cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ASHRAF COMPARATIVE

•⊰✿❁ *﷽* ❁✿⊱•

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
1 239
Obunachilar
-224 soatlar
+117 kunlar
+9230 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
ይችን ነገር አንቡባት
2311Loading...
02
Media files
1 09610Loading...
03
ውይይትውይይት ውይይት እየሱስ በBible እና በquran ወንድማችን: Ashraf VS ወገናችን :ቲንሿ https://t.me/abdlaziz_student
3650Loading...
04
Media files
4232Loading...
05
ካልገባችሁ አሳውቁኝ ተርጉሜ በጹሑፍ አስቀምጠዋለው።
5830Loading...
06
እረ ጉድ ይህ ነበር የቀራቸው ብለው ብለው ስላሴን በቸኮሌት እና በከረሜላ ማስረዳት ጀመሩ
1 8777Loading...
07
◢🇵🇸◣            ◢🇵🇸◣ 🇵🇸FREE◣ ◢🇵🇸🇵🇸🇵🇸 ◥🇵🇸 𝗣𝗮𝗹𝗲𝘀𝘁𝗶𝗻𝗲 🇵🇸◤     ◥🇵🇸🤲🏼❣️!🇵🇸◤           ◥🇵🇸🇵🇸◤               ◥◤ ALL EYES ON RAFAH 👀
5571Loading...
08
የመክፈራቸው መንሴ ከ አስር ዓመት በፊት ይኚ ሸህ ከእስልምና ወጥተዋል እየተባለ ድቤ ተመቶ ነበር። ነገሩ እውነት ነው ከእስልምና ወጥተው ነበር የወጡት መንሴ ግን አንብበው አውቀው አይደለም እስልምና ውሸት ነው ብለው አይደለም። ጉዳዩ እንዲህ ነው እስልምናን የለቀቁት ተቸግረው ነው። ከራሳቸው እንዳረጋገጥኩት እኚ አባት ከተማ ይኖሩ ነበር እናም ነገር አልመቻች ብሎ ወደ ገጠር ይመለሳሉ በዚያ ግዜ ወንድሞቻቸው ውርስን ይከለክላቸዋል በዛሁም ባስቸጋሪ ድህነት ይፈተናሉ በዚህ ግዜ ነበር በምዕራባዊውያን ብር ቀኝ የተገዙት የፕሮቴስታንት (የጴንጤ) እምነት ተከታዮች የፈረደበትን ብር በማሳቀፍ ወደ ፕሮቴስታንትነት የወሰዷቸው። ብር በመስጠት ብቻ አይደለም ያቆሙት ቤት በመስራት በየ ወሩ 4,200 ደውመዝ በማድረግ የውሸት ቅጥረኛ አድርገዋቸው ነበር። አልሃምዱሊላህ አሁን ግን ይህን ሁሉ እርግፍ አድርገው በመተው እስልምናን በመቀላቀል በእስልምና እየኖሩ ነው። 🔎https://t.me/ashraf_com1
10Loading...
09
Media files
2 23720Loading...
10
ይህን ምስል ከዛሬ አንድ አመት በፊት ሼር ሳደርገው ብዙዎቻችሁ ይህማ እብድ ነው ብላችሁ ነበር አይደል? በሚያሳዝን መልኩ ግን በክርስትና በባዶ እግር ራቁቱን መራመድ እንደ ተአምር ነው የሚቆጠረው😅 :-ማስረጃ ከፈለጋችሁ እነሆ “በዚያ ዓመት እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፦ ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ ብሎ ተናገረው። እንዲህም አደረገ፥ ራቁቱንም ባዶ እግሩንም ሄደ።”   — ኢሳይያስ 20፥2 “እግዚአብሔርም አለ፦ ባሪያዬ ኢሳይያስ በግብጽና በኢትዮጵያ ላይ ሦስት ዓመት ለምልክትና ለተአምራት ሊሆን ራቁቱንና ባዶ እግሩን እንደ ሄደ፥”   — ኢሳይያስ 20፥3 ባልጠፋ ተአምር እንደ እብድ ለሦስት አመት ሙሉ ራቁቱን ሲንከባለል አስባችሁታል?🙊 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
4714Loading...
11
ታላቁ ኢማም ኢማሙ ሻፊህ እንዲ ይላሉ ከሸሪያ እውቀት ቀጥሎ እንደ ህክምና እውቀት የሚወደድ እና የሚከበር አይቸ አላውቅም ይላሉ 👩‍⚕️👨‍⚕️ ዶክተሮች በርቱ
5521Loading...
