ru
Feedback
Veronica Melaku

Veronica Melaku

Открыть в Telegram

ይህ የቴሌግራም ቻናል ነሐሴ 18/2013 ተከፈተ!

Больше
9 772
Подписчики
-924 часа
-317 дней
-25130 день
Архив постов
የሰው ነፍስ የረከሰበት ሀገር
የሰው ነፍስ የረከሰበት ሀገር

ነፍስህ በሰላም ትረፍ
ነፍስህ በሰላም ትረፍ

ከአማራ ጋር በጥምረት ተዋግቶ ብልፅግናን ለማሸነፍ የአማራ የሆኑ እርስቶች የአማራ መሆናቸውን አምኖ መቀበል ቀዳሚው ተግባር ነበር!! ግን ከባህሪው እንደምንረዳው ይህን ማድረግ አይችልም!!!.ስለዚህ አማራ ሁኖ ከአማራ ጠላት ጋር ወታደራዊ ትብብር እፈጥራለሁ የሚል አሳማ ካለ መሬቱን ጨርቅ ያድርግለት!!

ጋሽ መሳፍንት 💪

photo content
+1

!!!

የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ እና የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የጋራ መግለጫ! +++++++++++++++ የብሔርና ሀይማኖትን መሰረት ያደረገ ግጭት አልነበረም!!! Loading .....

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

በአርሲ አሰኮ ምን ተፈጠረ? የዓይን እማኞች ምን ይላሉ? “የሃይማኖት ጉዳይ አልነበረም” ከ15 ቀናት በፊት በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በኢሬቻ ቀበሌ የሚኖሩና በወረዳው አስተዳደር እንዲታጠቁ የተደረጉ የአማራ ተወላጅ ሚሊሺያዎች ድሬ ኦዳ፣ ብዮ እና ጨፌ የተባሉ ቀበሌዎች አሰሳ በሚል እንደገቡ የገለፁት OMN ያነጋገራቸው የአይን እማኞች፤ የነዋሪዎች መኖሪያ ቤቶች በማቃጠል እና ዘረፋ በመፈፀም እንደተመለሱ ተናግረዋል። በበነጋታው እነዚህ ሚሊሺያዎች ከሸነን ኮሉ ወረዳ ወደ ኢሬቻ ቀበሌ ከመጡት የከብት ነጋዴዎች መካከል 4ቱን ርቡ በተባለች ቀበሌ እንደገደሉ ገልፀዋል። በ23/09/2026 ደግሞ የአማራ ተወላጅ ሚሊሺያዎቹ ከኢሬቻ በመነሳት ብዮ በተባለች ቀበሌ በኩል ወደ ጨፋ ከተማ ታጥቀው በመንቀሳቀስ በመንገዱ በነዋሪዎች መኖሪያ ቤቶች ላይ ጨምሮ ከፍተኛ ውድመት እንዳደረሱ የአይን እማኞች ተናግረዋል። በቀጣይ ቀን በእነዚህ የአማራ ተወላጅ ሚሊሻዎች እና ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች መካከል ውጊያ መቀስቀሱን ተናግረዋል። በዚህ ግጭት መካከል 4 ያልታጠቁ ሰዎች፣ 5 የታጠቁ ሚሊሺያዎችን ጨምሮ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን ገልፀዋል። ሌላ የአከባቢው ነዋሪ ደግሞ ግጭቱ ሃይማኖታዊ እንዳልነበረ ተናግረዋል። “በአከባቢው ሁለት አብያተክርስቲያናት አሉ። አንዱ የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ነው። ይሄ ቤተክርስቲያን ብዮ በተባለች ቀበሌ ነው የሚገኘው። ሌላው የመድሃኒአለም ቤተክርስቲያን ነው። ይሄ ቤተክርስቲያን ደግሞ Dhiiቡ በተባለች ቀበሌ ይገኛል” ብለዋል። በገብርኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ የወደሙ መኖሪያ ቤቶች እንዳሉ ተናግረው፣ ሚሊሺያዎቹ በቤተክርስቲያኑ በመሸሸጋቸው ቤተክርስቲያኑ ኢላማ መሆኑን ገልፀዋል። በመድሃኒአለም ቤተክርስቲያን አካባቢ ደግሞ ጥቂት መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን ነው እኚህ አስተያየት ሰጪ የተናገሩት። ቤተክርስቲያኑ ግን አለመነካቱን ተናግረዋል። እሳቸው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ መሆናቸውን ገልፀው የመድሃኒአለም ቤተክርስቲያን በቤተሰቦቹ መሬት ላይ መገንባቱን ጭምር አስረድተዋል። OMN

