uz
Feedback
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴

Kanalga Telegram’da o‘tish

✞✞✞ በየቀኑ አዳዲስ መንፈሳዊ ፅሁፎች ለማግኘኘት ከፈለጉ ተቀላቀሉን ✞✞✞ @orthodox1 ሁሉም እንዲያነበው share ያርጉ ለማንኛውም መረጃዎች ለመጠየቅ @drshaye ማናገር ይችላሉ 🇪🇹 ✝✝ኦርቶዶክስ ለዘላለም ትኑር 🇪🇹 Join Us Today And Lets learn Together ✝✝✝ @orthodox1

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 analitikasi

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 (@orthodox1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 34 271 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 1 901-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 1 022-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 34 271 obunachiga ega bo‘ldi.

19 Sentabr, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -614 ga, so‘nggi 24 soatda esa -12 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 3.22% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 1.07% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 1 103 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 367 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 6 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
✞✞✞ በየቀኑ አዳዲስ መንፈሳዊ ፅሁፎች ለማግኘኘት ከፈለጉ ተቀላቀሉን ✞✞✞ @orthodox1 ሁሉም እንዲያነበው share ያርጉ ለማንኛውም መረጃዎች ለመጠየቅ @drshaye ማናገር ይችላሉ 🇪🇹 ✝✝ኦርቶዶክስ ለዘላለም ትኑር 🇪🇹 Join Us Today And Lets learn Together ✝✝✝ @orthodox1

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 20 Sentabr, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

34 271
Obunachilar
-1224 soatlar
-1387 kun
-61430 kun
Postlar arxiv
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 10 (፲) መስከረም ፲ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅድስት ድንግል እግዝእትነ ማርያም ፪.በዓለ ስዕለ አድኅኖ ፫.ቅዱስ እፀ መስቀል (ተቀጸል ጽጌ) ፬.ቅዱ
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 10 (፲) መስከረም  ፲ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅድስት ድንግል እግዝእትነ ማርያም ፪.በዓለ ስዕለ አድኅኖ ፫.ቅዱስ እፀ መስቀል (ተቀጸል ጽጌ) ፬.ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ ፭.ቅድስት ማርታ ዘጼዴንያ ፮.ቅድስት ዮዲት ጥበበኛዋ ፯.ንግስተ ሳባ / ማክዳ / አዜብ ፰.ቅድስት መጥሮንያ ሰማዕት ፱.አፄ ዳዊት ንጉሥ ፲. ቅድስት አትናስያና ፫ ልጆቿ https://t.me/An_Apocalypse/34703

ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም ፱ መስከረም ፱ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ፪.ቅዱስ ቢሶራ ሰማዕት ፫.ቅዱስ ያሳይ ንጉሥ ፬.ቅዱስ ፋሲለደስ ሰማዕት (ልደቱ)
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም ፱ መስከረም  ፱ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ፪.ቅዱስ ቢሶራ ሰማዕት ፫.ቅዱስ ያሳይ ንጉሥ ፬.ቅዱስ ፋሲለደስ ሰማዕት (ልደቱ) ፭.እልፍ ወ፵፻ ወ፯፻ ወ፴ ዕደው ወ፯ቱ አንስት  ሰማዕታት (የቅዱስ ፋሲለደስ ማሕበር) https://t.me/An_Apocalypse/34694

ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 8 (፰) መስከረም ፰ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅዱስ ሙሴ ሊቀ ነቢያት ፪.ቅዱስ ዘካርያስ ካህን (ጻድቅ ነቢይ) ፫.ቅዱስ አሮን ካህን ፬.ቅዱስ ዲማድዮስ
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 8 (፰) መስከረም  ፰ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅዱስ ሙሴ ሊቀ ነቢያት ፪.ቅዱስ ዘካርያስ ካህን (ጻድቅ ነቢይ) ፫.ቅዱስ አሮን ካህን ፬.ቅዱስ ዲማድዮስ ሰማዕት https://t.me/An_Apocalypse/34684

ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 7 (፯) መስከረም ፯ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.እናታችን ቅድስት ኤልሳቤጥ ፪.ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ሊቅ (የተዋሕዶ ሃይማኖት አባት) ፫.ታላቁ ቅዱስ ሳዊርያኖ
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 7 (፯) መስከረም  ፯ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.እናታችን ቅድስት ኤልሳቤጥ ፪.ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ሊቅ (የተዋሕዶ ሃይማኖት አባት) ፫.ታላቁ ቅዱስ ሳዊርያኖስ ፬.ቅድስት ሐና (የእመ ብርሃን እናት-ልደቷ ነው) ፭.ቅዱሳን አጋቶን ዼጥሮስ ዮሐንስ አሞንና እናታቸው ራፊቃ (ሰማዕታት) https://t.me/An_Apocalypse/34671

ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 6 (፮) መስከረም ፮ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅዱስ ኢሳይያስ ነቢይ (ልዑለ ቃል) ፪.ቅድስት ሰብልትንያ ሰማዕት ፫.አባ ያዕቆብ ገዳማዊ ፬.ቅዱስ አናቲ
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 6 (፮) መስከረም  ፮ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅዱስ ኢሳይያስ ነቢይ (ልዑለ ቃል) ፪.ቅድስት ሰብልትንያ ሰማዕት ፫.አባ ያዕቆብ ገዳማዊ ፬.ቅዱስ አናቲሞስ ኤጲስ ቆጶስ https://t.me/An_Apocalypse/34659

ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 5 (፭) መስከረም ፭ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት ፪.ቅዱሳት አክሶስናና በርናባ ፫.ቅዱስ ማማስ ሰማዕት ፬.ቅዱሳን ቴዎዶስዮስና ታውፍ
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 5 (፭) መስከረም  ፭ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት ፪.ቅዱሳት አክሶስናና በርናባ ፫.ቅዱስ ማማስ ሰማዕት ፬.ቅዱሳን ቴዎዶስዮስና ታውፍና ፭.አቡነ አሮን መንክራዊ ፮.አፄ ልብነ ድንግል https://t.me/An_Apocalypse/34651

ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 4 (፬) መስከረም ፬ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩. ቅዱስ ኢያሱ ወልደ ነዌ (ነቢይና መስፍን) ፪.ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ (ልደቱ) ፫.ቅዱሳን ዘብዴዎስና ማ
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም 4 (፬) መስከረም   ፬ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩. ቅዱስ ኢያሱ ወልደ ነዌ (ነቢይና መስፍን) ፪.ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ (ልደቱ) ፫.ቅዱሳን ዘብዴዎስና ማርያም  ባውፍልያ ፬.አባ መቃርስ ሊቀ ጳጳሳት ፭.አባ ሙሴ ጳጳስ https://t.me/An_Apocalypse/34639

ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም ፫ መስከረም ፫ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.አባ ሙሴ ዘደብረ ሲሐት ፪.አባ አንበስ ኢትዮጵያዊ ፫.አበው ኤጲስ ቆጶሳት ፬.አባ ዲዮናስዮስ ፭.አባ ዲዮስቆሮስ
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም ፫ መስከረም   ፫ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.አባ ሙሴ ዘደብረ ሲሐት ፪.አባ አንበስ ኢትዮጵያዊ ፫.አበው ኤጲስ ቆጶሳት ፬.አባ ዲዮናስዮስ ፭.አባ ዲዮስቆሮስ ሰማዕት https://t.me/An_Apocalypse/34632

