uk
Feedback
Ethiopian Red Cross Society

Ethiopian Red Cross Society

Відкрити в Telegram

This is Ethiopian Red Cross Society Headquarters' Telegram channel, which was set up to discuss humanitarian issues and the organization's humanitarian assistance efforts.

Показати більше
6 331
Підписники
+324 години
+67 днів
+7030 день
Архів дописів
ማኅበሩ በከለላ፣ በሥርዓተ ጾታና አካታችነት ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና አካሄደ. የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀልና የቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን (IFRC) ጋር በመተ
+5
ማኅበሩ በከለላ፣ በሥርዓተ ጾታና አካታችነት ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና አካሄደ. የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀልና የቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን (IFRC) ጋር በመተባበር በከለላ፣በሥርዓተ ጾታና አካታችነት(Protection, Gender and Inclusion–PGI) ዙሪያ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና ከሰኔ 18 - 23 ቀን 2018 ዓ.ም. በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወልቂጤ ከተማ በሁለት ዙሮች አካሂዷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------------------ ERCS Strengthens Capacity on Protection, Gender and Inclusion The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), conducted a six-day capacity-building training on Protection, Gender and Inclusion (PGI) from 25 to 30 June 2026 in Welkite Town, Central Ethiopia Region, in two rounds. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid031d4t18RKraxB4jXi6YPEzyWLU4HvauaoSgbiGiPyA9bWvPad7tA2zQkY3hVTXKmGlWe Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #IFRC #Protection #PGI #PSEAH #Safeguarding #Inclusion #CapacityBuilding #HumanitarianAction #LeaveNoOneBehind #WeLiveForHumanity ---------------

ማኅበሩ በአኮቦ ወረዳ በሚያከናውናቸው የአደጋ ጊዜ ምላሽ ተግባራት ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና የቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን (
+9
ማኅበሩ በአኮቦ ወረዳ በሚያከናውናቸው የአደጋ ጊዜ ምላሽ ተግባራት ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና የቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን (IFRC) ጋር በመተባበር በጋምቤላ ክልል አኮቦ ወረዳ  ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች በሚያከናውናቸው የአደጋ ጊዜ ምላሽ ተግባራት ላይ ያተኮረ  ዐውደ ጥናት ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም በጋምቤላ ከተማ አካሂዷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------- ERCS Conducts Staff Orientation Workshop on Multi-Sectoral Emergency Response Operations in Akobo Woreda The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), conducted a two-day staff orientation workshop on the Multi-Sectoral Emergency Response Operation in Akobo Woreda from 30 June 2026 in Gambella Town. https://redcrosseth.org/blog/2026/07/01/ercs-conducts-staff-orientation-workshop-on-multi-sectoral-emergency-response-operations/. We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety  #IFRC#UNOCHA #WFP #SwissEmbasyinAddis Ababa# UNHCR# RCRC #Savethechildren #Gambella #Akobo #EmergencyResponse #HumanitarianAction #RefugeeResponse -------

የተደራጀና የተቀናጀ የአደጋ ጊዜ ምላሽ ተግባራትን ለማከናወን የባለሙያዎችን አቅም መገንባት አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዓለም አ
+7
የተደራጀና የተቀናጀ የአደጋ ጊዜ ምላሽ ተግባራትን ለማከናወን የባለሙያዎችን አቅም መገንባት አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ   በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር  የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ እና አይበገሬ፣የተሻሻለና ጠንካራ ማኅበረሰብ(Resilient ,Improved and Strengthened Communities/RISE) በተባለው ፕሮጀክት አማካይነት በጥሬ ገንዘብና ቫዉቸር ድጋፍ ላይ ያተኮረ የአምስት ቀናት የአቅም ግንባታ ስልጠና ከሰኔ 16-20 ቀን 2018 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ ሰጥቷል፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --- Capacity building is essential for ensuring organized, coordinated, and effective emergency response The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Southern Ethiopia Regional Branch, with financial support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC) through the Resilient, Improved and Strengthened Communities (RISE) Project, conducted a five-day capacity-building training on Core Cash and Voucher Assistance (CVA) from June 23-26,2026, in Wolayta Sodo town. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02fxUZgm3pSmeHLj4t94VRuY3sFgs4QDyoU3RzXKGZmkp9ABkbHMVve3jRtm36cahHl We Live for Humanity!

