uz
Feedback
Veronica Melaku

Veronica Melaku

Kanalga Telegram’da o‘tish

ይህ የቴሌግራም ቻናል ነሐሴ 18/2013 ተከፈተ!

Ko'proq ko'rsatish
9 538
Obunachilar
-624 soatlar
-517 kunlar
-17230 kunlar
Postlar arxiv
በየትኛውም አሰላለፍ ያለና እና ለወገኑ የሚጨነቅ አማራ ካላ በመጀመሪያ ደረጃ ማራመድ ያለበት አቋም ክልሉ የጦርነት አውድማ እንዳይሆን መጎትጎት ነው!!

ከፅምዶ ጋር ግንባር ፈጥሬ አማራን ነፃ አወጣለሁ የሚል አማራ (ፋኖ) ካለ መንገዱን ጨርቅ ያድርግለት!! በግብፅ፣ በኤርትራ እና በአልቡርሃን እየተገፋ አማራን ነፃ ሊያወጣ አይችልም!!

ከፅምዶ ጋር ግንባር ፈጥሬ አማራን ነፃ አወጣለሁ የሚል አማራ (ፋኖ) ካለ መንገዱን ጨርቅ ያድርግለት!!

ፋኖ ..... ✅ የአማራ ህዝብ ልጆቹን ሳየሰስት የሰጠው አንድ ወጥ ድርጅት መስርቶ ነፃ እንዲያወጣው በማሰብ ነበር!! ✅ህዝቡ ይህን ሁሉ ምስቅልቅ እና መጎሳቆል ተቋቁሞ ያላቋረጠ ድጋፉን የሰጠው ከነገ ዛሬ ጠንክሮ ራሱን ችሎ ጠንካራ ድርጅት ይሆናል ብሎ ተስፋ በማድረግ ነው። ✅ይሁን እንጂ ፋኖ በአራቱም ቀጠና ያሉ ያሉ ታጣቂዎችን አሰባስቦ በአለሁ ቁሳቁስ ወጥ ድርጅት ይመሰርታል ብለን ብንጠብቅም እንደምታዩት በአራቱ ቀጠና በትንሹ 8 ዋና ዋና የተለያዩ የትጥቅ አደረጃጀቶች አሉ፤ አንዱ አልሆኑም! ከዚያ ይልቅ ለተለያዩ ሀሳቦች ማስፈፀሚያ ሁነዋል!! ✅ ለምሳሌ በሁሉም ቀጠና ያለውን በፋኖ ስም የተደራጀ ታጣቂ አስቡት (ቁጥሩን መንናገሩ ጉዲት ስላለው) ምናልባትም አንድ መሆን ቢችል ኑሮ ሀገር ለመረከብ መሪ ተዋናይ መሆን ይችል ነበር!! ያ አልሆነም! ✅ለመሆኑ ስንት ሜካናይዝድ አህዶች አሉት? ስንት መድፎች፣ ታንኮች፣ የአየር መቃወሚያ፣ ሮኬቶች ወዘተ አሉት ? የአየር ስርዓቱ ላይ ለመግባት ምን ያህል ዝግጁነት አለው? ✅አሁን በአለው አሰላለፍ ከፅምዶም ሆነ ከብልፅግና አሸናፊ ሁኖ የመውጣት እድል አለው ወይ? እስቲ አሰላስሉት!! ዝም ብሎ በለው ማለት አሳይመንታቸውን ለተወጡ ድርጅቶች ድጋፋዊ እንቅስቃሴ ከማድረግ የዘለለ ነገር አይኖረውም!!

ሐምሌ 25, 2018 የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ኢትዮጵያን ከሱዳን በሚያዋስነው አልፋሽቃ ቀጠና በተለምዶ ሸረሪና ተብሎ በሚጠራው ቦታ የህውሃት ታጣቂ (Army 70) ላይ ትንኮሳ ፈፅሟል!! ይህ ቀን ካሊጉላ በአሚኮ መርዝ ሲረጭ ያመሸበት ዕለት ነው!! ለመሆኑ ይህ ትንኮሳ ምን አላማ ይዞ የተፈፀመ ይመስላችኋል!!? የእናንተን አስተያየቶች ተመልክቼ የራሴን ግምትም የማጋራችሁ ይሆናል!

ተጀመረ!!

በሚቀጥሉት ቀናት ከእስከ ዛሬው የጠነከሩ ኦፕሬሽኖች ይከናወናሉ!! እኛም አልፎ አልፎም ቢሆን መረጃዎችን እናጋራለን!!