የፈረንሳይ አብዮት ቀመር (1793) ^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^ ይህ ቀመር የፈረንሳይ ሪፐብሊካን አቆጣጠር በመባል ይጠራ የነበረ በፈረንሳይ አብዮት (1789-1799) ወቅት ተዘጋጅቶ "የጸደቀ" ሲሆን፣ የፈረንሳይ ሪፐብሊካን የቀደመውን የቀን ቀመራቸውን Anno Domini ድኅረ ልደተ ክርስቶስ ❲AD 👉 Anno Domini ❳ የሚለውን የንጉሣዊውን ሥርዓት መውደቅ መነሻ በማድረግ ወደ "ዓመት ፩" ❲Year I❳ ተክተውት ነበር ። ይህ መነሻው ምንም እንኳ ፊውዳላዊ ሥርዓቱንና ዘውዳዊ መዋቅሩን የሚቃወም ቢመስልም ክርስትናውን ጠል ሆኖ ታሪክን በማጥፋት ብዙ ግፍ የተፈጸመበት ነበር፤ ታዲያ በወቅቱ በዕለት ተዕለት ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ላይ በፈጠረው ምስቅልቅል እና በህዝብ ዘንድ ቅቡልነት በማጣቱ ምክንያት ከ12 ዓመታት በኋላ በናፖሊዮን በ1806 ❲ጥር ፩ ቀን❳ ተሠርዟል። ❾ የሶቪየት ኅብረት ቀመር (1929) ^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^^ ይህ ቀመር የእሑድ ሰንበት ዕረፍት እና የቤተክርስቲያን ሥርዓተ አምልኮን ለማስቀረት ለአንድ ሳምንትን የተሠጠውን የሰባት ቀናት ልኬት በማስወገድ የ6 ቀናት አዲስ አቆጣጠር የተደነገገበት ነበር፤ ይሁንና ግን ዕረፍት እስቀርቼ በልማት አትግቼ ሀገሬን ላሳድግ ያለው አዲሱ የሶቭየት ቀመር ከፍተኛ የኢኮኖሚ ውድቀት በመፍጠሩ "ወደ ቀድሞው ነገር እንመለስ" አሰኝቶ በ1940 ሙሉ በሙሉ እንዲቀር ተደርጓል። ❿ እንግዲህ ግድ የለም የማታ ማታ ማን እንዲረታ ባለቤቱ ያውቀዋልና እንደው በታሪክ መዝግብ ስማችሁ በዚህ ረገድ እንደሶቭየት ሕብረት አልያም እንደፈረንሳይ አብዮት ከሚነሳ የቀመሯን ጉዳይ ብትጾሟት። ሁሉን ነካክቶ አይሆንምና ይህች እንኳ ትለፋችሁ! እንኳን ምሕረቱን ግፍተን እንዲሁም በተለመነን ! ባይሆን ለሁላችንም በተሠጠን በዚህ የምሕረቱ ዘመን ከሰው ስህተት ካንተ ምሕረት አይታጣምና ማረን እያልን ብንማልለው ነው የሚሻል። “እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ።” ❲ዕብራውያን ፬፥፲፮❳ የታሪክ ቀውስን ለማሰታግስ ከሕመማችን እንድንፈወስ ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት በተዘጋጀው ዐውደ 'ርእይ' የአባቶቻችን ታሪክ የሚታሰብ ፤ ከመታሰብ አልፎ የሚሠራ ከመሠራት አልፎ የሚቀረፅ እና የሚቀመጥ ፤ ለታሪክ ከመቀመጥ አልፎ የሚዘገብ ፤ ከመዘገብም አልፎ የሚያስደምም መሆኑን እንድታዩ፣ እንድትሰሙ ፣ እንድታሸቱ፣ እንድትቀምሱ ፣ እንድትዳስሱ ... ተጋብዛችኋል! ❲አባሪ ማጣቀሻዎችን በአስተያየት መስጫው ክፍል ያገኟቸዋል❳ መልካም አዲስ የምሕረት ዓመት ! ✍️🏾 በአባ ቴዎድሮስ በርአሰ አውደ ዓመት ፳፻፲፱ ዓመተ ምሕረት የተጻፈ