ሥነ-ምግባርን፣ ተጠያቂነትንና ሙያዊነትን ማጠናከር! 🤝 የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሜቴ ጋር በመተባበርና በወጣቶች ልማት፣ በጎ ፈቃደኞችና የአባልነት አስተዳደር የ
+8
ሥነ-ምግባርን፣ ተጠያቂነትንና ሙያዊነትን ማጠናከር! 🤝 የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሜቴ ጋር በመተባበርና በወጣቶች ልማት፣ በጎ ፈቃደኞችና የአባልነት አስተዳደር የስራ ክፍሉ አማካይነት ከሰኔ 17-19፣ 2018 ዓ.ም በምስራቅ ወለጋ፣ ነቀምቴ ከተማ ለበጎ ፈቃደኞች እና ለዲቪኤም(Dissemination, Volunteer, and Membership )ባለሙያዎች የሶስት ቀናት ስልጠና ሰጥቷል። ለሰብአዊነት እንኖራለን! --------------------- Strengthening Ethics, Accountability, and Professionalism! 🤝 The Ethiopian Red Cross Society's Youth Development, Volunteer, and Membership Department conducted a three-day training from June 24–26, 2026, in Nekemte Town, East Wollega, for volunteers and DVM Officers. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0fnkonErjjW4j12m8ro9XuJB6JjZ5GYzYFbo8aqhTSVAk9egy3DYPtJjLVv9fT2rrl We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #Volunteers #Humanity #Accountability #Professionalism #Ethics #RedCross #ICRC ---------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/

❤️የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አባልና በጎ ፈቃደኛ ዛሬውኑ በመሆን ማኅበሩን ይደግፉ! ከማኅበሩ ህይወትን የማዳን፣ተጋላጭ ማኅበረሰቦችን የመደገፍና ሰብዓዊ ድጋፍን በመላው ኢትዮጵያ የማድረስ ተልዕኮ ጎን ይቁሙ! የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------------- ❤️ Be the difference. Be a Red Cross volunteer. Become a member today! Join the Ethiopian Red Cross Society and help save lives, support vulnerable communities, and strengthen humanitarian action across Ethiopia. Ethiopian Red Cross Society We Live for Humanity!   https://redcrosseth.org/get-involved/be-a-volunteer/ https://redcrosseth.org/get-involved/be-a-member/   #EthiopianRedCross #ERCS #VolunteerWithERCS #BecomeAMember #Volunteerism #HumanitarianAction #CommunityService #YouthForHumanity #WeLiveForHumanity #ForHumanity #MakeADifference #RedCrossVolunteer ---------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/

ከቀይ መስቀል የታሪክ ማህደር ከሶልፈሪኖ ዐውደ ውጊያ ወደ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊነት እንቅስቃሴ የተደገረ ጉዞ ❤️ በዚህ ሳምንት እ.አ.አ. ሰኔ 24 1859 ሶልፈሪኖ በተባለች አንዲት የጣሊያን መንደ
+1
ከቀይ መስቀል የታሪክ ማህደር ከሶልፈሪኖ ዐውደ ውጊያ ወደ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊነት እንቅስቃሴ  የተደገረ ጉዞ ❤️ በዚህ ሳምንት እ.አ.አ. ሰኔ 24 1859  ሶልፈሪኖ በተባለች አንዲት የጣሊያን መንደር በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ እጅግ ደም አፋሳሽ የሆነ ጦርነት ተደረገ፡፡ በአንድ ቀን ብቻ ከ40ሺህ በላይ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ በሆኑበት በዚህ ውጊያ በርካታ ቁስለኞች የህክምና እርዳታ፤ምግብና ውሃ ሳያገኙ በየሜዳው ወድቀው ነበር፡፡ በጊዜው ይህን የጦርነት ዘግኛኝ ሁኔታ በዚህ ስፍራ ተገኝተው ከታዘቡት ሰዎች መካከል ለግል የንግድ ስራ ጉዳዩ በሶልፈሪኖ የተገኘው  ወጣቱ ስዊዘርላንዳዊ ነጋዴ ሄንሪ ዱና አንዱ ነበር፡፡ በተመለከተው ነገር ክፉኛ ልቡ የተነካው ሄንሪ ዱና የሄደበትን የስራ ጉዳይ ትቶ የአካባቢውን ሰዎች በማሰባሰብና በማስተባበር ማን የየትኛው ተዋጊ ወገን ነው ሳይል ለጦርነቱ ተጎጂዎች ሁሉ ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ ጀመረ፡፡ ሄንሪ ዱና ለዚህ ሰብዓዊ ተግባር ያሰባሰባቸው ሰዎችም- በጣሊያንኛ “ቱቲ ፍራቴሊ!” ወይም “ሁላችንም ወንድማማቾች ነን !“ በሚል ቀላል ግን ደግሞ ወሳኝ መርህ ስር ተሰባስበው በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወታደሮች ያለምንም አድሎ ሰብዓዊ ድጋፍ አደረጉላቸው፡፡ “ቱቲ ፍራቴሊ!”—“ሁላችንም ወንድማማቾች ነን!” እንግዲህ በዚህች ዕለት የተፈጸመው ይህ የርህራሄ ተግባር ነው በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ አቅጣጫ ቀያሪ ክስተት ሆኖ ተመዘገበው፡፡ለተጨማሪ፡ https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0zF87n7jf14DjnFiY3cBY31BMwYu13dZqKU7sgCCH9vfKWCRPx7BhRmVxHtLjnpdql

