EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement
📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement
Канал EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement (@ehpmofficial) є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 55 068 підписників, посідаючи місце в категорії Інші.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 55 068 підписників.
За останніми даними від невідомо, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 0, а за останні 24 години на 0, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 0%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає N/A% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 0 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 0 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 0.
📝 Опис та контентна політика
Опис каналу не надано.
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 05 вересня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Інші.
Триває завантаження даних...
| 2 | No more ERMP thie yr | 0 |
| 3 | No change from the previous, the solution is in our hand!! striking until our demand solve. | 0 |
| 4 | ውድ የሀገራችን የጤና ባለሞያዎች
እነዚህን የኢትዮጵያ የጤና ባለሞያዎች ንቅናቄ የማህበራዊ ገፆች በመቀላቀልና ለባልደረቦቻችሁም በማጋራት ከቦርዱ የሚተላለፉ መልክቶችንና የሚደረጉ ውይይቶችን እንድትሳተፋ በአክብሮት እንጠይቃለን::
አንድ አይነት መረጃ እንዲኖረን ይህ ትንሿ እርምጃ ናት።
እንበርታ!
አንድነት ሀይል ነው!
ከተባበርን ድል ከእኛ ጋር ነው!
መልካም የእረፍት/የስራ ቀን!
Telegram
https://t.me/EHPMOFFICIAL
Facebook
https://www.facebook.com/share/1CuLPMTHsj/
X(Twitter)
https://x.com/Ehpm2025?t=VY-7IdvA2cnqYRm_XVt8Cw&s=09 | 0 |
| 5 | How should the seniors be actively involved በሚለው ላይ ረጅም ጊዜ ወስዶ መወያየትን ይጠይቃል... ግዴታ ነው | 0 |
| 6 | 💥Despite submitting our official letter via email and to personal Telegram accounts, MOH officials have refused to accept it. This is expected but unacceptable.
Enough is enough. The countdown continues: Only 18 days until the inevitable strike‼️
ታህሳስ 6 is Approaching! Be ready! Let’s fight for our legitimate rights before both the Government and Marburg kills us and our families‼️ | 0 |
| 7 | Bertu wagen | 0 |
| 8 | All Health Professionals in Central Ethiopia Please Join with the Link below‼️ Only Those who work in Central Ethiopia!
https://t.me/+m-T19PM0OfZkZDI0
Unity is Power‼️
Now or Never‼️
Continue Commenting on MOH Recent Post❕ | 0 |
| 9 | LinkedIn connect me | 0 |
| 10 | ቀን 12/6/2018
ለጤና ሚኒስቴር ፣
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡ በ2018 ዓ.ም (2025 እ.አ.አ) የሕክምና ስፔሻሊቲ መግቢያ ፈተና (ERMP) ውጤት ላይ የቀረበ አቤቱታ
እኛ የ2018 ዓ.ም የሕክምና ስፔሻሊቲ መግቢያ ፈተና (ERMP) ተፈታኝ ሐኪሞች፣ በቅርቡ በኮምፒውተር (CBT) አማካኝነት በተሰጠው ፈተና ሂደትና ውጤት ላይ የታዩ ከፍተኛ ግድፈቶችን በመጥቀስ ይህንን የቅሬታ ደብዳቤ አቅርበናል።
