cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ሙከሚል የንፅፅር ቤተ መጽሐፍ

https://t.me/mukamil የዪቲዩብ ቻናሌን ሰብስክራይብ ያድርጉ👇👇👇👇👇👇👇 https://www.youtube.com/@Mukamil123

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
2 853
Obunachilar
+624 soatlar
+897 kunlar
+25830 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

"የተደበቀው እውነት" በአፋን ኦሮሞ "Dhugaa dhokate" በሚል ኢንሻላህ በቅርብ ቀን ይጠብቁ!
Hammasini ko'rsatish...
7👍 5
አፈርጥ ብላ ሄዳ አሳብጣ መጣች አሉ ዲ/ን ሔኖክ ሀይሌ አፈረጠው ቃል በቃል “እኛ ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንከን አለ ብለን እናምናለን” አለ። ሙሉ ትምህርቱን በምስሉ ላይ ተመልከቱት እኛ ሙስሊሞች መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዟል ተከልሷል ስንል አልቀበልም ብላችሁ እንቧ ከረዮ ስትሉ የነበራችሁ ቅዱሳን የት ናችሁ? እኛም በድጋሜ እንላለን መጻፉ የፈጣሪ ቃል አይደለም ሰዎች ጽፈውት ከፈጣሪ ነው ብለዋል። #መስረጃ_1 فَوَيْلٌ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ الْكِتَابَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ اللَّهِ لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ فَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት (ኃጢኣት) ወዮላቸው፡፡ [2:79] وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ፡፡[3:79] ይህ መጽሐፍ በውስጥ ብዙ ግጭትና ፍጭት እንዲኹም የተለያዩ የወሲብ ታሪኮችን አቅፏል፥ ነቢያትን አራክሷል ለአእምሮ የሚከብዱ ውሸቶችን መሽቷል የፈጣሪ ቃል ደግሞ ከዚህ የጠራ ነው #ማስረጃ_2 أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡ [4:82] ኢንሻአላህ አላህ ካለ ከዚህ በኋላ በመጻፍ ቅዱስ መበረዝ ዙሪያ ተከታታይ ትምህርቶችን እለቃለሁ እርሶም ሼር በማድረግ ይተባበሩን ይቀላቀሉን https://t.me/ashraf_com1 ©️ Ashraf
Hammasini ko'rsatish...
ASHRAF COMPARATIVE