በአማራ፣ ኦሮሚያ እና ትግራይ ገጠራማ አካባቢዎች የሚገኙ በግጭት የተጎዱ ማኅበረሰቦችን የመቋቋም አቅም ለመገንባት የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ጋር በመተባበር ለ1
+2
በአማራ፣ ኦሮሚያ እና ትግራይ ገጠራማ አካባቢዎች የሚገኙ በግጭት የተጎዱ ማኅበረሰቦችን የመቋቋም አቅም ለመገንባት የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ጋር በመተባበር ለ132,000 ሰዎች የእህል ዘር እና የዐፈር ማዳበሪያ ድጋፍ አድርጓል:: ለተጨማሪ፡ https://redcrosseth.org/blog/2026/06/25/icrc-provides-seeds-and-fertilizers-to-132000-people/ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------- To help maintain the resilience of conflict-affected rural communities in #Amhara, #Oromia, and #Tigray, the International Committee of the Red Cross, in partnership with the Ethiopian Red Cross Society, has supported 132,000 people with seeds and fertilizers. This is more than twice the number of people reached in 2025. We Live for Humanity! #ICRC #ERCS #FoodSecurity #AgricultureSupport #LivelihoodSupport #CommunityResilience #SupportingFarmers #Amhara #Oromia #Tigray #HumanitarianAction #WeLiveForHumanity ----------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopia

“ቀይ መስቀል ቤት ሰርቶ ሰጠኝ፡፡ በደከምኩበትና ምንም አቅም በሌለኝ ወቅት ከወደቅኩበት ከሜዳ አነሳኝ፡፡” ምትኩ ወራና፣ የመጠለያ ተጠቃሚ ከነሐሴ 2016 ዓ.ም. ጀምሮ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከአሜሪካ መንግሥት ጋር በመተባበር እየተገበረ ያለው ፕሮጀክት በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ ሰባት ዞኖች ከ560,000 በላይ ሰዎችን ደርሷል። ፕሮጀክቱ በጊዜያዊ መጠለያዎች፣ በውሃና ስነ ንፅህና ድጋፍ እንዲሁም ሁለገብ የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ከ177,000 በላይ ተፈናቃዮችን ተደራሽ በማድረግ በርካቶች ከነበሩበት አስቸጋሪ ሁኔታ ወደ ተሻለ ሁኔታ እንዲሸጋገሩ አስችሏል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------------- “The Red Cross built a shelter for me. When I had no strength, it lifted me up from where I had fallen.” – Mitiku Worena, shelter beneficiary. Since August 2024, a project implemented by the Ethiopian Red Cross Society in partnership with the Government of the United States has reached more than 560,000 people across seven zones of Oromia. Through transitional shelters, essential WASH support, and multipurpose cash assistance, the project has assisted over 177,000 internally displaced people, helping families move from crisis toward recovery, resilience, and hope. We Live for Humanity! #EthiopianRedCross#USIHA

በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ላይ የማኅበረሰብን አቅም ማጠናከር 🌱🌍🤝 በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የ”አርብቶ አደሩንና ከፊል
+7
በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ላይ የማኅበረሰብን አቅም ማጠናከር 🌱🌍🤝 በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የ”አርብቶ አደሩንና ከፊል አርብቶ አደሩን የመቋቋም አቅም የማጠናከር ፕሮጀክት” (Strengthening Resilience of Agropastoralists Project/ SRAP) አማካኝነት ከሸበሌ ወረዳ አምስት ቀበሌዎች ለተውጣጡ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ኮሚቴዎች የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ላይ ያተኮረ የሁለት ቀናት ስልጠና ሰጥቷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------- Strengthening Community Action for Natural Resource Conservation 🌱🌍🤝 The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Somali Regional Branch, in partnership with the Netherlands Red Cross through the Strengthening Resilience of Agro-pastoralists Project/ SRAP) Conducted a two-day training on natural resource conservation for Natural Resource Protection Committees from five Kebeles in Shebelle Woreda. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02AVZ3WmUkSW4gnGeqJoqyvYmVQSduRuojDwE8kWC6jWq8VNszMvttCDy7pcKUabMMl We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #SomaliRegion #NetherlandsRedCross #SRAP #NaturalResourceManagement #EnvironmentalConservation #ClimateResil

ማኅበሩ አራተኛውን የፕሮጀክት ምዕራፍ በ11.8 ሚሊዮን ፓውንድ በጀት አስጀመረ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ዛሬ በአዲስ አበባ ባካሄደው የፕሮጀክት ማሰጀመሪያ ዐውደ ጥናት ላይ የ”ኢትዮጵያ ከቀውስ
+9
ማኅበሩ አራተኛውን የፕሮጀክት ምዕራፍ በ11.8 ሚሊዮን ፓውንድ በጀት አስጀመረ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር  ዛሬ በአዲስ አበባ ባካሄደው የፕሮጀክት ማሰጀመሪያ  ዐውደ ጥናት ላይ የ”ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አይበገሬነት” ፕሮጀክት (Ethiopia Crises to Resilience Project) አራተኛውን ምዕራፍ በይፋ አስጀምሯል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ---------------- ERCS Launches Fourth Phase of EC2R Project with £11.8 Million Support The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) today launched the fourth phase of the Ethiopia Crises to Resilience (EC2R) Project during a kick-off workshop held in Addis Ababa. https://redcrosseth.org/blog/2026/06/24/ercs-launches-fourth-phase-of-ec2r-project-with-11-8-million-support/ We Live for Humanity! ----- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/ 📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516 📌X(Twitter): https://x.com/EthioRedCross 📌Telegram: https://t.me/ERCSHQ 📌 Flickr፡- https://www.flickr.com/photos/137615657@N05/

ዘምዘም…!✈️❤️ የአስር ዓመቷ ዘምዘም ደስአለህ በዚች ዕድሜዋ ብዙ ፈተናዎችን አልፋለች። ከሰባት ዓመታት በፊት ቤተሰቧ ቀድሞ ከሚኖሩበት ቀዬ ተፈናቅለው ወደ ራያ ቆቦ ወረዳ፣ ሮቢት ከተማ በመምጣት
ዘምዘም…!✈️❤️ የአስር ዓመቷ ዘምዘም ደስአለህ በዚች ዕድሜዋ ብዙ ፈተናዎችን አልፋለች። ከሰባት ዓመታት በፊት ቤተሰቧ ቀድሞ ከሚኖሩበት ቀዬ ተፈናቅለው ወደ ራያ ቆቦ ወረዳ፣ ሮቢት ከተማ በመምጣት ኑሯቸውን መግፋት ጀመሩ፡፡ ሙሉውን ታሪክ ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0WZBqLBSToy833vgaXJ2if9qTuXRiJ6TXqB2mTK7hCiVH4LgS8s2Qw5BJQASudF28l ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------------------- Zemzem…!✈️❤️ At just ten years old, Zemzem Desaleh has already climbed many challenges. Seven years ago, her family was displaced and forced to leave behind the life they once knew. Since then, they have been living in Robit town, Raya Kobo district, rebuilding their future step by step. For more: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0WZBqLBSToy833vgaXJ2if9qTuXRiJ6TXqB2mTK7hCiVH4LgS8s2Qw5BJQASudF28l We Live for Humanity! #ERCS #MESELALProject #AustrianRedCross #StoriesOfHope #Resilience #LivelihoodSupport #EducationMatters #GirlsWithDreams #FuturePilot #HopeInAction #WeLiveForHumanity --------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.fa

