُرُ أَهْلَهُۥ بِٱلصَّلَوٰةِ وَٱلزَّكَوٰةِ وَكَانَ عِندَ رَبِّهِۦ مَرْضِيًّۭا
ቤተሰቦቹንም በሶላትና በዘካ ያዝ ነበር፡፡ እጌታውም ዘንድ ተወዳጅ ነበር፡፡
~
«ሁሌም ብታዳምጠው ፣ ደጋግመህ ብታነበው ፣ ሁሌም አብረከው ብትሆን የማይሰለች ድንቅ የአላህ ቃል።!!
ቁርአን!!
~
t.me/https_Asselfya
በዚህ ግሩፕ በስደት ያላችሁ ወንድምና እህቶች ስራ ለመፈለግ ይረዳችሁ ዘንድ ታስቦ የተከፈተ ነው
እኛ ሙስሊሞች ወንድማማቾች ነን ወንድም በወንድሙ
እህት በእህቷ ጉዳይ ችላ ሊላ እና ተቸግሮ እያየ ዝም ሊል አይገባም
ሰራ የምትፈልጉ ያላችሁበት ቦታ መግለፅ
በገለፁበት ቦታ ስራ ካለ ማሳወቅ
አላህ ይርዳችሁ
https://t.me/+4xX0RYrUI8U1MTQ8
https://t.me/+4xX0RYrUI8U1MTQ8
ጥያቄ፦ አንድ ሰው ለትዳር የፈለጋትን ሴት የሷን ፍሏጎት ለማወቅ ቤተሰቧን ከመጠየቁ በፊት እሷን ሊያገባት እንደሚፈልግ መጠየቅ እንዴት ይታያል ?
☜ومن الذين بُشّروا بالجنّة من النساء
☞ከሴቶች በጀነት የተበሰሩ እነማን ይገኙበታል
ثبت بالنص الصريح تبشير بعض النساء بالجنة ،
በእርግጥም ግልፅና ሰሂህ በሆኑ መረጃዎች በጀነት የተበሰሩ የተወሰኑ ሴት ሰሀባዎች እና ከቀደምት ኡማዎች ይገኛሉ እነርሱም
1- آسيةُ بنتُ مزاحمٍ ، امرأةُ فرعونَ .
2- مريم ابنة عمران .
3_خديجة بنت خويلد
①☞ኣሲያ ቢንት ሙዛሂም
②☞መርየም ቢንት ኢምራን
③☞ኸዲጃ ቢንት ኹወይሊድ
فَقَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: (أَفْضَلُ نِسَاءِ أَهْلِ الْجَنَّةِ: خَدِيجَةُ بِنْتُ خُوَيْلِدٍ، وَفَاطِمَةُ بِنْتُ مُحَمَّدٍ، وَآسِيَةُ بِنْتُ مُزَاحِمٍ امْرَأَةُ فِرْعَوْنَ، وَمَرْيَمُ ابْنَةُ عِمْرَانَ).
📘وصححه الألباني في "صحيح الجامع" (1135).
4- سمية بِنْت خياط
④☞ ሱመያ ቢንት ኸያጥ
جاء عَنْ عُثْمَانَ بن عَفَّانَ، قَالَ: سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ لأَبِي عَمَّارٍ، وَأُمِّ عَمَّارٍ: (اصْبِرُوا آلَ يَاسِرٍ مَوْعِدُكُمُ الْجَنَّةُ).
📗رواه الطبراني في "المعجم الكبير" (769)
5- عائشة بنت أبي بكر الصديق
☞①ኣኢሻ ቢንት አቢ በክር አሲዲቅ
عَنْ عَائِشَةَ أَنَّ جِبْرِيلَ جَاءَ بِصُورَتِهَا فِي خِرْقَةِ حَرِيرٍ خَضْرَاءَ إِلَى النَّبِيِّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فَقَالَ: " هَذِهِ زَوْجَتُكَ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ " .
📕أخرجه الترمذي (3880) وقال : حَدِيثٌ حَسَنٌ غَرِيبٌ،
6- حفصة بنت عمر بن الخطاب
⑥☞ ሀፍሳ ቢንት አቢ በክር
📒عَنْ أَنَسٍ، رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ: " أَنَّ النَّبِيَّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ طَلَّقَ حَفْصَةَ، فَأَتَاهُ جِبْرِيلُ عَلَيْهِ الصَّلَاةُ وَالسَّلَامُ، فَقَالَ: يَا مُحَمَّدُ، طَلَّقْتَ حَفْصَةَ وَهِيَ صَوَّامَةٌ قَوَّامَةٌ، وَهِيَ زَوْجَتُكَ فِي الْجَنَّةِ، فَرَاجِعْهَا " أخرجه الحاكم في ☜ وحسنه الألباني في "صحيح الجامع" (4351).