╔​✞═•┉✽✥⛪✥✽┉•═✞╗ 🌼… #ዓመተ_ምሕረት……🌼 ╚✞═•┉✽✥⛪✥✽┉•═✞╝ የምሕረት ቃልኪዳን የተሠጣት ሰአሊተ ምሕረት አዛኝቷ ድንግል እመቤታችን ባሕረ ምሕረት ከተባለ ልጇ ከክርስቶስ ዘንድ ምሕረቱን ታሠጠን። እንኳን ለ፳፻፲፱ ዓመተ ምሕረት በሰላም እደረሳችሁ! የእግዚአብሔር ምሕረት የአምላካችን ቸርነት የሚታወሰን እነደኮቪድ ዓይነት አዳዊ ወረርሽኝ ሲመጣ ብቻ መሆኑ አስደንቆኝ ከረምኩ! ዘመነ ማርቆስ ወንጌላዊ ለዘመነ ሉቃስ ፍስሐ ዜናዊ ያወረሰው እንደ ወትሮው ዘመኑን ብቻ ሳይሆን «ከእንግዲህ 'በሁሉ ዘንድ' ዓመተ ምሕረት መባል ሊቀርልህ ነው!» የሚል አሉባልታ ጭምር ሆኗል። የሚሰ`ሙት አሉባልታዎች ለውሳኔ መድረሳቸው ይቅርና መሰል ጉዳዮች ተነስተው ለሙግት መቅረባቸውና እገም ጠቀም አሉባልታዎች በየቦታው መናፈሳቸው በራሱ ሚዛኖቻችን የሐሳቡን የቀደመ አመንጪ በመግፋት የጉዳዩን ባለቤት በማጥላላት አድልኦ እንደተጫናቸው የሚያሳብቁ ናቸው። ይህ «ለ'ብዝኃነት' ሲሉ ብዙኃኑን ማፈን» ነው። ሌላው ቢቀር ሀገር ናት የተባለች ባለውለታ እናት ❲ቅድስት ቤተክርስቲያን❳ በቤትዋ በሚኖሩ እንግዶች የእንግዳ ሐሳብ ትተዳደር ማለት ሰኪዩላሩ ዓለም “Majority rule with protection of minority rights” ያለውን በቁሙ መቅበር አይሆንም ? እንደው የቅድስቲቱ ሃይማኖት "ማጆሪቲነትዋ" ቢዘነጋን እንኳ የማይኖሪቲዎቹን ያህል ክብር እንድትነፈግ እየተከታተሉ መብቷን መንጠቅ፣ ክብሯን መድፈር፣ ዕሴቷን መሻር የጤና አይመስልም! ይህም የረቀቀ የሥነ ልቡና ወረርሽኝ ነውና የዓመተ ምሕረት ባለቤት መሐሪው መድኃኔዓለም ደጋግሞ ይማረን! የሥነ ልቡና ባለሙያዎች የነገሮችን ትክክለኛነት ሳይሆን "ማን ነው ያለው ?" የሚለውን ተመርኩዞና ሐሳቡን ባመጣው አካል ማንነት ላይ በማተኮር የሚወሰደውን 'ርምጃ ➲ አድ ሆሚነም (Ad Hominem) ይሉታል ❶ “ይህንን ሃሳብ ያቀረበው እገሌ/እገሊት ስለሆነ/ስለሆነች አልቀበለውም” ዓይነት። ከዚህ አልፈው በሪአክቲቭ ዲቫሉኤሽን (Reactive Devaluation) ❷ ሐሳቡ የቀረበው ከተቃዋሚ፣ ከማይወደድ ሰው ወይም ከተፎካካሪ ቡድን በመሆኑ ብቻ ዕሴቱ ዝቅ ተደርጎ እንዲታይ ያደርጉታል። እነዚህ አካላት ስሜታቸውን ሲከተሉ የሚያገናዝቡበት እእምሮአቸውን ይከዱታል። አማርጠውና መርጠው ሳይሆን ሮጠው ከመሰላቸው ላይ እንደመሰላቸው ያርፋሉ። የዚህ ምንጩ የግል ማንነት እና ስሜት ተጠቂነት (Ego Involvement) የራስ ወዳድነት (Narcissistic Injury) የወግንተኝነት አድልኦ (In-group/out-group bias) ቅናት እና ምቀኝነት (Jealousy or envy) ❸ ሊሆን ይችላል። ውጤቱ ደግሞ ከሌሎች ጋር የማያኖሩ የስነ ለቡና ቁውሶች ውስጥ ይከታልና ❹ በጊዜ ጠበል አልያም ሆሰፒታል ብናደርሳቸው! አሉባልታውን ዘመን ሉቃስ እንዳያምነውና እንዳይቀበለው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሳይቀር ይፋዊ በሆነ ገጹ ላይ በአዲስ ዓመት ዋዜማ ጳጉሜን ፭ ባጋራው ወቅታዊ ዜናዎች ክፍል ሥር ባቀረበው አጭር ዘገባ ውስጥ ከ ፭ ጊዜ ያላነሱ ዓመተ ምሕረት ❲ዓ.ም.