ማኅበሩ የ”ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አይበገሬነት” ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ዐውደ ጥናት አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የ”ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አይበገሬነት ፕሮጀክት” ሶስት ምዕራፎች የማጠናቀቂያ
+9
ማኅበሩ የ”ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አይበገሬነት” ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ዐውደ ጥናት አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የ”ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አይበገሬነት ፕሮጀክት” ሶስት ምዕራፎች የማጠናቀቂያ ዐውደ ጥናት የመንግስት ባለድርሻ አካለት፣ የአጋር ብሔራዊ ማኅበራት ተወካዮች፣ የማኅበሩ አመራር አካላትና የብሔራዊ ማኅበሩና የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ ቤቶች የፕሮጀክቱ ሰራተኞች በተገኙበት አካሂዷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------- ERCS Conducts Exit Workshop for the Ethiopia Crises to Resilience (EC2R) Project The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) conducted an exit workshop for the Ethiopia Crises to Resilience (EC2R) Project, bringing together government partners, Partner National Societies, ERCS leadership, HQ, and regional project staff. https://redcrosseth.org/blog/2026/06/23/ercs-conducts-exit-workshop-for-the-ethiopia-crises-to-resilience-ec2r-project/ We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #EC2R #CrisisToResilience #HumanitarianAction #CommunityResilience #WASH #Health #CashAssistance #NFI #Partnerships #DisasterResponse #SustainableDevelopm ------ 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCros

ከቀይ መስቀል የታሪክ ማኅደር ሰባት አስርት ዓመታትን የዘለቀው የማኅበሩ ህይወት አድን የመጀመሪያ ደረጃ እርዳታና የአምቡላንስ አገልግሎት 🚑 በኢትዮጵያ የአምቡላንስ አገልግሎትን በማስጀመር ፋና ወጊ
+9
ከቀይ መስቀል የታሪክ ማኅደር ሰባት አስርት ዓመታትን የዘለቀው የማኅበሩ ህይወት አድን የመጀመሪያ ደረጃ እርዳታና  የአምቡላንስ አገልግሎት 🚑 በኢትዮጵያ  የአምቡላንስ አገልግሎትን በማስጀመር ፋና ወጊ የሆነው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማበኅር የአምቡላንስ አገልግሎቱን እ.አ.አ. በ1952 ዓ.ም. የስጀመረ ሲሆን ይህም በኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ ጥንታዊና የተደራጀ የአምቡላንስ አገልግሎት እንዲሆን አስችሎታል። አገልግሎቱ መጀመሪያ ላይ እንደ አዲስ አበባ እና ሐረር ባሉ ዋና ዋና የከተማ ማዕከላት ለአስቸኳይ ጊዜ መጓጓዣ እና የመጀመሪያ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች አገልግሎት በመስጠት ነው የተጀመረው። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ----------------- From the Red Cross Archives ERCS Ambulance and First Aid Service: Seven Decades of Saving Lives 🚑 The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), a pioneer of ambulance services in Ethiopia, launched its ambulance service in 1952, making it the country's oldest and most organized ambulance service. Initially operating in major urban centers such as Addis Ababa and Harar, the service provided emergency transportation and first aid assistance to people in need, laying the foundation for organized pre-hospital emergency care in Ethiopia. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid031Wck2B1uo

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ባለፉት ሶስት ወራት ለሳዑዲ ተመላሾች ባደረገው ሰብዓዊ ድጋፍ ዙሪያ ትምህርታዊ ዐውደ ጥናት አካሄደ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዴንማርክ ቀይ መ
+9
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ባለፉት ሶስት ወራት ለሳዑዲ ተመላሾች ባደረገው ሰብዓዊ ድጋፍ ዙሪያ  ትምህርታዊ  ዐውደ ጥናት አካሄደ   በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዴንማርክ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር  በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ባለፉት ሶስት ወራት ለሳዑዲ አረቢያ  ከስደት ተመላሾች ባደረገው ሰብዓዊ ድጋፍ ዙሪያ  ትምህርታዊ ዐውደ ጥናት አካሄደ፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን!   Addis Ababa Branch Holds Lesson Learned Workshop on Support to Saudi Returnees The Addis Ababa Branch of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the Danish Red Cross, organized a Lessons Learned workshop to review the humanitarian support provided to returnees from Saudi Arabia over the past three months at Bole International Airport. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0QsG5qGucKwcnVzcHBkxKqG9m5ykdWeNBcAh6PtdgYQW6act3Gjq95YVurdHSfkM5l We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #SaudiReturnees #HumanitarianAction #Volunteerism #PsychosocialSupport #RefugeeAndProtection #DanishRedCross #BoleInternationalAirport #ExperienceSharing #HumanitarianSupport #CommunityService #ProtectionAndDignity @DanishRedCross --

