uz
Feedback
የአዲስ አበባ ዋና ኦዲተር መ/ቤት

የአዲስ አበባ ዋና ኦዲተር መ/ቤት

Kanalga Telegram’da o‘tish

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥያቄ: @AA_General_Auditor Official Channel of A.A Auditor General. Like Our Facebook https://www.facebook.com/Addis-Ababa-Office-of-the-Auditor-General/

Ko'proq ko'rsatish
497
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kun
Ma'lumot yo'q30 kun

Ma'lumot yuklanmoqda...

O'xshash kanallar
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Aprel '24
Aprel '24
+6
0 kanalda
Mart '24
+7
0 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+16
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+499
0 kanalda
Sana
Obunachilarni jalb qilish
Esdaliklar
Kanallar
17 Aprel+1
16 Aprel0
15 Aprel+1
14 Aprel0
13 Aprel0
12 Aprel0
11 Aprel0
10 Aprel0
09 Aprel0
08 Aprel0
07 Aprel0
06 Aprel+1
05 Aprel0
04 Aprel+1
03 Aprel0
02 Aprel+2
01 Aprel0
Kanal postlari
መ/ቤቱ የስድስት ወር እቅድ አፈጻጸም ግምገማ አደረገ! አዲስ አበባ ጥር 30/05/16ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር መ/ቤት የስድሰት ወር የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ከአጠቃላይ ሰራተኞች ጋር
+5
መ/ቤቱ የስድስት ወር እቅድ አፈጻጸም ግምገማ አደረገ! አዲስ አበባ ጥር 30/05/16ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር መ/ቤት የስድሰት ወር የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ከአጠቃላይ ሰራተኞች ጋር አደረገ፡፡ የእቅድና በጀት ዳይሬክተር መ/ቤቱ በስድስት ወር ያከናወናቸውን ስራዎች ለሰራተኞች ያቀረበ ሲሆን ሪፖርቱ በእቅድ ተይዘው የተከናወኑ ተግባራትን ፤በእቅደ ተይዘው ያልተከናወኑ ተግባራትን፤የታዩ ጠንካራ ጎኖችን እና የታዩ ውስንነቶችን በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ መ/ቤቱ በስድስት ወር ውስጥ በኦዲት ዙሪያ ሊያከናውን በእቅድ ከያዛቸው አንጻር ክንውኑ የተሻለ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን በኦዲት ሪፖርት አቀራረብ ላይ የሚታዩ መጓተቶች በቀጣይ መቅረፈ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ ዋና ኦዲተር አቶ አመንቴ መቻሉ በውይይቱ ወቅት ከተለያዩ ኦዲተሮች ለተነሱ ጥያቆዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል በዚህም የ2016 የስድስት ወር እቅድ አፈጻጸማችን በንጽጽር የተሻለ እንደሆነና የሁላችሁም አስተዋጾኦ የሚደነቅ በመሆኑ በቀጣይ ቀሪ ስድስት ወራት ከዚህ በተሻለ ተነሳሽነት አንድንተገብር የሁላችንም ኃላፊነት እንደሆነ በማስገንዘብ በሁሉም ዘርፍ ሰራተኛው ትኩረት አድርጎ በቀጣይ ወራት እቅዳቸውን በመፈተሸ ቀሪ ስራዎች ላይ ርብርብ እንዲደረግ አሳስበዋል፡፡ በመጨረሻም በ9ኛው የክልሎችና የከተማ አስተዳደሩ የዋና ኦዲተሮች የልምድ ልውውጥ ወቅት የተሻለ ስራ ላከናወኑ የመ/ቤቱ ሰራተኞች የምስጋና ሰርትፍኬት በመስጠትና ከመ/ቤቱ በጡረታ ለተገለሉ አንድ ኦዲተር ከመ/ቤቱ ሰራተኞች የቀረበላቸውን ስጦታ በማበርከት ውይይቱ ተጠናቋል፡፡