12
“በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ "ክፉ "አድራጊዎችን" ሁሉ "ጠላህ"።”   — መዝሙር 5፥5 እግዚአብሔር "ሐጢያትን" እንጂ "ሐጢያተኛን" አይጠላም የሚለውን የክርስትያኖችን ስብከት ራቁቱን የሚያስቀራ ጥቅስ!😌 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
6654Loading...
13
Media files
7980Loading...
14
ወጣቶች ሆይ በሰዓታችሁ ተጠቀሙበት ማንን ማምለክ እንዳለባችሁ በወጣትነታችሁ እወቁ ሟች ሽማግሌዎች እና አዛውንቶች ብቻ አይደሉም። ሁላችንም ሟቾች ነን ቀነ-ቀጠሮ የለንም፤ ነገ ቀብር ገቢዎች ነን ቀብር ላይ ወደንም ኾነ ተገደን 3ት ጥያቄዎችን ተጠያቂዎች ነን ይህን ጥያቄ የምንመልሰው ማንን ማምለክ እንዳለብን ለይተን ስናቅ ነው። 📚 አቡ ዳውድ, 4753 📚 አህመድ, 18063 🔎
2 6356Loading...
15
The low of Christian Apologist “Christian question are neither created nor destroyed” always identica,l it copy pest from western to Ethiopian 🔎 https://t.me/ashraf_com1
7471Loading...
16
በሚችሉት share አድርጉ Tiktok ላይ Facebook ላይ በሁሉም የጀመዓ አቅም ባይኖራችሁ የሚያግዝ ይኖራል በረከለሁ ፊኩም
9191Loading...
17
አሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ። ያ ጀመዓህ! "የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊያን " የሚለውን መጽሐፍ ጸሐፊ አዩብ እስማዒል ከሚሰራው ስራ ላይ በገጠመው ኪሳራና እዳ ምክንያት በሊቢያ አድርጎ ወደ አውሮፓ ለመሄድ አስቦ የመርከብ ብር መክፈል ስላልቻለ አሁን ሊቢያ ይገኛል እናም ወንድም እህቶቼ የሙቃረና  ደርስ ተማሪዎች ሁሉም ይሄንን መጽሐፍ በመግዛት ከልጁ ጎን እንሁን።  መጽሐፉን ማንበብ ካልቻልን በስማችን እየገዛን ለተማሪዎች እንዲሁም ለመድረሳዎች እንዲሰጥ የማድረግም አማራጭ አለ ። 1000419041398 Muhammed seid muhammed ለሙሉ መረጃ በዚህ አናግሩኝ @IbunReshed
9402Loading...
18
اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْهَمِّ وَالْحُزْنِ وَالْعَجْزِ وَالْكَسَلِ وَالْجُبْنِ وَالْبُخْلِ وَضَلَعِ الدَّيْنِ وَغَلَبَةِ الرِّجَالِ
6850Loading...
19
አፈርጥ ብላ ሄዳ አሳብጣ መጣች አሉ ዲ/ን ሔኖክ ሀይሌ አፈረጠው ቃል በቃል “እኛ ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንከን አለ ብለን እናምናለን” አለ። ሙሉ ትምህርቱን በምስሉ ላይ ተመልከቱት እኛ ሙስሊሞች መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዟል ተከልሷል ስንል አልቀበልም ብላችሁ እንቧ ከረዮ ስትሉ የነበራችሁ ቅዱሳን የት ናችሁ? እኛም በድጋሜ እንላለን መጻፉ የፈጣሪ ቃል አይደለም ሰዎች ጽፈውት ከፈጣሪ ነው ብለዋል። #መስረጃ_1 فَوَيْلٌ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ الْكِتَابَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ اللَّهِ لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ فَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት (ኃጢኣት) ወዮላቸው፡፡ [2:79] وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ፡፡[3:79] ይህ መጽሐፍ በውስጥ ብዙ ግጭትና ፍጭት እንዲኹም የተለያዩ የወሲብ ታሪኮችን አቅፏል፥ ነቢያትን አራክሷል ለአእምሮ የሚከብዱ ውሸቶችን መሽቷል የፈጣሪ ቃል ደግሞ ከዚህ የጠራ ነው #ማስረጃ_2 أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡ [4:82] ኢንሻአላህ አላህ ካለ ከዚህ በኋላ በመጻፍ ቅዱስ መበረዝ ዙሪያ ተከታታይ ትምህርቶችን እለቃለሁ እርሶም ሼር በማድረግ ይተባበሩን ይቀላቀሉን https://t.me/ashraf_com1 ©️ Ashraf
9176Loading...