የጠለታ ጥቃት ከመፈፀሙ በፊት‼️ በአርሲ ጠለታ በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ላይ ጥቃት ከመፈፀሙ በፊት የወረዳውና የቀበሌው አመራሮች ለወረዳው ህዝብ ከመንግሥት የመጣ አስቸኳይ የሚሸጥ ጥይት አለ ዋጋው 118 ብር ነው፣ህወታችሁ ይቀድማል---በማለት በማባበል ገበሬው ያለውን ንብረት እየሸጠ የሌለው እየተበደረ ህይወት ይቀድማል በማለት በትኝሹ ከ10,000 ብር እስከ 50,000 ብር እንደከፈሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል። በግዴታ ጭምር አዋጡ የተባሉም አሉ ብለውናል። በአንድ ቀበሌ በአንድ ቀን ከአንድ ሚሊዮን በላይ የጥይት ብር ተከፍሏል። ይህ ከተፈፀመ 20 ቀን አልፎታል፣ ህዝቡ ጠላት ከቦናል ጥይቱ ይሰጥን ለምን ቆየ? በሚል ከቀበሌ እስከ ወረዳ ሄዱ። በቅርቡ በወረዳው አዳራሽ ስብሰባ ተደረገ ጥይቱ ይሰጥን ሲሉ ለወረዳው አስተዳዳሪ ጥያቄ አቀረቡ፣የወረዳው አመራር የሰጠው ምላሽ' እናንተ ለዚች ብር ነወይ እኔ ሰባት መትረየስ ገዝቻለሁ'የሚል መልስ ሰጠ።  ይህ ሁኔታ ህዝቡን አስቆጥቷል፣ትንሽ ሳይቆይ ጥቃቱ ተፈፀመ። የዚህ አካባቢ ገበሬ ጠንካራ ነበር በተተኳሽ እጥረት ምክንያት ብዙ ጉዳት ሊደርስ ችሏል ብለዋል። ስብሰባውን የመሩት 1. አቶ ግርማ ታምሩ -የአሰኮ ወረዳ ብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሀላፊ 2. አህመድ ሑሴን- የወረዳው ሰላምና የሚሊሻ ፅ/ቤት ሀላፊ 3. ሙሐመድ ሐጂ የወረዳው ም/ አስተዳዳሪ 4. አባቡ አብዴላ ፦ የወረዳው ፖሊስ አዛዥ 5. ገቢ ገልቹ ፦ የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ 6. ዞዴ ዳጋ፦ የወረዳው የብልፅግና ፓርቲ የግንባታ ሀላፊ

የኦ.ነ.ሰ መግለጫ
+1
የኦ.ነ.ሰ መግለጫ

የአርሲውን ጥቃት ተከትሎ ክልሉ የሰጠው መግለጫ "የአርሲው ጥቃት ምርጫውን ለማደናቀፍ በሸኔ ታጣቂዎች የተፈጸመ ነው" የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ። በጥቃቱ ከዚህም በላይ ጉዳት እንዳይደርስ ህዝቡና የኦሮሚያ ክልል የፀጥታ ሀይል መስዋዕትነት ከፍሏል ብለዋል። አሸባሪው ሸኔ ይህንን ጥቃት ያደረሰው ከታሪካዊ ጠላቶች ተልዕኮ ተቀብሎ የሀይማኖት ግጭት ለማስነሳት የነበረ ቢሆንም በህዝቡ አስተዋይነት ከሽፏል ብለዋል። መከላከያ ሰራዊት፣የፌዴራል ፖሊስ የኦሮሚያ ክልል የፀጥታ ሀይል የተፈናቀሉ ወገኖች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ እና አካባቢውን ለማረጋጋት እየሰራ መሆኑን ገልፀዋል።