•⊰✿❁ *﷽* ❁✿⊱•

👍 23
ነቢዩ ሙሐመድ ( ﷺ) እንዲህ ብሏል ሁሉም አስካሪ መጠጥ ሐራም ነው። (ኢብኑ ማጃህ,3386)
Hammasini ko'rsatish...
👍 16
የነቢዩ ሙሐመድ (ﷺ) ነቢይነት! ክፍል 5 በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ በጣም አዛኝ በሆነው። لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِالْبَيِّنَاتِ መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ {📗57:25} ወዳጄ ሁሌም እንደምለው አሁንም ላስታውስህ የምፈልገው ነገር ቢኖር ስለ ነቢዩ ሙሐመድ (ﷺ) ነቢይነት ለማጥናት ከፈለክ በመጀመሪያ እነዚያ በነቢዩ ጥላቻ የተሙሉ ሰባኪዎችህ ያጠለቁልህን የውሸት ካባ አውልቅህ በመጣል ረጋ ሰከን ባለ መንፈስ ለመረዳት ጥረት አድርግ። ከዚህ በፊት ባሳለፍናቸው ክፍሎች አሳማኝ በሆኑ ማስረጃዎች የነቢዩ ሙሐመድን እውነተኛ ነቢይነት አይተናል። አንድ ነቢዩ እውነተኛ ነቢዩ መሆኑ ከሚታወቅባቸው መንገዶች ውስጥ አንዱ ተአምር መስራት እንደሆነ የሁሉም እምነት ተከታዮች በሚባል መልኩ ይስማማሉ። ታዲያ ነቢዩ ሙሐመድም እውነተኛ ነቢይ እንደመሆናቸው መጠን የተሰጣቸው ታላላቅ ተአምራት አሉ ከእነዚያ ተአምራት ውስጥ ለምሳሌ ያህል ቁርአን እንዲሁም የጨረቃን መሰንጠቅ አይተን ነበር። ዛሬም የምንመለከተው ለነቢዩ ሙሐመድ ከተሰጣቸው ታላላቅ ተአምራት ውስጥ ሦስተኛውን ተአምር ነው። አምላካችን አሏህ ለነቢዩ ሙሐመድ (ﷺ) ለነቢይነታቸው ማስረጃነት ከሰጣቸው ተአምራት ውስጥ አንዱ ነቢዩ ከእጃቸው ውሃን ማፍለቃቸው ነው። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ عَطِشَ النَّاسُ يَوْمَ الْحُدَيْبِيَةِ، وَالنَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم بَيْنَ يَدَيْهِ رَكْوَةٌ فَتَوَضَّأَ فَجَهَشَ النَّاسُ نَحْوَهُ، فَقَالَ ‏مَا لَكُمْ ‏" قَالُوا لَيْسَ عِنْدَنَا مَاءٌ نَتَوَضَّأُ وَلاَ نَشْرَبُ إِلاَّ مَا بَيْنَ يَدَيْكَ، فَوَضَعَ يَدَهُ فِي الرَّكْوَةِ فَجَعَلَ الْمَاءُ يَثُورُ بَيْنَ أَصَابِعِهِ كَأَمْثَالِ الْعُيُونِ، فَشَرِبْنَا وَتَوَضَّأْنَا‌‏ قُلْتُ كَمْ كُنْتُمْ قَالَ لَوْ كُنَّا مِائَةَ أَلْفٍ لَكَفَانَا، كُنَّا خَمْسَ عَشْرَةَ مِائَةً‌‏ ጃቢር ኢብኑ አብድሏህ{ ረ•ዐ} እንደተረከው በሑደይቢያ ዘመቻ ጊዜ ሰዎች በውሃ ተጠምተው ነቢዩ በእጃቸው ላይ በነበረ ውሃ ዉዱዕ እያደረጉ አይተው ወደ እርሳቸው ተቿከሉ ነቢዩም ምን አላችሁ? አሉ ሰዎቹም ከፊትህ ካለው ውሃ ውጭ የምንጠጣውም ሆነ ውዱዓ የምናደርግበት ውሃ የለም አሉ። እርሳቸውም ከመታጠቢያው ቀድተን ጠጥተን ውዱዕ እስከምናደርግ ድረስ ከእጃቸው እንደ አይኖች ውሃ ፈለቀ። ከነቢዩ እጅ በፈለቀው ውሃ የታጠባችሁትና የጠጣችሁት ስንት ነበራችሁ ብየ ስጠይቀው መቶ ሺህ ብንሆን እንኳን ይበቃን ነበር። ያኔ አንድ ሺህ አምስት መቶ ነበርን። {📚ቦኻሪ መጽሐፍ,61 ሐዲስ 8] ، عَنْ قَتَادَةَ، عَنْ أَنَسٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ أُتِيَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم بِإِنَاءٍ وَهْوَ بِالزَّوْرَاءِ، فَوَضَعَ يَدَهُ فِي الإِنَاءِ، فَجَعَلَ الْمَاءُ يَنْبُعُ مِنْ بَيْنِ أَصَابِعِهِ، فَتَوَضَّأَ الْقَوْمُ‏.‏ قَالَ قَتَادَةُ قُلْتُ لأَنَسٍ كَمْ كُنْتُمْ قَالَ ثَلاَثَمِائَةٍ، أَوْ زُهَاءَ ثَلاَثِمِائَةٍ‏.‏ ቀታዳ ከአነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው ለነቢዩ(ﷺ) የውሃ እቃ መጣላቸው ነቢዩም እጃቸውን በእቃው ላይ ጫኑት ያኔም ከጣታቸው መሃል ውሃ ፍለቅ ሰዎችም በዚያ ውሃ ውዱዕ አደረጉ። ቀዳታ አነስን እንዲህ ብየ ጠየኩት ያኔ ከነቢዩ እጅ በፈለቀው ውሃ ውዱዕ ስታደርጉ ስንት ሰው ነበራችሁ? አልኩት እርሱም ሦስት መቶ ነበርን አለኝ። {📚ቦኻሪ መጽሐፍ 61, ሐዲስ 81} ተጨማሪ ማስረጃ ከፈለክ ከታች ያሉትን ሐዲሳት ተመልከት። [📗Sahih al-Bukhari, 3572] [📗Sahih al-Bukhari, 3573] [📗Sahih al-Bukhari, 3574] [📗Sahih al-Bukhari, 3575] [📗Sahih Muslim, 2279] [📗Sunan an-Nasa'i, 76] [📗Muwatta malik Book 2, Hadith 33] [📗Jamiat Tirmidhi Book 49, Hadith 27] :-ይህን የነቢዩ ሙሐመድን አስደናቂ ተአምር ማንም ሊያስተባብለው የማይችለው በዛን ጊዜ የነበሩ ከሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች በሥጋ ዓይናቸው የተመለከቱት እውነተኛ የነቢዩ ሙሐመድ(ﷺ) ተአምር ነው። ይህም የሚያሳየው የነቢዩ ሙሐመድን እውነተኛ ነቢይነት ነው። እናንተ የውሸት ሰባኪዎች እንደምትሉት ነቢዩ ሙሐመድ ሐሰተኛ ነቢይ ቢሆኑ ኖሮ እንደዚህ ያለን አስደናቂ ተአምር መስራት ይችል ነበር? መልሱን ለራስህ። وَيَقُولُ الَّذِينَ كَفَرُوا لَسْتَ مُرْسَلًا ۚ قُلْ كَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا بَيْنِي وَبَيْنَكُمْ  [ 📗ሱረቱ አል- ረዕድ፥ - 43 ] እነዚያም የካዱት ሰዎች «መልክተኛ አይደለህም» ይላሉ፡፡ «በእኔና በእናንተ መካከል መስካሪ በአላህ በቃ በላቸው። ✍ ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ። https://t.me/mukamil12
Hammasini ko'rsatish...
ሙከሚል የንፅፅር ቤተ መጽሐፍ

