ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ (Orthodox Tewahedo)
Kanalga Telegram’da o‘tish
🔔 Welcome! Join us to see the power of ✝️ faith in action! We post Orthodox 🎥 videos and inspiring 📢 messages on YouTube ▶️, Facebook, and right here in our Telegram Group 💬. ቀሲስ ዶ/ር ብዙአየሁ አምባዬ ሲያትል ዋሽንግተን
Ko'proq ko'rsatish2 525
Obunachilar
-324 soatlar
-77 kunlar
-930 kunlar
Postlar arxiv
+1
የአፎምያ፣ የባሕራን ረዳት(ድርሳነ ሚካ.) ስለ ሕዝብ ልጆች በምልጃ የምትቆም ታላቁ አለቃ ሚካኤል ሆይ [ት.ዳን. ፲፪፥፩] ባላጋራዬ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና [፩ኛ ጴጥ ፭፥፰] ቀድሞ ዘንዶውን ተዋግተህ እንደጣልከው [ራዕ ዮሐ ፲፪፥፯] ካንተ በቀር የሚያጸናኝ የለምና [ት.ዳን. ፲፥፳፩] ትረዳኝ ዘንድ ወደ እኔ ና።[ት. ዳን.፲፥፲፫] ናና ናና ዛሬም ዘወትርም ናና አሜን።
Join 👇
youtube.com/@OrthodoxTewahedo-
Repost from elam
መዝሙር ዘምሩ
ዘምሩ ለእግዚአሔር ጻድቃኑ እስመ ተንሥአ ክርስቶስ እሙታን (ዘ) በህየ ሰበረ ኆኃተ ብርት ወበህየ አውጽአ ዘቀዳሚ ልሕኲቶ (ዘ) አርአዮ ለቶማስ ርግዘተ ገቦሁ ወለእንድርያስ ቅንዋተ እደዊሁ (ዘ) ዐርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት በአርብዓ ዕለት ምስለ መላእክት ዘምሩ ለእግዚአብሔር ጻድቃኑ ወግነዩ ለዝክረ ቅድሳቱ
ትርጉም፦
ጻድቃን ለእግዚአብሔር ዘምሩ ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቷልና በዚያ የብረት ደጅን ሰበረ በዚያ የመጀመሪያ ሥራውን አወጣ ለቶማስ የጎኑን መወጋት አሳየው ለእንድርያም የእጆቹን ችንካሮች አሳየው በአርባኛው ቀን ከመላእክት ጋር በምስጋና ወደ ሰማይ ዐረገ
የዕለቱ ምስባክ፦
ወበመንፈስ አዚዝ አጽንዐኒ
ከመ እምሐሮሙ ለኃጥአን ፍኖተከ
ወረሲዓን ይትመየጡ ኀቤከ መዝ ፶፥፲፪
ትርጉም፦
በጽኑ መንፈስ አጽናኝ
መንገድህን ለኃጥአን አስተምራቸው ዘንድ
ዝንጉዎች ወደ አንተ ይመለሱ ዘንድ
ምሥጢር፦
በመንፈሰ ረድኤት አንድም በልጅነት አጽናኝ።
እኔ ተምሬ ኃጥአንን አስተምራቸው ዘንድ ረሲዓንም ተምረው ወዳንተ ይመለሱ ዘንድ።
አንድም ከመ እምሐሮሙ ለኃጥአን ረሲዓን ወይትመየጡ ኀቤከ ብሎ ይገጥሟል። ሕግህን ለዘነጉ ለኃጥአን ሕግህን አስተምራቸው ዘንድ ወዳንተም ይመለሱ ዘንድ።
የዕለቱ ወንጌል፦
ዮሐ ፲፮፥፩ - ፲፯
ቅዳሴ፦ ዘዲዮስቆሮስ
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