የአርሲውን ጥቃት ተከትሎ ከትናንት በስተያ ግንቦት 25 ሪጴ ሎላ የሚባለዉ መጠነኛ ሀይል ተንቀሳቅሶ ነበር። ጥቃት ወደተፈፀመበት ቦታ ሳይሄዱ በአቅራቢያው በሬ ታርዶለቸዉ ከትናንት ጀምሮ በመብላት ለይ ናቸዉ ብለዋል። ዉድመት ወደ ደረሰበት ቦታ ጠለታ ምንም አይነት እንቅስቃሴ አላደረጉም፣መከላከያ ሰራዊት ወደስፍራው ለመንቀሳቀስ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ወደ ጠለታ የሚወስደው መንገድ በመበላሸቱ ተመልሰው ቅርብ ቦታ እንዲቀመጡ ተደርገዋል ብለዋል። ከደጋማው ቦታ ገበሬው ለእገዛ መቶ የነበረ ቢሆንም ሪጴዉ መከልከሉን ገልፀውልናል። ዋንኛው ገበሬው እንዲሁም የአካባቢው ሚሊሻ የተቸገረው ተተኳሽ ነው ብለዋል። ታጣቂዎቹ ከበርካታ የዞኑ ወረዳ ተውጣጥተው መጥተው ነው ብዛት ሆነው ድንገት ጥቃቱን የከፈቱት ብለዋል። የአብዛኞቹ ቀብር ተፈፅሟል፣ሁለት ስዎች ያተነሱ አሉ እንደዚሁም አደራሻችዉ የጠፉም ሰዎች አሉ ብለውናል። ታጣቂዎቹ እስከትናንት ግንቦት 26 መሳሪያዎችን አጥምደው እዛው ጥቃት እየተፈፀመበት አካባቢ የነበሩ ሲሆን ዛሬ ለሊቱን(ለግንቦት 27 አጥቢያ) ወደ ቆላው መውረዳቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል።

ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ምሽት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አሩሲ የተፈፀመውን ማን ፈፀመው ብለው ያምናሉ?
Anonymous voting

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሰው ቢኖራት ኑሮ፦ 1.በመላው ሀገሪቱ አካባቢዎች የሚፈፀሙ ግልፅ የሆኑና ህቡዕ የሆኑ ጥቃቶችን ምንነት ለይቶ በሰነድ መያዝ 2. ጥቃቱ የተፈፀመባቸውን፣ እየተፈፀመባቸው ያሉና ወደፊት ሊፈፀመባቸው የሚችሉ ቀጠናዎች በአለም አቀፍ ባላሞያዎች ጭምር አስጠንቶ መለየትና በሰነድ መያዝ 3. ተቋሟ በግልፅ መንግስት መተቸት መቻልና ምዕመኑ ራሱን የሚያደራጅበትን መንገድ መቀየስ ወዘተ....እያለ ይቀጥላል!!

✅ ዝነኛ የሆኑ ሰዎች የሚያወጧቸው የሀዘን መግለጫዎች ችግሩን አይፈቱትም! ✅በሶሻል ሚዲያ ለሁለት ቀን አልያም ሶስት ቀን trend ስለሆነ መፍትሔ አያመጣም! ✅የቤተክርስቲያኗ መዋቅር የሀዘን መግለጫ ስላወጣ ችግሩ አይፈታም! ✅የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ የሀዘን መግለጫ ስላወጣ ችግር አይቆምም! ✅አንዳንድ ተቋማት የፖለቲካ ፖርቲዎች፣ የሀይማኖት ተቋማት፣ እኔ ሌሎች መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅቶች በሚያወጡት የሀዘን መግለጫ ችግሩ አይፈታም!!! ታዲያ እንዴት ይፈታ ከተባለ... ቤተክርስቲያኗ መዋቅሯ ባይጠለፍ ብለን መመኘት ብቻ ነው ለጊዜው እጃችን ላይ ያለው መፍትሔ!!!

የዕለቱ የጨረባ ምርጫ ሲጠቃለል
+9
የዕለቱ የጨረባ ምርጫ ሲጠቃለል

photo content
+1

︻╦╤─⁠

ሒድ እንግዲ
ሒድ እንግዲ