2
የአዲስ አበባ ከተማ የዋና ኦዲተር መ/ቤት ሰራተኞችና አመራሮች የሳይንስ ሙዝየምና አንድነት ፓርክን ጎበኙ! አዲስ አበባ የካቲት 01/06/16 የአዲስ አበባ ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሰራተኞች በሳይንስ ሙዝየምና በአንድነት ፓርክ በመገኘት የተለያዩ ታሪካዊ ቅርሶችና የነገስታትን ቁሳቁሶችን ጎብኝተዋል፡፡ የመ/ቤቱን ስድስት ወር እቅድ አፈጻጸም ግምገማ ከተደርገ በኃላ በቀጥታ ሰራተኞች ወደ አንድነት ፓርክና ወደ ሳይንስ ሙዝየም በመሄድ ሀገራዊ አንድነትን የሚያንጸባርቁ የተለያዩ የቀድሞ ነገስታትና ሀገር መሪዎችን ስራዎች የተመለኩቱ ሲሆን በስተመጨረሻም ወደ ሳይንስ ሙዝየም በመሄድ የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ጉዞ ከየት ወደየት በሚል የተዘጋጀውን የዲፕሎማሲ ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፤ በጉብኝቱ ማጠቃለያ ወቅት ያነጋገርናቸው አንዳንድ የመ/ቤቱ ሰራተኞች በሰጡት አስተያየት በሁለቱም ቦታዎች ባዩት ነገር እጅግ መደሰታቸውን ገልጸው የሀገርን ታሪክና ባህል ከመረዳት አንጻር ጠቃሚ ግንዛቤ ያገኙበት መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ መ/ቤቱም ለወደፊቱ እንደዚህ አይነት ሀገራዊ አንድነትን የሚፈጥሩ ስፍራዎችን ሰራተኛው እንዲጎበኝ እንደሚደረግ ለማወቅ ተችሏል፡፡
1
3
የነገው የውይይት መድረክ ላይ በጊዜ በመገኘት ቦታ እንድትይዙ እየጠየቅን ከ2:30 ቦኋላ ማንኛውም ሰራተኛ ወደ አዳራሸ መግባትም ሆነ መውጣት የማይፈቀድ መሆኑን እንገልፃለን።
506
4
ለመላው የመ/ቤታችን ሰራተኞች በሙሉ ሀሙስ እና አርብ ማለትም በ30/06/16-01/06/16ዓ.ም ለሁለት ቀን የመ/ቤታችንን የስድስት ወር እቅድ አፈጻጸም ግምገማ ስለምናደርግ በመ/ቤቱ 12ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው አዳራሽ ከጥዋቱ 2፤30 እንደትገኙ እናሳወቃለን፡፡ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር!
483
5
Matn yo'q...
783
6
+8
Matn yo'q...
736
7
Matn yo'q...
548
8
+4
Matn yo'q...
15
9
Matn yo'q...
1
10
ዘጠነኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ከአጎራባች ክልሎች ጋር የሚያደርገው የኦዲት ስራዎች የአፈጻጸም ተሞክሮና ልምድ ልውውጥ መርሀ -ግብር ሶስተኛው ቀን ውሎ:- በአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር መ/ቤት አዘጋጅነት እየተካሄደ ያለው የልምድ ልውውጥ እና የጋራ የምክክር ጉባኤ ዛሬ ሶስተኛው ቀን ላይ ነው፡፡ በዛሬው ፕሮግራም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤት እና የሲዳማ ክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ተሞክሮአቸውን አቅርበዋል በከሰዓት ፕሮግራም በቀረቡት ሁለቱም ሰነዶች ላይ ውይይት ይደረጋል ።
543
11
+8
Matn yo'q...
534
12
በአዲስ አበባ ከተማ ዋናአኦዲተር መ/ቤት አዘጋጅነት እየተካሄደ ያለው የልምድ ልውውጥ እና የጋራ የምክክር ጉባኤ ዛሬ ሁለተኛውን ቀን ላይ ነው በዛሬው ፕሮግራም የአማራ ዋና ኦዲተር መ/ቤት እና የቤንሻንጉል ጉሙዝ ዋና ኦዲተር መ/ቤት ተሞክሮአቸውን አቅርበዋል በከሰዓት ፕሮግራም በቀረቡት ሁለቱም ሰነዶች ላይ ውይይት ይደረጋል ።
413
13
የመ/ቤታችን የፌስቡክ ሊንክ ነው ሁላችሁም ሼር አድርጉት መረጃዎች ይደርስቹሀል።
407
14
https://www.facebook.com/a.acityofficeoftheauditorgenral/
412
15
+5
Matn yo'q...
445
16
ዘጠነኛው የአዲስ አበባ ከተማ  ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ከአጎራባች ክልሎች ጋር የሚያደርገው የአዲት ስራዎች የአፈጻጸም ተሞክሮና ልምድ ልውውጥ መርሀ -ግብር መካሄድ ጀመረ  የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ከአጎራባች ክልሎች ጋር እያካሄደ ባለው የተሞክሮና የልምድ ልውውጥ መረሀ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ፤የአማራ ክልል ፤የሲዳማ ክልል ፤የደቡብ ምዕራብ ክልል፤የደቡብ ኢትይጵያ ክልል፤የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፤የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ፤የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር፤የሃራሪ ክልል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና እና ምክትል ኦዲተሮች የአፈጻጸም ተሞክሮና ልምዳቸውን በተዘጋጀው የቼክ ልስት መሰረት ለውይይት መነሻ ይሆን ዘንድ እያቀረቡ ይገኛሉ ። የአዲስ አበባ ከተማ  ምክር ቤት ምክትል  አፈ ጉባኤ ወ/ት ፈይዛ መሐመድ ፤የመንግሥት በጀት ወጪ አስተዳደር ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ጋትዌች ዎርን