uk
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

Відкрити в Telegram

Bashewam School Grade 1-8

Показати більше
2 753
Підписники
+324 години
+47 днів
+5130 день
Архів дописів
photo content

የተከበራችሁ የባሸዋም ት/ቤት፡የተማሪ ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ፦ ወርሃዊ የትምህርት ቤት ክፍያ ወር በገባ ከቀን "1እስከ 10"ያለ ቅጣት እንዲከፈል በተደጋጋሚ ያሳወቅን መሆኑን ይታወሳል፡ ሆኖም ከቀጣይ ወር ማለትም ከህዳር ወር ጀምሮ በየወሩ ከቀን 11-15 =100ብር፣ ከቀን 16-20=150ብር እንዲሁም ከቀን 21-30 =200ብር ቅጣት የምናስከፍል መሆኑን እያሳወቅን በካሽ መክፈል ለምትፈልጉ ወላጆች ከቀን 1 እስከ 10 በት/ቤቱ ግቢ ውስጥ ባንኮች አገልግሎት የሚሰጡ ይሆናል። #የቅዳሜ ት/ት(ASp)እና የትራንስፖርት ክፍያም አብሮ ከወርሐዊ ክፍያ ጋር በባንክ የሚከፈል ይሆናል#

photo content

photo content

የተከበራችሁ የባሸዋም ት/ቤት፡የተማሪ ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ፦ ወርሃዊ የትምህርት ቤት ክፍያ ወር በገባ ከቀን "1እስከ 10"ያለ ቅጣት እንዲከፈል በተደጋጋሚ ያሳወቅን መሆኑን ይታወሳል፡ ሆኖም ከቀጣይ ወር ማለትም ከህዳር ወር ጀምሮ በየወሩ ከቀን11-15 =100ብር፣ከቀን16-20=150ብር እንዲሁም ከቀን 21-30 =200ብር ቅጣት የምናስከፍል መሆኑን እያሳወቅን በካሽ መክፈል ለምትፈልጉ ወላጆች ከቀን 1እስከ 10 በት/ቤቱ ግቢ ውስጥ ባንኮች አገልግሎት የሚሰጡ ይሆናል።#የቅዳሜ ት/ት(ASp)እና የትራንስፖርት ክፍያም አብሮ የሚከፈል ይሆናል#

G5-8 MID-EXAM SCHEDULE

New Doc 2024-10-26 06.12.42
New Doc 2024-10-26 06.12.42

MID-Exam Schedule

New Doc 2024-10-25 09.44.24 - Page 1
New Doc 2024-10-25 09.44.24 - Page 1

ውድ ወላጆች የአጋማሽ ፈተና ከጥቅምት 20-22/2017 ዓም የሚሰጥ ሲሆን ልጅዎ እንዲያጠና ያድርጉ።

photo content

photo content
+3

ጥቅምት 11/2017ዓ.ም በባሸዋም ት/ቤት በትራፊክ ደህንነት ክበብ አስተባባሪነት ስለ ትራፊክ አደጋ አስከፊነት እና መደረግ ስለሚገባው ጥንቃቄ ለት/ቤቱ ማህበረሰብ በባለሙያ ግንዛቤ ተሰጠ፡፡

photo content

photo content

ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት እንደሚከበር የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል። ዕለቱ ለ17ኛ ጊዜ የሚከበር መሆኑምን ም/ቤቱ አ
ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት እንደሚከበር የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል።  ዕለቱ ለ17ኛ ጊዜ የሚከበር መሆኑምን ም/ቤቱ አስታውቋል ።

ውድ ወላጆች የቅዳሜ ቀን የማጠናከሪያ ትምህርት የተጀመረ ስለሆነ ልጆቻችሁን እንድትልኩልን እናሳውቃለን። ትምህርት የሚጀመረው ከጠዋቱ 2:20 ሲሆን ፡ ወደ ቤት የሚለቀቁት ደግሞ 6:20 ይሆናል።
+4
ውድ ወላጆች የቅዳሜ ቀን የማጠናከሪያ ትምህርት የተጀመረ ስለሆነ ልጆቻችሁን እንድትልኩልን እናሳውቃለን። ትምህርት የሚጀመረው ከጠዋቱ 2:20 ሲሆን ፡ ወደ ቤት የሚለቀቁት ደግሞ 6:20 ይሆናል።

ውድ ወላጆች የቅዳሜ ቀን የማጠናከሪያ ትምህርት የተጀመረ ስለሆነ ልጆቻችሁን እንድትልኩልን እናሳውቃለን።

ውድ ወላጆች የመጀመሪያ ዙር መፅሐፍ የከፈላችሁ፡ ሰኞ 04/02/2017ዓም የሚሰጥ ሲሆን ፡ የሁለተኛ ዙር ያልተመዘገባችሁ ከ28/01/2017ዓም ጀምሮ ትምህርት ቤት በመምጣት ፋይናንስ ክፍል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።