Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት analitikasi
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 15 335 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 5 641-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 191-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 15 335 obunachiga ega bo‘ldi.
15 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -80 ga, so‘nggi 24 soatda esa -1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 22.23% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 10.47% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 3 409 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 605 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 22 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 16 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
#ኅዳር_13_በዓለ_እግዚአብሔር_አብ_ወአእላፍ_መላእክት፤ በደብረ ሲና ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ካቴድራል
፨የዚህ ደብር ታሪክ እንዲህ ነው፤ በደብሩ የሚገኘው የእግዚአብሔር አብ ታቦት #በደብራችን_በቀጨኔ_ደብረ_ሰላም ይገኝ ነበር፤ በታላላቅ አባቶችም ይህ ታቦት ወጥቶ ወደ አሁኑ እግዚአብሔር አብ ቤ.ክ ሥፍራ እንደሚሄድ #የበቁ_አባቶች_ይናገሩ_ነበር፡፡ እንደተናሩትም ሐምሌ 29፤ 1969 ዓ.ም ታቦተ ሕጉ ከቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለም ወጥቶ ወደ ተዘጋጀለት መቃኞ ቤት አረፈ፣ ቤተ_ክርስቲያኑም እራሱን ችሎ እስኪቆም ድረስ የደብራችን የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለም አገልጋዮች #በቅዳሴ፣በማኀሌት እና በሰዓታት ያገለግሉ ነበር ::
ከዚህም በኋላ ጥር 19 ቀን 1971 ዓ.ም የመጀመሪያው ቤተ_ክርስቲያን አልቆ ተመርቋል። የቤተ_ክርስቲያኑ ዲያቆናት ፣ ቀሳውስት እና መሪጌቶችም በጊዜያዊነት ተቀጥረው ነበር ሆኖም የአገልግሎት ፍቅር ያደረባቸው የቀጨኔ ደብረ ሰላም ሊቃውንት አልግሎታቸውን አላቆሙም ነበር። ታላቁ ሊቅ አለቃ ኤልያስ ነቢየ ልዑል ከመኖርያ ቤታቸው ቀጨኔ ድረስ በምጣት ለደብሩ ታላቅ አሰተዋጽዖ አድርገዋል።
እሁን ያለው ሕንፃ ቤ.ክ የደብተራ ኦሪት እና የኖኀ መርከብን ቅርጽ ይዞ በቅድስቱ አካባቢ ያለው አሠራር ደግሞ ክቧን ቤ.ክ ሆኖ ተሰርቶ በ2009 ዓ.ም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ተመርቋል፡፡ የቅዱስ እግዚአብሔር አብ ታቦትም ኅዳር 13 እልፍ አእላፋት መላእክት በሚከብሩበት ዕለት ይከብራል።
በዚሁ ደብር ኅዳር 25 #የሰማዕቱ_ቅዱስ_መርቆሬዎስ በዓልም ይከበራል ( ታቦቱ በድርብነት አለ)
የእግዚአብሔር ቸርነት የአእላፍ መላእክት ተራዳኢነት አይለየን
/በቀጨኔ.ደ.ሰ መድኀኔዓለም ወደብረ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት ሚዲያ እና ሕዝብ ግንኙነት ዋና ክፍል የተዘጋጀ/
#share
፨Facebook
https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool
፨YouTube https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w
፨Telegram
https://t.me/Finotehiwott
፨Tiktok
http://tiktok.com/@finotehiwot
፨Website www.finotehiwotsundayschool.com
#Share #like
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