ስለውቢትን ልጅ ታሪክ ትንሽ የሚያጋራን እስቲ!? ለካሊጎላም ላኩለት!!

photo content

ምክክሩ ጡፏል 😂
ምክክሩ ጡፏል  😂

የትግራይ ወጣት ሆይ ለግብፅ፣ ለአረብ ሀገራት፣ ለእንግሊዝና ለእስራኤል አላማ ብለህ ህይወትክን አትገብር!!!

የሰው ነፍስ የረከሰበት ሀገር
የሰው ነፍስ የረከሰበት ሀገር

ነፍስህ በሰላም ትረፍ
ነፍስህ በሰላም ትረፍ

ከአማራ ጋር በጥምረት ተዋግቶ ብልፅግናን ለማሸነፍ የአማራ የሆኑ እርስቶች የአማራ መሆናቸውን አምኖ መቀበል ቀዳሚው ተግባር ነበር!! ግን ከባህሪው እንደምንረዳው ይህን ማድረግ አይችልም!!!.ስለዚህ አማራ ሁኖ ከአማራ ጠላት ጋር ወታደራዊ ትብብር እፈጥራለሁ የሚል አሳማ ካለ መሬቱን ጨርቅ ያድርግለት!!

ጋሽ መሳፍንት 💪

photo content
+1

!!!

የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ እና የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የጋራ መግለጫ! +++++++++++++++ የብሔርና ሀይማኖትን መሰረት ያደረገ ግጭት አልነበረም!!! Loading .....

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

በአርሲ አሰኮ ምን ተፈጠረ? የዓይን እማኞች ምን ይላሉ? “የሃይማኖት ጉዳይ አልነበረም” ከ15 ቀናት በፊት በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በኢሬቻ ቀበሌ የሚኖሩና በወረዳው አስተዳደር እንዲታጠቁ የተደረጉ የአማራ ተወላጅ ሚሊሺያዎች ድሬ ኦዳ፣ ብዮ እና ጨፌ የተባሉ ቀበሌዎች አሰሳ በሚል እንደገቡ የገለፁት OMN ያነጋገራቸው የአይን እማኞች፤ የነዋሪዎች መኖሪያ ቤቶች በማቃጠል እና ዘረፋ በመፈፀም እንደተመለሱ ተናግረዋል። በበነጋታው እነዚህ ሚሊሺያዎች ከሸነን ኮሉ ወረዳ ወደ ኢሬቻ ቀበሌ ከመጡት የከብት ነጋዴዎች መካከል 4ቱን ርቡ በተባለች ቀበሌ እንደገደሉ ገልፀዋል። በ23/09/2026 ደግሞ የአማራ ተወላጅ ሚሊሺያዎቹ ከኢሬቻ በመነሳት ብዮ በተባለች ቀበሌ በኩል ወደ ጨፋ ከተማ ታጥቀው በመንቀሳቀስ በመንገዱ በነዋሪዎች መኖሪያ ቤቶች ላይ ጨምሮ ከፍተኛ ውድመት እንዳደረሱ የአይን እማኞች ተናግረዋል። በቀጣይ ቀን በእነዚህ የአማራ ተወላጅ ሚሊሻዎች እና ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች መካከል ውጊያ መቀስቀሱን ተናግረዋል። በዚህ ግጭት መካከል 4 ያልታጠቁ ሰዎች፣ 5 የታጠቁ ሚሊሺያዎችን ጨምሮ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን ገልፀዋል። ሌላ የአከባቢው ነዋሪ ደግሞ ግጭቱ ሃይማኖታዊ እንዳልነበረ ተናግረዋል። “በአከባቢው ሁለት አብያተክርስቲያናት አሉ። አንዱ የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ነው። ይሄ ቤተክርስቲያን ብዮ በተባለች ቀበሌ ነው የሚገኘው። ሌላው የመድሃኒአለም ቤተክርስቲያን ነው። ይሄ ቤተክርስቲያን ደግሞ Dhiiቡ በተባለች ቀበሌ ይገኛል” ብለዋል። በገብርኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ የወደሙ መኖሪያ ቤቶች እንዳሉ ተናግረው፣ ሚሊሺያዎቹ በቤተክርስቲያኑ በመሸሸጋቸው ቤተክርስቲያኑ ኢላማ መሆኑን ገልፀዋል። በመድሃኒአለም ቤተክርስቲያን አካባቢ ደግሞ ጥቂት መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ነው እኚህ አስተያየት ሰጪ የተናገሩት። ቤተክርስቲያኑ ግን አለመነካቱን ተናግረዋል። እሳቸው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ መሆናቸውን ገልፀው የመድሃኒአለም ቤተክርስቲያን በቤተሰቦቹ መሬት ላይ መገንባቱን ጭምር አስረድተዋል። OMN