አሳፍ Tube
Kanalga Telegram’da o‘tish
Let us praise God by poem! በግጥም እናመስግን! ይቀላቀሉ https://t.me/AsaphTube
Ko'proq ko'rsatish610
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-37 kunlar
-1630 kunlar
Postlar arxiv
610
ትንቢተ ሆሴዕ ምዕራፍ 2
----------
16፤ ስለዚህ፥ እነሆ፥ አባብላታለሁ፥ ወደ ምድረ በዳም አመጣታለሁ፥ ለልብዋም እናገራለሁ።
17፤ ከዚያም የወይን ቦታዋን፥ የተስፋ በርም እንዲሆንላት የአኮርን ሸለቆ እሰጣታለሁ፤ በዚያም ከግብጽ ምድር እንደ ወጣችበት ቀን እንደ ሕፃንነትዋ ወራት ትዘምራለች።
610
Repost from ማርከን ዜማ Marken Zema ✟ 🇪🇹
እጅግ ያኮራኛል
ዘማሪ ቢኒያም
ዘማሪ ቃልአብ
ዘማሪት ሊዲያ
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
በዚህ ቻናል የማይደመጥ መዝሙር የለም ብቻ ምን አለፋችሁ join ይበሉ
👇
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
610
Repost from ማርከን ዜማ Marken Zema ✟ 🇪🇹
እጅግ ያኮራኛል
ዘማሪ ቢኒያም
ዘማሪ ቃልአብ
ዘማሪት ሊዲያ
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
በዚህ ቻናል የማይደመጥ መዝሙር የለም ብቻ ምን አለፋችሁ join ይበሉ
👇
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
610
"ምናልባት"
ሕግህ ብጠይቀኝ የእኔ ህይወት ስንኩል
ከአድማስ ማይሻገር የሚለካ ለእኩል
ወናፍ ነው ይመስላል ደቃቅ በደቅቃ
ታፍኖ የሚቀር በምያፍነው ስቃ
እኔም አልመልስም ግን አንተ ታያለህ
ከዚህ ሁሉ አውጥተህ ምናልባት ሰው ታረገኛለህ
610
ኮስተር ማለት
ሀሜቷን ልትነግር መልኳን ስትቀባ
ዝናና ስልጣኗን ልታስይዝ ቀርባ
ሰጥታ ልትነጥቅ ሸምቃ ስትመጣ
ኑሮን ተገን ብትል ከእቅፍ ልታወጣ
አጥምዳ ብትዞር ዙርያውን ብታገሳ
ጠንካራ ነኝ ብትል ልክ እንደ አንበሳ
ሞኝነት ነው ስትል የያዝከውን እውነት
እረፍ! አንች ብለህ ለአለም ኮስተር ማለት
እረፍ! አንች ብለህ ለአለም ኮስተር ማለት
610
ልኳኳል
እንዳይነጣ ፊተ ጎስቁሎ እንዳይታይ
ለነብሴ መግባት የቃልህን ስሳይ
በቅቤና በስብ እንደምረካ ሰው
ከቃልህ እንድበላ ልቤን አቀርባለው
ድምጽህን አድምጦ ልረጋ ሁከተ
መልክህ በእኔ እንድሳል ተገስቶ ለአንተ
ልምጣ ተቻኩዬ ወደ አንተ መስታወት
ልኳኳል ከቃልህ እንድሆን ለነብሴ ውበት
610
ልምጣ?
ቅዱስ ነህ አውቃደለሁ እድፍ ትጠላለህ
ፍርድን ልታሰፍን በቀኝ ትቆማለህ
ከማትወደው ቦታ በነብሴ ወድቄ
ከሀጢአት ግንድ ጋር ይሄው ተጣብቄ
በአባትነት ፍቅር እኔን ልትቆጣ
ልታቅፈኝ እወዳለሁ አባተ ሆይ ልምጣ?
ፊቃድህ ነውና ከምህረትህ ጓዳ
ልታድነኝ ወደህ ልጅህን ስትጎዳ
አውቃለሁ ፍቅር ነህ በእኔ አትጨክንም
በደከመኝ ማግስት ቀጥተህ ማረኝ እንጅ
ከአንተ የትም አልሄድም
610
በእኔ ፈንታ
ጎተቱ ልገድሉት እጣ ተጣጣሉ
በወንበደ መሀል በመስቀል ሰቀሉ
ወጉት በጭንቅ ጦር ደሙን እስክያለባ
በጣር አንገላቱት እስክል አባ አባ
ደሙን አፈሰሰ ሰቃየን ወሰደ
በመሞተ ፋንታ ለእኔ እርሱ ታረደ
ዝም አለ 2*
ተተፋበት ምራቅ ጅራፍ ተላተመ
በችንካር ተበሳ እሾህ ተጎነጎነ
ተጠማ መድህኔ ልያድነኝ ስል እኔን
መልክ የለውም በአውነት
ያየውም ሰው እንዳይወድ
መቃብሩን አደረገ ከክፉዎች ጋራ
በጨለማ ላለሁ ብርሃኑን እንድበራ
610
ስብሃት ለ አምላክ
በመስቀል ሞተ መድኃኒቴ፩፡ በመስቀል ሞተ መድኃኒቴ እኔን ለማዳን ከኃጢአቴ፥ ሊመልሰኝም ከጥፋቴ። ክብር ለስሙ፥ ክብር ለስሙ፥ ክብር ለስሙ፥ ነፃ ስላወጣኝ በደሙ፥ ክብር ለስሙ። ፪፡ የአምላክ ልጅ ቤዛ ሆነልኝ፥ በሞቱ ከኃጢአት አዳነኝ፥ በደሙ አርነት አወጣኝ። ክብር ለስሙ፥ ክብር ለስሙ፥ . . .። ፫፡ መድኃኒቴ ጌታ የሱስ ነው፥ ለኃጢአተኞች ሲል የሞተው በሦስተኛው ቀን የተነሣው። ክብር ለስሙ፥ ክብር ለስሙ፥ . . .:: @join @join @join https://t.me/christian_4_life
610
“እርሱ ግን፦ አትደንግጡ፤ የተሰቀለውን የናዝሬቱን ኢየሱስን ትፈልጋላችሁ፤ ተነሥቶአል፥ በዚህ የለም፤ እነሆ እርሱን ያኖሩበት ስፍራ።”
— ማርቆስ 16፥6
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