❳ የሚሉ ነባር መገለጫዎችን ተጠቅሞ አይተናል። ❺ አንዳንድ ልወደድ ባዮች ግን በቀድሞ ዘመን እንደሚነገርለት የጎባጣ አሽከር «እንደንጉሱ አጎንብሱ» እያሉ ያልተፈታ ጫማ ልሰር በማለታቸው ከልካቸው ቀለው ከሰውም ልብ ተጥለው ታይተዋል። እንደው በጥልቀት ቢገባንና በቅንነት ብንረዳው ኖሮ የጋራ እሴቶቻችን ውሥጥ ➜ "ቀድሞ የማን መገለጫ ሆኖ ቆየ ?" የሚለው ክርዳድ ተዘርቶበት እንጂ የዓመተ ምሕረት ጉዳይ እንኳን ጥያቄ የሚያጭር ልዩነት የሚፈጥር ሊሆን ቀርቶ እንዲያውም ሁለቱን አብርሃማዊ እምነቶች (ክርስትናና እስልምናን) የበለጠ የሚያፋቅር እርስ በእርስ ሚያስተሳስር ነበር። በመደበኛው የልሳነ አረቢ አጠቃቀም፦ በአረቡ ዓለም የፀሐይ አቆጣጠርን በሚጠቀሙበት ጊዜ قبل الميلاد (ቀብለ አል-ሚላድ - "ከልደት በፊት") እና ميلادي / بعد الميلاد (ባዕደ አል-ሚላድ - "ከልደት በኋላ") የሚሉትን ሰያሜዎች ይጠቀማሉ። ይህም በቀጥታ የክርስቶስን(በእስልምና የነቢዩ ኢሳን) ልደት የሚያመለክት ሆኖ የሚነገር ነው። ❻ የደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት (ኢንዶኔዥያ እና ማሌዥያ) ተሞክሮ፦ በዓለም ትልቋ ሙስሊም ሀገር የሆነችው ኢንዶኔዥያ በህጋዊ አቆጣጠሯ Sebelum Masehi (SM - "ከመሲሁ በፊት") እና Masehi (M - "የመሲሁ / የክርስቶስ") የሚሉትን አጠራሮች በመጠቀም "መሲህ" የሚለውን መጠሪያ በግልጽ አገልግሎት ላይ አውላዋለች። ❼ እኒህ ሁለቱ ሀገራት Muslim-majority የሚባሉ ከህዝባቸው የበዛው የእስልምና እምነት ተከታይ ያላቸው ሲሆን ❲Indonesia ~87% ፣ Malaysia ~63.5% Muslim❳ እነዚህ ሀገራት የሂጅራ አቆጣጠር (AH) ለሃይማኖታዊ በዓላትና ሥርዓቶች (ለምሳሌ፡ ለረመዳን እና ለኢድ) እየተገለገሉ ፣ የማሴሂ ሥርዓት የሚባለውን ድኅረ ልደት ክርስቶስና ቅድመ ልደት ክርስቶስ (M / SM) ስያሜ ለመንግሥታዊ ተግባራት፣ ለንግድ፣ ለሕግ እና ለመደበኛ ትምህርት ብቸኛው ብሔራዊ አቆጣጠር እድርገው ይገለገሉበታል። በይበልጥ ኢንዶኔዥያ በሁሉም የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች፣ ፍርድ ቤቶች እና ብሔራዊ ብዙኃን መገናኛዎች ማሴሂ Masehi ❲M❳ ميلادي (م) Of the Messiah / Of the Birth እና ሴበሉም ማሴሂ Sebelum Masehi (SM) قبل الميلاد (ق.م) Before the Messiah/ Before the Birth የሚሉትን አጠራሮች ብቻ ትጠቀማለች። ❽ በአንጻሩም ማሌዥያ፦ ማሴሂ (M) እና ሴበሉም ማሴሂ (SM) የሚሉትን የሕዝብ አጠራሮች ከመጠቀሟም ባሻገር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና በዓለም አቀፍ ንግድ መስክ CE (Common Era) እና BCE (Before Common Era) የሚሉትን የእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃላት ጎን ለጎን ትጠቀማለች። እኒህ ሀገራት እስካሁን በዚህ ረገድ በውስጣቸው የበቀለ አረምና በመካከላቸው የተዘራ ክርዳድ ሳይኖር ቀርቶ አይደለም፤ ነገር ግን ፋይዳውን ተረድተው ፣ በራሳቸው ቅርጽ ቀመሩን ንብረታቸው አድርገው ፣ ከራሳቸው መገለጫነት አልፈው ሌላውም ስበውበት ይግባቡበታል። በምድራችን ቀመራቸውን ከነስያሜው የቀየሩ ምን አገኛቸው ? °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°° ለአንድ ማኅበረ ሰብእ ዕሴቶቹ ናቸው ተብለው ከሚጠቀሱት መገለጫዎች መካከል ተጠብቆ የቆየ ባህልና ሃይማኖት አንዲሁም በታማኝ ማስረጃ የሚወሳ ታሪክ በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው። ሁሉን ለማስደሰት መጣር ብዙ ዋጋ የሚያስከፍል ግን ደግሞ "ፈጽሞ የማይቻልም" ነው። ማንንም ላለማስከፋት ግን ከጥብብ ጋር ቅንነትን አዋህዶ ለመሸናነፍ ሳይሆን ለመተማመን ጥቂት መምከር ብቻ ይበቃ ነበር። እንደሰሙንኛው አታካራ የቀን ቀመር ሰሌታቸውን እንደ ችግር ምንጭ ቆጥረው የቀየሩ ፈረንሳይንና ሶቬትን ብንመለከት ቆም ብለን አጀንዳዎቻችንን እንድንፈትሽ ዕድል ሠጪ ይመስለኛል።

ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም ፪ መስከረም ፪ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅዱስ ዮሐንስ ነቢይ (መጥምቀ መለኮት) ፪.ቅዱስ ዳስያ ሰማዕት ፫.ቅዱስ ዲዲሞስ ሰማዕት ፬.ቅድስት መሪና htt
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም ፪ መስከረም ፪  ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ቅዱስ ዮሐንስ ነቢይ (መጥምቀ መለኮት) ፪.ቅዱስ ዳስያ ሰማዕት ፫.ቅዱስ ዲዲሞስ ሰማዕት ፬.ቅድስት መሪና https://t.me/An_Apocalypse/34618

ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም ( መስከረም ፩ ) መስከረም ፩ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ርዕሰ ዓውደ ዓመት ፪.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ ፫.ቅዱስ /ማር/ ሚልኪ (ትሩፈ ምግባር) ፬.ቅ
ስንክሳር ዘወርኀ መስከረም ( መስከረም ፩ ) መስከረም ፩ ቀን የሚከበሩ በዓላት/ የሚዘከሩ ቅዱሳን ፩.ርዕሰ ዓውደ ዓመት ፪.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ ፫.ቅዱስ /ማር/ ሚልኪ (ትሩፈ ምግባር) ፬.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላእክት ፭.ቅዱስ ኢዮብ ተአጋሲ ፮.ቅዱስ ሜልዮስ ሊቀ ዻዻሳት https://t.me/An_Apocalypse/34606