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የአደጋዎች ቅድመ ማስጠንቀቂያ ግንዛቤ መፍጠሪያ ዘመቻ አካሄደ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በ‘የውሃ አቅር
+9
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የአደጋዎች ቅድመ ማስጠንቀቂያ ግንዛቤ መፍጠሪያ ዘመቻ አካሄደ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር  የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በ‘የውሃ አቅርቦት ለአየር ንብረት ለውጥ እርምጃ ማዕከል ፕሮግራም (Water at the Heart of Climate Action Program, Ethiopia)- የድርቅ መከላከል እርምጃና የቅድመ ማስጠንቀቂያ ፕሮቶኮል (EAP) ትግበራ አማካይነት  በክልሉ ለሀርሺን ወረዳና ለቀበሌ የቅድመ ማስጠንቀቂያ ኮሚቴ አባላትና ለሃርሺን ወረዳ የማኅበሩ በጎ ፈቃደኞች የግንዛቤ መፍጠሪያ መርሃ-ግብር  አካሂዷል።   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ---------- The Branch Office Conducts an Early Warning Awareness Campaign Under the Water at the Heart of Climate Action (WHCA) Program – Ethiopia Drought Activation and Early Action Protocol (EAP), the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Somali Regional Branch, in partnership with the Netherlands Red Cross, conducted an orientation session for Woreda and Kebele Early Warning Committee members, and Ethiopian Red Cross Society volunteers in Harshin Woreda. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0214xDfJGqPq4F7sS64KL85SxCRhzaAmqWAJipfKwHA55ptJMw9B6s4D1T742zSac4l We Live for Humanity!

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር ከአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ ዕርዳታ እና ሲቪል ጥበቃ (ECHO) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በቅድመ አደጋ ፕሮቶኮል ላይ ከግንቦት
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር ከአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ ዕርዳታ እና ሲቪል ጥበቃ (ECHO) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በቅድመ አደጋ ፕሮቶኮል ላይ ከግንቦት 10 እስከ 12 ቀን 2018ዓ.ም የዘለቀ የተግባር ልምምድ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ማካሄዱ ይታወሳል። ለተጨማሪ ፡ https://redcrosseth.org/blog/2026/06/16/early-action-saves-lives-partnership-driving-positive-impacts-in-disaster-preparedness/ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ---------------------- The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the Netherlands Red Cross, with funding from the European Union Humanitarian Aid and Civil Protection (ECHO), has conducted a joint functional simulation exercise on the Early Action Protocol (EAP) from May 18-20, 2026, in Afar’s Samara city. For more: https://redcrosseth.org/blog/2026/06/16/early-action-saves-lives-partnership-driving-positive-impacts-in-disaster-preparedness/ We Live for Humanity! #DisasterPreparedness #ClimateAction #EarlyWarningEarlyResponse #SomaliRegion #resilience #HumanitarianAction #EUHumanitarianAid

ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ለተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ ነክ ድጋፍ አደረገ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ባህር ዳር እና በሰሜን ጎጃም ማስተባባሪያ ጽ/ቤት በዞኑ ውስ
+3
ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ለተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ ነክ ድጋፍ አደረገ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ባህር ዳር እና በሰሜን ጎጃም ማስተባባሪያ ጽ/ቤት በዞኑ ውስጥ ባሉ አስር ወረዳዎች ለሚገኙ 50 ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎች ሰኔ 7/2018 ዓ.ም የምግብ ነክ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ የማኅበራዊና ስነልቦናዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተግዳሮቶች ለገጠማቸው ወገኖች ታስቦ የተከናወነ ሲሆን ማኅበሩ ጾታዊ ጥቃት ለደረባቸው ፣አካል ጉዳኞችን እና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎችን ያካታል፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ---------- Branch office supports Vulnerable Households with Food Assistance The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Amhara Regional Branch, through its Bahir Dar and North Gojjam Coordination Office, has provided essential food assistance to 50 vulnerable households across ten woredas in North Gojjam Zone. The support targeted individuals facing significant protection and socioeconomic challenges, including survivors of gender-based violence, adolescent mothers, vulnerable street-connected children, and persons with disabilities. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0iTW188MyUfD984zM56y69CzoQ87psAfWmXMWKLc4z3M8YTjMX1eUeKH9tETemytnl

