uz
Feedback
SOA COMMUNITY BALCHA Primary CAMPUS

SOA COMMUNITY BALCHA Primary CAMPUS

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish
934
Obunachilar
+124 soatlar
+37 kunlar
+730 kunlar
Postlar arxiv
Repost from N/a
“ከስክሪን ቀንሰን – መጽሐፍት እንግለጥ!” ከተማ አቀፍ የንባብ ፌስቲቫል ሳምንት ከነሐሴ 21-25/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ ንባብ የእውቀት በር፣ የምናብ መስኮትና የትውልድ ግንባታ መሠረት ነው። በዲጂታል ዘመን የስክሪን አጠቃቀም የዕለት ተዕለት ሕይወታችን አካል እየሆነ በመጣበት ወቅት፣ መጽሐፍ ለማንበብ የሚኖረንን ጊዜና ትኩረት እንደገና ማስመለስ የጋራ ኃላፊነት አለብን። በዚህ መሠረት “ከስክሪን ቀንሰን – መጽሐፍት እንግለጥ!” በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የከተማ አቀፍ የንባብ ፌስቲቫል ሳምንት፣ የንባብ ባህልን ለማስፋፋት፣ መጽሐፍ አንባቢዎችን ለማበረታታትና በተለይም በሕፃናትና በወጣቶች ዘንድ የንባብ ፍላጎትን ለማዳበር የተዘጋጀ የንባብ ንቅናቄ ሳምንት ነው። የፌስቲቫሉ መሪ ቃል “ከስክሪን ቀንሰን – መጽሐፍት እንግለጥ!” ቴክኖሎጂን መቃወም ሳይሆን የስክሪን አጠቃቀማችንን ሚዛናዊ በማድረግ ለንባብ፣ ለማሰብ፣ ለመወያየት እና ለመማር የሚያስፈልገንን ጊዜ እንድናስተካክል የቀረበ ጥሪ ነው። አንድ ሰዓት ከስክሪን ቀንሰን አንድ ምዕራፍ ከመጽሐፍ ማንበብ፣ ከልጆቻችን ጋር መጽሐፍ ማንበብ፣ መጽሐፍ በስጦታም ሆነ በትውስት መለዋወጥና ባነበብነው ላይ መወያየት ትንሽ ተግባር ቢመስልም ትልቅ የትውልድ ግንባታ መሰረት ነው። ውድ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፣ ደራሲያን፣ አሳታሚዎች፣ ወጣቶች፣ መምህራን… የንባብ ሳምንቱ ከነሀሴ 21-25/2018 በከተማችን በሚገኙ 72 ቤተመጽሐፍት በሁሉም የሚካሄድ በመሆኑ በየአካባቢያችሁ በሚገኙ ቤተመጽሐፍት በመገኘት በንባብ ባህል ግንባታ የራሳችሁን ሚና እንድትወጡ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ይህ ሳምንት የንባብ ሳምንት ብቻ ሳይሆን፣ የንባብ ልማድን የምንጀምርበት ሳምንት እናድርገው! “ስክሪንን በሚዛን፣ መጽሐፍን በፍቅር እናብብ! ትውልዳችንን እናንቃ!” Via Hirut Kassaw

https://www.facebook.com/share/r/1HmLTw2Npm/ ቅዳሜ ጠዋት ልጆቻችሁን አብረሆት ቤተመፃህፍት ውሰዱ

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የ19 ዓመቱ ታዳጊው የ4.1 ሚሊዮን ዶላር ስኮላርሺፕ እንዴት አሸነፈ ? ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርጓል፤ ይከታተሉ👇 https://youtu.be/fJszX23u_-A?si=geN2Jps6HY6gMcnp

photo content
+9

photo content
+1

photo content
+9

ዛሬ የክረምት ተማሪዎች -በአራት ኪሎ ዩኒቨርስቲ ,taxidermy studio

የተሟላ የመንግስት መፀሀፍ ሰለመጣ ከሰኞ ጀምሮ ስርጭት ይጀመራል።

EthioExam | Free Grade 12 Exam Prep in Ethiopia https://share.google/578ZtELIq8l6jesLr

ነፃ የትምህርት ዕድል በአሜሪካ https://youtube.com/watch?v=ZVT0P-yeHeg&si=0tqzZYf1MHsbn3aE

Chilling Warning For Parents As MRI Scans Show Phones Are Damaging Kids'... https://youtube.com/watch?v=EPqItSmEaFE&si=8T0_1NCulodob1de

Screen time damages white matter ,myelin, in the brain! No more mobile for kids!!!