7- فاطمة بنت رسول الله
⑦☞ፋጢማ ቢንት ረሱል صلى الله عليه وسلم
📙ما جاء عَنْ حُذَيْفَةَ، قَالَ ....قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: (إِنَّ هَذَا مَلَكٌ لَمْ يَنْزِلِ الأَرْضَ قَطُّ قَبْلَ هَذِهِ اللَّيْلَةِ اسْتَأْذَنَ رَبَّهُ أَنْ يُسَلِّمَ عَلَيَّ وَيُبَشِّرَنِي بِأَنَّ فَاطِمَةَ سَيِّدَةُ نِسَاءِ أَهْلِ الجَنَّةِ وَأَنَّ الحَسَنَ وَالحُسَيْنَ سَيِّدَا شَبَابِ أَهْلِ الجَنَّةِ) ☜أخرجه الترمذي وصححه الألباني في "صحيح الجامع" (4190).
8- أم زفر رضي الله عنها (المرأة السوداء التي كانت تُصرع):
⑧☞ ኡሙ ዘፍር በአብዛኛው ጥቁርዋ ሴት ተብላ የምትታወቀው
📕قال عَطَاءُ بْنُ أَبِي رَبَاحٍ قَالَ : قَالَ لِيَ ابْنُ عَبَّاسٍ: " أَلَا أُرِيكَ امْرَأَةً مِنْ أَهْلِ الْجَنَّةِ ؟ قُلْتُ: بَلَى. قَالَ هَذِهِ الْمَرْأَةُ السَّوْدَاءُ أَتَتِ النَّبِيَّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ ، فَقَالَتْ : إِنِّي أُصْرَعُ ، وَإِنِّي أَتَكَشَّفُ ، فَادْعُ اللهَ لِي ، قَالَ : ( إِنْ شِئْتِ صَبَرْتِ وَلَكِ الْجَنَّةُ ، وَإِنْ شِئْتِ دَعَوْتُ اللهَ أَنْ يُعَافِيَكِ ). فَقَالَتْ: أَصْبِرُ، فَقَالَتْ: إِنِّي أَتَكَشَّفُ، فَادْعُ اللهَ أَنْ لَا أَتَكَشَّفَ. فَدَعَا لَهَا .أخرجه البخاري (5652)، ومسلم (2576).
9 أم سليم رضي الله عنها:
⑨ ኡሙ አነስ ኡሙ ሱለይም
📗فعَنْ أَنَسٍ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، قَالَ: (دَخَلْتُ الْجَنَّةَ فَسَمِعْتُ خَشْفَةً، فَقُلْتُ : مَنْ هَذَا؟ قَالُوا : هَذِهِ الْغُمَيْصَاءُ بِنْتُ مِلْحَانَ أُمُّ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ) أخرجه مسلم (2456).
الله أعلم
ዱኒያ እንደዚህ ነች ያለምንም እረፍት ቀን ከሌት ቢለፉ ሙሉዕ አትሆንም
hpps//t.me/UstazKedirAhmed
.
قَالَ شَيْخُ الْإِسْلَامِ ـ رَحِمَهُ اللهُ ـ :
"إِذَا كَانَ الْعَبْدُ دَائِمًا شَاكِرًا مُسْتَغْفِرًا، فَلَا يَزَالُ الْخَيْرُ يَتَضَاعَفُ لَهُ وَ الشَّرُّ يَنْدَفِعُ عَنْهُ".
مَجْمُوعُ الْفَتَاوَىٰ( ٢٦٢/١٤).
ወዳጄ!
የተሻልክ ሰው ሁነህ መገኘት ያለብህ ከሌሎች ሰዎች ሳይሆን ከትላንት ማንነትህ ነው ።
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/Mf11q
Repost from ትዳር እና ኢስላም 🌷🌹🥀
⚠️⚠️⚠️⚠️⚠️📡
የመጀመሪያው ፕሮግራም
📣 ተጀመረ 🔈 ✅
•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
🎤
📚
ተ⭐️
ጀ⭐️
መ⭐️
ረ⭐️
ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም!
ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት‼
➘ ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘ ➘ ➘ ➘
https://t.me/tdarna_islam?livestream
https://t.me/tdarna_islam?livestream
Repost from ትዳር እና ኢስላም 🌷🌹🥀
⚠️⚠️⚠️⚠️⚠️📡
🇸🇦ታላቅ የዳዕዋና የኒካህ ፕሮግራም
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የወንድማችን ሰዒድ ሙሐመድ እና የእህታችን ሰሚራ ሐሰን የኒካህ
ፕሮግራም
〰〰 〰〰 〰〰 〰〰
بَارَكَ اللّهُ لكما، وَبَارَكَ عَلَيْكما، وَجَمَعَ بَيْنَكُمَا فِي خَيْرٍ
ተጋባዥ እንግዶቻችን
1️⃣, ኡስታዝ አብዱ ሹኩር
2️⃣, ኡስታዝ አቡ ሙዐዝ
3️⃣, ኡስታዝ ኢብራሂም ኸይረዲን
4️⃣, ኡስታዝ አቡ ሂበቱሏህ
በወንድም ጦልሐ
✅ቁርአን ይጋብዘናል
🎤አቡ ሁዘይፋ ሰዒድ እና አቡ ሁዘይፋ ሀይደር የመድረክ መሪዎች
▶️ ነገ ሰኞ ከምሽቱ 4️⃣:0️⃣0️⃣
🎴 የሚተላለፍበት ቻናል🎴
👇👇👇👇👇👇👇👇
🎴 🔗 😊 tdarna_islam 👈🟢
🎴 🔗 😊 tdarna_islam 👈🟢
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