ከአገር አቀፍ እና ዓአለም አቀፍ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የተተገበረው በ”ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አይበገሬነት” (EC2R) ፕሮጀክት በመላው ኢትዮጵያ ጠንካራ፣ ጤናማ እና የበለጠ ጠንካራ ማኅበ
ከአገር አቀፍ እና ዓአለም አቀፍ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የተተገበረው  በ”ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አይበገሬነት” (EC2R) ፕሮጀክት በመላው ኢትዮጵያ ጠንካራ፣ ጤናማ እና የበለጠ ጠንካራ ማኅበረሰቦችን ለመገንባት እያገዘ ነው። እነዚህ የመዋለ ንዋይ ፍሰቶች ዘላቂ ለውጥ እየፈጠሩ እና የአገሪቱን በጣም ተጋላጭ የሆኑ ዜጎችን ህይወት እንዴት እያሻሻሉ እንደሆነ ይበልጥ ለመረዳት ሪፖርተር ጋዜጣ “The Quiet Transformation of Communities Long Defined by Scarcity” በሚል ርዕስ  ያወጣውን ጽሁፍ ከድረ-ገጻችን ላይ ቀጣዩን ሊንክ በመጫን እንዲያነቡ ተጋብዘዋል፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ----- Implemented in partnership with national and international stakeholders, the EC2R project is helping build stronger, healthier, and more resilient communities across Ethiopia. Read the full story, “The Quiet Transformation of Communities Long Defined by Scarcity,” by The Reporter on June 13, 2026, on our website to discover how these investments are creating lasting change and improving the lives of some of the country’s most vulnerable populations. https://redcrosseth.org/blog/2026/06/16/the-quiet-transformation-of-communities-long-defined-by-scarcity/ We Live for Humanity!

ማኅበሩ በአደጋ ጊዜ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ህክምናን ለማጠናከር የሚያስችል የ200 ሚሊዮን ብር ፕሮጀክትን በይፋ አስጀመረ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዴንማርክ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር እ
+9
ማኅበሩ በአደጋ ጊዜ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ህክምናን ለማጠናከር የሚያስችል የ200 ሚሊዮን ብር ፕሮጀክትን በይፋ አስጀመረ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዴንማርክ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር እና ከኖቮ ኖርዲስክ ፋውንዴሽን ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ፣ በአደጋ ጊዜና በሰብዓዊ ቀውሶች ወቅት ተላላፊ ካልሆኑ በሽታዎች ጋር ለሚኖሩ ሰዎች የሚሰጠውን እንክብካቤ ቀጣይነት ለማጠናከር ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የአራት ዓመት ፕሮጀክት ሁለተኛ ምዕራፍ አስጀምሯል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን!   -------   ERCS Launches 200 Million Birr Project to Implement Continuity of Cardio metabolic Disease Care in Crisis The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the Danish Red Cross and with funding from the Novo Nordisk Foundation, has launched the second phase of a four-year project worth over 200 million birr to strengthen continuity of care for people living with non-communicable diseases (NCDs) during emergencies and humanitarian crises.   https://redcrosseth.org/blog/2026/06/16/ercs-launches-200-million-birr-project-to-strengthen-continuity-of-cardio-metabolic-disease-care-during-crises/   We Live for Humanity!   📌Website: https://redcrosseth.org/

በማኅበራዊ ትስስር አማካኝነት ጠንካራ ማኅበረሰቦችን መገንባት 🤝 ባለፉት ሁለት ዓመታት የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዴንማርክ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር እና ከአውሮፓ ህብረት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማኅበራዊ ትስስር እና አይበገሬነት እንዲጎለብት እየሰራ ይገኛል። ለተጨማሪ ቀጣዩን ቪዲዮ ይመልከቱ፤ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------------------- Building Stronger Communities Through Social Cohesion 🤝 For the past two years, the Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the Danish Red Cross and with financial support from the European Union, has been fostering social cohesion and resilience in the Benishangul Gumuz Region. For more, watch the video. We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #ERCS #SocialCohesion #BenishangulGumuz #YouthEmpowerment #MentalHealth #PsychosocialSupport #CommunityResilience #IDPs #HumanitarianAction #DanishRedCross #EuropeanUnion #WeLiveForHumanity #StrongerTogether #HopeAndResilience ----------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross