uz
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Kanalga Telegram’da o‘tish

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Ko'proq ko'rsatish
2 606
Obunachilar
+324 soatlar
+87 kunlar
+2530 kunlar
Postlar arxiv
ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት ልዩ መርሐግብር እሑድ የካቲት 01/2018ዓ.ም
ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯       በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት ልዩ መርሐግብር እሑድ የካቲት 01/2018ዓ.ም  ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።     እሑድ  የካቲት 01/2018 ዓ.ም         ከረፋዱ 5:30    እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ                    የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በጣም አስቸኳይ የሥራ እድል የሥራው ዓይነት:- ሲቨል ኢንጅነር  ወይም ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ነገ ጥር 20/2018 የመጨረሻ ቀን በመሆኑ ከታች በተቀመጡት ስልኮች በመደወል ሙሉ መረጃውን ማግኘት ይችላሉ። ስልክ :- 0911-61-05-68             0931-14-44-44

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። በእንተ ኢትዮጵያ በሚል ርዕስ ልዩ መርሐግብር ያዘጋጀላችሁ ሲሆን በዕለቱም ፦ 🔸ያሬዳዊ ዝማሬ 🔸ቃለ-ወንጌል 🔸መነባንብ 🔸ልዩ ዝግጅት..
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ           አሐዱ አምላክ አሜን።
                በእንተ ኢትዮጵያ በሚል ርዕስ ልዩ መርሐግብር ያዘጋጀላችሁ ሲሆን
በዕለቱም ፦ 🔸ያሬዳዊ ዝማሬ 🔸ቃለ-ወንጌል 🔸መነባንብ 🔸ልዩ ዝግጅት...
የሚቀርቡ ሲሆን እርስዎም በዕለቱ በመገኘት የመርሐግብሩ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም በአክብሮት ጠርተንዎታል። ማንኛውም ዕድሜያቸው ከ 14 ዓመት በላይ የሆናቸው በሙሉ  መገኘት ይችላሉ 📅 ቀን፦ ቅዳሜ ጥር 30/2018 ዓ.ም 🕰 ሰዓት፦ ከቀኑ 9:00 ቦታ፦ በደብሩ ስብከተ ወንጌል አዳራሽ እግዚአብሔር አምላክ ማኅበራችንን ይባርክ!

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። በእንተ ኢትዮጵያ በሚል ርዕስ ልዩ መርሐግብር ያዘጋጀላችሁ ሲሆን በዕለቱም ፦ 🔸ያሬዳዊ ዝማሬ 🔸ቃለ-ወንጌል 🔸መነባንብ 🔸ልዩ ዝግጅት..
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ           አሐዱ አምላክ አሜን።
በእንተ ኢትዮጵያ በሚል ርዕስ ልዩ መርሐግብር ያዘጋጀላችሁ ሲሆን
በዕለቱም ፦ 🔸ያሬዳዊ ዝማሬ 🔸ቃለ-ወንጌል 🔸መነባንብ 🔸ልዩ ዝግጅት...
የሚቀርቡ ሲሆን እርስዎም በዕለቱ በመገኘት የመርሐግብሩ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም በአክብሮት ጠርተንዎታል። ማንኛውም ዕድሜያቸው ከ 14 ዓመት በላይ የሆናቸው በሙሉ መገኘት ይችላሉ 📅 ቀን፦ ቅዳሜ ጥር 30/2018 ዓ.ም 🕰 ሰዓት፦ ከቀኑ 9:00 ቦታ፦ በደብሩ ስብከተ ወንጌል አዳራሽ እግዚአብሔር አምላክ ማኅበራችንን ይባርክ!

ሥርዓተ ቀብራቸው በደብረ ሊባኖስ ገዳም ይፈጸማል። ቅዱስ ሲኖዶስ የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት ለ#EOTCTV እንደገለጸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳ
ሥርዓተ ቀብራቸው በደብረ ሊባኖስ  ገዳም ይፈጸማል። ቅዱስ ሲኖዶስ የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት ለ#EOTCTV እንደገለጸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ የብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ሥርዓተ ቀብር ጥር 19 ቀን 2018 ዓ.ም በተማሩበት በመነኮሱበት እና ለረጅም ዓመታት ባገለገሉበት በታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ይፈጸማል። ©Eotc

ዜና ዕረፍት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ። ብፁዕነታቸው በሀገር ውስጥ እና በኢየሩሣሌም የኢት
+1
ዜና ዕረፍት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የገዳማት መምሪያ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ። ብፁዕነታቸው በሀገር ውስጥ እና  በኢየሩሣሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ በመሆን ሰፊ አገልግሎት አበርክተዋል ። © - የኢኦተቤ

'' ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር '' በመ/ር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር ዛሬ ቅዳሜ ጥር 16/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድ
'' ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ''                      በመ/ር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  ዛሬ ቅዳሜ  ጥር 16/2018 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com