ፈተናው በቴክኒክም ሆነ በይዘት ረገድ የሚከተሉት መሠረታዊ ችግሮች የታዩበት መሆኑን እንገልጻለን፡-
፩. የቴክኒክ ብልሽት (የምስሎች አለመታየት)፦ በፈተናው ወቅት የራጅ (X-ray) ምስሎችን አይቶ ለመመለስ የሚጠይቁ ጥያቄዎች የነበሩ ቢሆንም፣ ምስሎቹ በሲስተሙ ላይ ባለመታየታቸው ተፈታኞች ጥያቄዎቹን መመለስ ሳይችሉ ቀርተዋል። ይህም በሲስተሙ ብቃት ላይ ጥርጣሬ ከመፍጠሩም በላይ ውጤታችን ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ አሳርፏል።
፪. ከፍተኛ የጥያቄዎች ድግግሞሽ፦ በዘንድሮው ፈተና ላይ ካለፉት ዓመታት የተወሰዱ ጥያቄዎች ከ35% በላይ (መጠነኛ ማስተካከያ ብቻ የተደረገባቸውን ሳይጨምር) ተደግመው ቀርበዋል። አንድ አገር አቀፍ ፈተና እንዲህ ያለ ከፍተኛ የድግግሞሽ መጠን መያዙ የፈተናውን ሚስጥራዊነትና ተዓማኒነት (Exam Integrity) ጥያቄ ውስጥ የሚጥል ከመሆኑም በላይ፣ አዲሱን ተፈታኝ በትክክል ለመመዘን የሚያስችል የጥራት ደረጃ ላይ እንዳልነበረ ያሳያል።
፫. የውጤት መዛባትና የእርማት ስህተት፦ ብዙ ተፈታኞች ከፈተናው በኋላ የሰሩትን ስሌት ሲያሰሉ ከፍተኛ ውጤት እንደሚጠብቁ እርግጠኛ ቢሆኑም፣ ሲስተሙ የሰጣቸው ውጤት ግን እጅግ የወረደ ሆኖ ተገኝቷል። ይህም በኮምፒውተር እርማት (Grading Algorithm) ወቅት የቴክኒክ ስህተቶች ወይም የመልስ አቆጣጠር ችግሮች (Bugs) እንዳሉ በግልጽ ያሳያል።
፬. የይዘት አለመመጣጠን (Blueprint Violation)፦ ፈተናው አስቀድሞ በተቀመጠውና ተፈታኞች እንዲዘጋጁበት በተደረገው የፈተና ማዕቀፍ (Blueprint) መሠረት አልተዘጋጀም። በተወሰኑ የሕክምና ዘርፎች ላይ ብቻ ያተኮረና ሌሎችን ዘርፎች ያገለለ ሆኖ በመገኘቱ፣ የተፈታኞችን አጠቃላይ ዕውቀት በትክክል መመዘን አልቻለም።
ይህ ፈተና የብዙ ሐኪሞችን የቀጣይ የትምህርት እና የሥራ ዕጣ ፈንታ የሚወስን የላቀ ሙያዊ ጉዳይ በመሆኑ፣ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የሚከተሉትን እርምጃዎች በአስቸኳይ እንዲወስድልን እንጠይቃለን፡-
የፈተናው ሂደትና የሲስተሙ ትክክለኛነት በቴክኒክ ባለሙያዎች እንዲመረመር/እንዲያስመረምር፤
የመልስ ቁልፎቹ በከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች በድጋሚ ታይተው ስህተቶች እንዲታረሙ፤
የምስል አለመታየትና የጥያቄ ድግግሞሽ ያመጣው ተፅዕኖ ታይቶ ውጤታችን በድጋሚ እንዲሰላ።
የሕክምና ማኅበረሰቡ በፈተናው ሂደት ላይ ያለውን አመኔታ ለመመለስና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ሚኒስቴሩ የሚሰጠው አፋጣኝ ምላሽ ወሳኝ መሆኑን እንገልጻለን።
ከአክብሮታዊ ሰላምታ ጋር፣
የ2018 ዓ.ም (2025) ERMP ተፈታኝ ሐኪሞች | 0 |
| 11 | መቸም አንድ አንሆንም እስቲ ከሌላ ሆስፒታል ለህክምና ስንመጣ ማንገላታቱን ተዉን ጤና ባለሙያ ነን እያልን እዚሁ አዲስ አበባ ዉስጥ የተንገላታን የለንም እስቲ በናንተ ተቋም ስንመጣ ፍቅር ስጡን መጀመሪያ | 0 |
| 12 | 👍 | 0 |
| 13 | 5.png | 0 |
| 14 | በዚህ ተመዝገቡ | 0 |
| 15 | 🙏 | 0 |
| 16 | RE-Stike IS inevitable prepare your selfs | 0 |
| 17 | Немає тексту... | 0 |
| 18 | **“To those who left this Telegram channel, and to those thinking of leaving:
Remember why we came together in the first place.
Our aim is ONE. Our struggle is the SAME.
Walking away won’t solve anything — it only weakens the very fight you care about.
Don’t let frustration or fear make you step back now.
This is the moment to stand stronger, not scatter.
Staying united is not foolish —
but abandoning your own cause is.
We are many. Our voice is powerful only when we stand together.
If we stay united, no one can ignore us.
If we divide, nothing will change.
So stay. Stand firm.
Let’s finish what we started — together.”** | 0 |
| 19 | አይደብርም እራበን እያልን እዚህ የራሥህን ጥቅም ሥታውል | 0 |
| 20 | Yehe eko our choice eko nw ayebalem
We problem only ka systemu gar becha nw enej not education bro | 0 |