https://t.me/mukamil

የዪቲዩብ ቻናሌን ሰብስክራይብ ያድርጉ👇👇👇👇👇👇👇

https://www.youtube.com/@Mukamil123

11👍 8🥰 3
Repost from ASHRAF COMPARATIVE
#ጥያቄ ለኩፋር ዳዒዎች አምላክ የሚጎዳውን ነገር ይፈጥራል እንዴ? ምክንያቱም እናንተ ተፈላስፋችሁ አምላክ ነው ያላችሁት ኢየሱስ በፈጠረው ፍጥረት ነው የተቀጠቀጠው፣ የተተፋበት፣ የተሰቀለው ብሎም የሞተው። #ማስረጃዎች “በዚያን ጊዜ በፊቱ ተፉበት፤ ጐሰሙትም፥ ሌሎችም በጥፊ መትተው፦ ክርስቶስ ሆይ፥ በጥፊ የመታህ ማን ነው?” — ማቴዎስ 26፥67 በዚህ ጥቅስ ኢየሱስ የፈጠረው ፍጥረት በፊቱ እየተፉበት፤ እየኮረከሙት፤ ብሎም በጥፊ እየመቱት እናያለን። ስለዚህ ኢየሱስ አምላክ ከሆነ እንዴት ኩኖ ነው የአምላክ አቅም ከፍጡራን (እርሱ ከፈጠረው) አቅም የሚያንሰው? ስለኾነም በዚህ ጥቅስ አንድ ነገር እንረዳለን ያም ኢየሱስ ሰውን እንዳልፈጠረ። #ማስረጃ 2 “በዚያም #ሰቀሉት፥ ከእርሱም ጋር ሌሎች ሁለት፥ አንዱን በዚህ አንዱን በዚያ ኢየሱስንም በመካከላቸው ሰቀሉ።” — ዮሐንስ 19፥18 ፈጣሪ በፍጡር እጅ ተሰቀለ ከላይ እንዳነሳሁት ኢየሱስ እንደ ሚጎዱት እያወቀ ለምን ፈጠራቸው? "እሺ ሌሎቻችን ይፈጠር ግን የእርሱን ያሰቃዩትን ለምን ፈጠራቸው? ሚገርመው ደግሞ የተሰቀለበት ኹኔታ ነው˝ ከሁለት ወንበዴዎች ጋ ልክ እንደ ነፍሰ ገዳይ። #መስረጃ 3 “ነገር ግን #በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን #ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።” — ዕብራውያን 2፥9 ከላይ ኢየሱስ ሰውን አልፈጠረም ብየ ነበር ይህ ጥቅስ ይህን ንግግር ያረጋግባል። በነገራችን ላይ ለኢየሱስ መንገላታት ተጠያቂው እግዚአብሔር ነው። ምክንያቱም በዚህ ጥቅስ ከመላእክት እንኳ እንዳሳነሰው ይናገራል በዚህም ምክያት ከኢየሱስ በአቅም የሚበልጡ ሰዎች በኢየሱስ እንደ አሻንጉሊት ተጫውተውበታል ስለዚህ ለኢየሱስ እንግለት እግዚአብሔር ተጠያቂ ነው። #ማሳሰቢያ እባካችሁ አሁን መጥታችሁ ኢየሱስ ለእኛ ሲል ነው እንዲህ የኾነው እንዳትሉ ካላችሁ ግን ሌላ አጣብቂኝ ውስጥ የሚያስገባ መረጃ አለኝ ይቀላቀላሉን https://t.me/ashraf_com1 © Ashraf_comparative
Hammasini ko'rsatish...
👍 4🥰 1
Repost from ASHRAF COMPARATIVE
#ጥያቄ ለኩፋር ዳዒዎች አምላክ የሚጎዳውን ነገር ይፈጥራል እንዴ? ምክንያቱም እናንተ ተፈላስፋችሁ አምላክ ነው ያላችሁት ኢየሱስ በፈጠረው ፍጥረት ነው የተቀጠቀጠው፣ የተተፋበት፣ የተሰቀለው ብሎም የሞተው። #ማስረጃዎች “በዚያን ጊዜ በፊቱ ተፉበት፤ ጐሰሙትም፥ ሌሎችም በጥፊ መትተው፦ ክርስቶስ ሆይ፥ በጥፊ የመታህ ማን ነው?” — ማቴዎስ 26፥67 በዚህ ጥቅስ ኢየሱስ የፈጠረው ፍጥረት በፊቱ እየተፉበት፤ እየኮረከሙት፤ ብሎም በጥፊ እየመቱት እናያለን። ስለዚህ ኢየሱስ አምላክ ከሆነ እንዴት ኩኖ ነው የአምላክ አቅም ከፍጡራን (እርሱ ከፈጠረው) አቅም የሚያንሰው? ስለኾነም በዚህ ጥቅስ አንድ ነገር እንረዳለን ያም ኢየሱስ ሰውን እንዳልፈጠረ። #ማስረጃ 2 “በዚያም #ሰቀሉት፥ ከእርሱም ጋር ሌሎች ሁለት፥ አንዱን በዚህ አንዱን በዚያ ኢየሱስንም በመካከላቸው ሰቀሉ።” — ዮሐንስ 19፥18 ፈጣሪ በፍጡር እጅ ተሰቀለ ከላይ እንዳነሳሁት ኢየሱስ እንደ ሚጎዱት እያወቀ ለምን ፈጠራቸው? "እሺ ሌሎቻችን ይፈጠር ግን የእርሱን ያሰቃዩትን ለምን ፈጠራቸው? ሚገርመው ደግሞ የተሰቀለበት ኹኔታ ነው˝ ከሁለት ወንበዴዎች ጋ ልክ እንደ ነፍሰ ገዳይ። #መስሰጃ 3 “ነገር ግን #በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን #ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።” — ዕብራውያን 2፥9 ከላይ ኢየሱስ ሰውን አልፈጠረም ብየ ነበር ይህ ጥቅስ ይህን ንግግር ያረጋግባል። በነገራችን ላይ ለኢየሱስ መንገላታት ተጠያቂው እግዚአብሔር ነው። ምክንያቱም በዚህ ጥቅስ ከመላእክት እንኳ እንዳሳነሰው ይናገራል በዚህም ምክያት ከኢየሱስ በአቅም የሚበልጡ ሰዎች በኢየሱስ እንደ አሻንጉሊት ተጫውተውበታል ስለዚህ ለኢየሱስ እንግለት እግዚአብሔር ተጠያቂ ነው። #ማሳሰቢያ እባካችሁ አሁን መጥታችሁ ኢየሱስ ለእኛ ሲል ነው እንዲህ የኾነው እንዳትሉ ካላችሁ ግን ሌላ አጣብቂኝ ውስጥ የሚያስገባ መረጃ አለኝ ይቀላቀላሉን https://t.me/ashraf_com1 © Ashraf_comparative
Hammasini ko'rsatish...
👍 6
Repost from ASHRAF COMPARATIVE
የካፊሮች ውዴታ https://t.me/ashraf_com1
Hammasini ko'rsatish...
👍 8 1
:-አምላኬ ሞተልኝ ብየ በዓሉ የማከብርለት አምላክ ስለሌለኝ አልሐምዱሊላህ። :-እኔ የማመልከው አምላክ የማይተኛ የማያንቀላፋ የማይደክም የማይራብ የማይጠማ የማይሞት ሕያው አምላክ ነው። አልሐምዱሊላህ! وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ  :-በዚያም በማይሞተው ሕያው አምላክ ላይ ተመካ፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ [25:58]
Hammasini ko'rsatish...
👍 43🥰 4😁 1🍓 1