20
Media files
2 00719Loading...
ይችን ነገር አንቡባት
Hammasini ko'rsatish...
01:04
Video unavailableShow in Telegram
34.72 MB
😁 11🥴 1
ውይይትውይይት ውይይት እየሱስ በBible እና በquran ወንድማችን: Ashraf VS ወገናችን :ቲንሿ https://t.me/abdlaziz_student
Hammasini ko'rsatish...
record.ogg27.52 MB
3👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
👍 7😁 3
ካልገባችሁ አሳውቁኝ ተርጉሜ በጹሑፍ አስቀምጠዋለው።
Hammasini ko'rsatish...
👍 8
01:00
Video unavailableShow in Telegram
እረ ጉድ ይህ ነበር የቀራቸው ብለው ብለው ስላሴን በቸኮሌት እና በከረሜላ ማስረዳት ጀመሩ
Hammasini ko'rsatish...
8.22 KB
😁 12
◢🇵🇸◣            ◢🇵🇸◣ 🇵🇸FREE◣ ◢🇵🇸🇵🇸🇵🇸 ◥🇵🇸 𝗣𝗮𝗹𝗲𝘀𝘁𝗶𝗻𝗲 🇵🇸◤     ◥🇵🇸🤲🏼❣️!🇵🇸◤           ◥🇵🇸🇵🇸◤               ◥◤ ALL EYES ON RAFAH 👀
Hammasini ko'rsatish...
10🥰 1
የመክፈራቸው መንሴ ከ አስር ዓመት በፊት ይኚ ሸህ ከእስልምና ወጥተዋል እየተባለ ድቤ ተመቶ ነበር። ነገሩ እውነት ነው ከእስልምና ወጥተው ነበር የወጡት መንሴ ግን አንብበው አውቀው አይደለም እስልምና ውሸት ነው ብለው አይደለም። ጉዳዩ እንዲህ ነው እስልምናን የለቀቁት ተቸግረው ነው። ከራሳቸው እንዳረጋገጥኩት እኚ አባት ከተማ ይኖሩ ነበር እናም ነገር አልመቻች ብሎ ወደ ገጠር ይመለሳሉ በዚያ ግዜ ወንድሞቻቸው ውርስን ይከለክላቸዋል በዛሁም ባስቸጋሪ ድህነት ይፈተናሉ በዚህ ግዜ ነበር በምዕራባዊውያን ብር ቀኝ የተገዙት የፕሮቴስታንት (የጴንጤ) እምነት ተከታዮች የፈረደበትን ብር በማሳቀፍ ወደ ፕሮቴስታንትነት የወሰዷቸው። ብር በመስጠት ብቻ አይደለም ያቆሙት ቤት በመስራት በየ ወሩ 4,200 ደውመዝ በማድረግ የውሸት ቅጥረኛ አድርገዋቸው ነበር። አልሃምዱሊላህ አሁን ግን ይህን ሁሉ እርግፍ አድርገው በመተው እስልምናን በመቀላቀል በእስልምና እየኖሩ ነው። 🔎https://t.me/ashraf_com1
Hammasini ko'rsatish...
07:54
Video unavailableShow in Telegram
416.17 MB
🔥 4😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
ይህን ምስል ከዛሬ አንድ አመት በፊት ሼር ሳደርገው ብዙዎቻችሁ ይህማ እብድ ነው ብላችሁ ነበር አይደል? በሚያሳዝን መልኩ ግን በክርስትና በባዶ እግር ራቁቱን መራመድ እንደ ተአምር ነው የሚቆጠረው😅 :-ማስረጃ ከፈለጋችሁ እነሆበዚያ ዓመት እግዚአብሔር የአሞጽን ልጅ ኢሳይያስን፦ ሂድ፥ ማቅህን ከወገብህ አውጣ ጫማህንም ከእግርህ አውልቅ ብሎ ተናገረው። እንዲህም አደረገ፥ ራቁቱንም ባዶ እግሩንም ሄደ።”   — ኢሳይያስ 20፥2 “እግዚአብሔርም አለ፦ ባሪያዬ ኢሳይያስ በግብጽና በኢትዮጵያ ላይ ሦስት ዓመት ለምልክትና ለተአምራት ሊሆን ራቁቱንና ባዶ እግሩን እንደ ሄደ፥”   — ኢሳይያስ 20፥3 ባልጠፋ ተአምር እንደ እብድ ለሦስት አመት ሙሉ ራቁቱን ሲንከባለል አስባችሁታል?🙊 ✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
Hammasini ko'rsatish...
👍 4