ስንክሳር ዘወርኃ ጳጒሜን ዻጒሜን ፭ ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ፩.ታላቁ አባ በርሶማ ፪.ቅዱስ አሞጽ ነቢይ ፫.ቅዱስ ያዕቆብ ዘምስር ፬.አባ መግደር (እግዚአብሔር በጸሎቱ ይማረን) htt
ስንክሳር ዘወርኃ ጳጒሜን ዻጒሜን ፭ ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ፩.ታላቁ አባ በርሶማ ፪.ቅዱስ አሞጽ ነቢይ ፫.ቅዱስ ያዕቆብ ዘምስር ፬.አባ መግደር (እግዚአብሔር በጸሎቱ ይማረን) https://t.me/An_Apocalypse/34591

ስንክሳር ዘወርኃ ጳጒሜን ዻጒሜን ፬ ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ፩.ቅዱስ አባ ባይሞን (ጴሜን) ፪."፮ቱ" ወንድሞቹ (አብርሃም ያዕቆብ ዮሴፍ ኢዮብ ላስልዮስና ዮሐንስ) ፫.ቅዱስ ሊባርዮስ
ስንክሳር ዘወርኃ ጳጒሜን ዻጒሜን ፬ ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ፩.ቅዱስ አባ ባይሞን (ጴሜን) ፪."፮ቱ" ወንድሞቹ (አብርሃም ያዕቆብ ዮሴፍ ኢዮብ ላስልዮስና ዮሐንስ) ፫.ቅዱስ ሊባርዮስ ሊቅ https://t.me/An_Apocalypse/34582

ስንክሳር ዘወርኃ ጳጒሜን ጳጒሜን ፫ ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ፩.ርኅወተ ሰማይ (የሰማይ መከፈት) ፪.ቅዱስ ሩፋኤል ሊቀ መላእክት ፫.ቅዱስ መልከ ጼዴቅ ካህን ፬.አፄ ዘርዓያ ዕቆብ ንጉ
ስንክሳር ዘወርኃ ጳጒሜን ጳጒሜን ፫ ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ፩.ርኅወተ ሰማይ (የሰማይ መከፈት) ፪.ቅዱስ ሩፋኤል ሊቀ መላእክት ፫.ቅዱስ መልከ ጼዴቅ ካህን ፬.አፄ ዘርዓያ ዕቆብ ንጉሥ (የእመቤታችን ወዳጅ) ፭.ቅዱስ ሰራዽዮን ዘሰንዱን ፮.ቅዱስ አኖሬዎስ ፯.ቅዱስ ቴዎፍሎስ ፰.አባ ዮሐንስ ፱.ቅዱስ ጦቢት .ቅዱሳን ጦብያና ሣራ https://t.me/An_Apocalypse/34567

ስንክሳር ዘወርኀ ጳጒሜን ዻጒሜን ፩ ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ፩.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ (የታሠረበት) ፪.ቅዱስ ዑቲኮስ ሐዋርያ (ከ፸፪ቱ አርድእት) ፫.ቅዱስ ብሶይ ቀሲስ (ሰማዕት) ፬.
ስንክሳር ዘወርኀ ጳጒሜን ዻጒሜን ፩ ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ፩.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ (የታሠረበት) ፪.ቅዱስ ዑቲኮስ ሐዋርያ (ከ፸፪ቱ አርድእት) ፫.ቅዱስ ብሶይ ቀሲስ (ሰማዕት) ፬.አባ ዻኩሚስ / ባኹም (የ,፴፻ ቅዱሳን አባት) ፭.አባ ሰራብዮን / ሰራፕዮን (የ፲፼ ቅዱሳን አባት) https://t.me/An_Apocalypse/34545

ነሐሴ 30 (፴) የሚነበብ ስንክሳር በዚህ ዕለት የሚከበሩ በዓላት/ የሚታሰቡ ቅዱሳን ፩.ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ ፪.ቅዱስ ሚልክያስ ነቢይ ፫.አባ ሙሴ ዘሃገረ ፈርማ https://t.me/An_Apoc
ነሐሴ 30 (፴) የሚነበብ ስንክሳር በዚህ ዕለት  የሚከበሩ በዓላት/ የሚታሰቡ ቅዱሳን ፩.ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ ፪.ቅዱስ ሚልክያስ ነቢይ ፫.አባ ሙሴ ዘሃገረ ፈርማ https://t.me/An_Apocalypse/34536