2 753
订阅者
+324 小时
+47 天
+5130 天
帖子存档
የተከበራችሁ የባሸዋም ት/ቤት፡የተማሪ ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ፦
ወርሃዊ የትምህርት ቤት ክፍያ ወር በገባ ከቀን "1እስከ 10"ያለ ቅጣት እንዲከፈል በተደጋጋሚ ያሳወቅን መሆኑን ይታወሳል፡ ሆኖም ከቀጣይ ወር ማለትም ከህዳር ወር ጀምሮ በየወሩ
ከቀን 11-15 =100ብር፣
ከቀን 16-20=150ብር እንዲሁም
ከቀን 21-30 =200ብር ቅጣት
የምናስከፍል መሆኑን እያሳወቅን በካሽ መክፈል ለምትፈልጉ ወላጆች
ከቀን 1 እስከ 10 በት/ቤቱ ግቢ ውስጥ ባንኮች አገልግሎት የሚሰጡ ይሆናል።
#የቅዳሜ ት/ት(ASp)እና የትራንስፖርት ክፍያም አብሮ ከወርሐዊ ክፍያ ጋር በባንክ የሚከፈል ይሆናል#
የተከበራችሁ የባሸዋም ት/ቤት፡የተማሪ ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ፦ ወርሃዊ የትምህርት ቤት ክፍያ ወር በገባ ከቀን "1እስከ 10"ያለ ቅጣት እንዲከፈል በተደጋጋሚ ያሳወቅን መሆኑን ይታወሳል፡ ሆኖም ከቀጣይ ወር ማለትም ከህዳር ወር ጀምሮ በየወሩ ከቀን11-15 =100ብር፣ከቀን16-20=150ብር እንዲሁም ከቀን 21-30 =200ብር ቅጣት የምናስከፍል መሆኑን እያሳወቅን በካሽ መክፈል ለምትፈልጉ ወላጆች ከቀን 1እስከ 10 በት/ቤቱ ግቢ ውስጥ ባንኮች አገልግሎት የሚሰጡ ይሆናል።#የቅዳሜ ት/ት(ASp)እና የትራንስፖርት ክፍያም አብሮ የሚከፈል ይሆናል#
ውድ ወላጆች የአጋማሽ ፈተና ከጥቅምት 20-22/2017 ዓም የሚሰጥ ሲሆን ልጅዎ እንዲያጠና ያድርጉ።
ጥቅምት 11/2017ዓ.ም በባሸዋም ት/ቤት በትራፊክ ደህንነት ክበብ አስተባባሪነት ስለ ትራፊክ አደጋ አስከፊነት እና መደረግ ስለሚገባው ጥንቃቄ ለት/ቤቱ ማህበረሰብ በባለሙያ ግንዛቤ ተሰጠ፡፡
ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት እንደሚከበር የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል። ዕለቱ ለ17ኛ ጊዜ የሚከበር መሆኑምን ም/ቤቱ አስታውቋል ።
+4
ውድ ወላጆች የቅዳሜ ቀን የማጠናከሪያ ትምህርት የተጀመረ ስለሆነ ልጆቻችሁን እንድትልኩልን እናሳውቃለን። ትምህርት የሚጀመረው ከጠዋቱ 2:20 ሲሆን ፡ ወደ ቤት የሚለቀቁት ደግሞ 6:20 ይሆናል።
ውድ ወላጆች የቅዳሜ ቀን የማጠናከሪያ ትምህርት የተጀመረ ስለሆነ ልጆቻችሁን እንድትልኩልን እናሳውቃለን።
ውድ ወላጆች የመጀመሪያ ዙር መፅሐፍ የከፈላችሁ፡ ሰኞ 04/02/2017ዓም የሚሰጥ ሲሆን ፡
የሁለተኛ ዙር ያልተመዘገባችሁ ከ28/01/2017ዓም ጀምሮ ትምህርት ቤት በመምጣት ፋይናንስ ክፍል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