ጨምሮ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር አቶ አመንቴ መቻል ተገኝተው የኦዲት ስራዎች የአፈጻጸም ተሞክሮና ልምዶችን እያዳመጡ ነው። መንግሥት ኢኮኖሚያዊ ፣ማህበራዊና ፖለቲካዊ ሥራዎችን በሚፈለገው አግባብ ማስተዳደርና መምራት እንዲችል ህግና የአሰራር መመሪያን የተከተለ ጠንካራ የፋይናንስ የቁጥጥር ስርዓት መኖር አስፈላጊ መሆኑን በመረሀ-ግብሩ መክፈቻ ላይ የጠቆሙት የአዲስ አበበ ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ት ፈይዛ  መሐመድ ኦዲት የመንግሥት ሀብትና ንብረትን ከብክነት ፣ከስርቆትና ሙስና ለመከላከል አይነተኛ መሣሪያ መሆኑን ተረድተን ሁሉችንም በተገኘንበት በዚሁ አግባብ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል ። የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤቶች የየዕለት የፋይናንስ ቁጥጥር ስራችሁን ከዓለም አቀፍ የኦዲት አተገባበር ተጨባጭ እንቅስቃሴዎች ጋር በማጣጣምና የዘርፉን ባለሙያዎች የሙያ ነጻነት በማክበር የመንግስት ሀብት ተጠብቆ እንዲጨምር ከማድረግ ረገድ ተወዳዳሪና ጠንካራ ሆናችሁ በመውጣት ኃላፊነታችሁን በአግባቡ ልትወጡ ይገባልም ሲሉ ምክትል አፈ -ጉባኤዋ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል ። ከአጎራባች ክልሎች ጋር እየተደረገ ያለው የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት የተሞክሮና የልምድ ልውውጥ መድረክ የአፈጻጸም ሪፖርቶችን መነሻ ባደረገ መልኩ ክፍተቶችን ለይቶ መሙላትን ታሳቢ ባደረገ ውይይት እስከ መጪው አርብ ድረስ በልዩ ትኩረት የሚከናወን መሆኑን ከመረሀ-ግብሩ ለመረዳት ተችሏል ።
360
17
ዘጠነኛው የአዲስ አበባ ከተማ  ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ከአጎራባች ክልሎች ጋር የሚያደርገው የአዲት ስራዎች የአፈጻጸም ተሞክሮና ልምድ ልውውጥ መርሀ -ግብር መካሄድ ጀመረ  የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ከአጎራባች ክልሎች ጋር እያካሄደ ባለው የተሞክሮና የልምድ ልውውጥ መረሀ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ፤የአማራ ክልል ፤የሲዳማ ክልል ፤የደቡብ ምዕራብ ክልል፤የደቡብ ኢትይጵያ ክልል፤የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፤የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ፤የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር፤የሃራሪ ክልል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና እና ምክትል ኦዲተሮች የአፈጻጸም ተሞክሮና ልምዳቸውን በተዘጋጀው የቼክ ልስት መሰረት ለውይይት መነሻ ይሆን ዘንድ እያቀረቡ ይገኛሉ ። የአዲስ አበባ ከተማ  ምክር ቤት ዋና  አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር፤የመንግሥት በጀት ወጪ አስተዳደር ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ጋትዌች ዎርን ጨምሮ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር አቶ አመንቴ መቻል ተገኝተው የኦዲት ስራዎች የአፈጻጸም ተሞክሮና ልምዶችን እያዳመጡ ነው። መንግሥት ኢኮኖሚያዊ ፣ማህበራዊና ፖለቲካዊ ሥራዎችን በሚፈለገው አግባብ ማስተዳደርና መምራት እንዲችል ህግና የአሰራር መመሪያን የተከተለ ጠንካራ የፋይናንስ የቁጥጥር ስርዓት መኖር አስፈላጊ መሆኑን በመረሀ-ግብሩ መክፈቻ ላይ የጠቆሙት የአዲስ አበበ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር ኦዲት የመንግሥት ሀብትና ንብረትን ከብክነት ፣ከስርቆትና ሙስና ለመከላከል አይነተኛ መሣሪያ መሆኑን ተረድተን ሁሉችንም በተገኘንበት በዚሁ አግባብ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል ። የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤቶች የየዕለት የፋይናንስ ቁጥጥር ስራችሁን ከዓለም አቀፍ የኦዲት አተገባበር ተጨባጭ እንቅስቃሴዎች ጋር በማጣጣምና የዘርፉን ባለሙያዎች የሙያ ነጻነት በማክበር የመንግስት ሀብት ተጠብቆ እንዲጨምር ከማድረግ ረገድ ተወዳዳሪና ጠንካራ ሆናችሁ በመውጣት ኃላፊነታችሁን በአግባቡ ልትወጡ ይገባልም ሲሉ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል ። ከአጎራባች ክልሎች ጋር እየተደረገ ያለው የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት የተሞክሮና የልምድ ልውውጥ መድረክ የአፈጻጸም ሪፖርቶችን መነሻ ባደረገ መልኩ ክፍተቶችን ለይቶ መሙላትን ታሳቢ ባደረገ ውይይት እስከ መጪው አርብ ድረስ በልዩ ትኩረት የሚከናወን መሆኑን ከመረሀ-ግብሩ ለመረዳት ተችሏል ።
1
18
+3
Matn yo'q...
365
19
ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ !
488
20
+1
Matn yo'q...
737