uk
Feedback
ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

Відкрити в Telegram

📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623

Показати більше
3 396
Підписники
+624 години
+567 днів
+6130 день
Архів дописів
📚#አሐቲ_ድንግል በድጋሚ ታትሟል ...የፀሐይ ብርሃን በጠቢባን ጥበብ ይሰፈራል፤ የጨረቃም ውበት ይመጠናል፤ ሰማይና ምድር በአድማስ፣ ባሕርም በናጌብ ይወሰናል። የእመቤታችንን ክብር ግን መመጠንና መ
📚#አሐቲ_ድንግል በድጋሚ ታትሟል ...የፀሐይ ብርሃን በጠቢባን ጥበብ ይሰፈራል፤ የጨረቃም ውበት ይመጠናል፤ ሰማይና ምድር በአድማስ፣ ባሕርም በናጌብ ይወሰናል። የእመቤታችንን ክብር ግን መመጠንና መወሰን ይቅርና ማን ሊመረምረው ይቻለዋል? "ሊቁ መኑ ዘይክል ነቢበ ዕበይኪ" እንዳለ ገናንነትሽን ማን ይናገራል እያልን ስለ እሷ የተነገረውን ሁሉ በመደነቅ እናነባለን።ብሉይ ኪዳን ጀምሮ በእግዚአብሔር መንፈስ የተጻፈ መጽሐፍ ሁሉ እመቤታችን የሌለችበት መጽሐፍ አይገኝም።ይህን መጽሐፍ ባነበባችሁ ጊዜ ይህንን እውነት ትረዱታላችሁ። "አሐቲ ድንግል" አንድ መጽሐፍ ብቻ አደለም። ትርጓሜ፤ ድርሳን፤ ምዕላድ፤ ውዳሴም ነው። ሁልጊዜ የርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳንን ስብከት ስሰማ የምመኘው ይህንን መጽሐፍ ነበር። አንዳንዴ ስብከት መሆኑን ረስቼ መጽሐፍ የሚያነቡልኝ ይመስለኝ ነበርና። እነሆ የተመኘሁት መጽሐፍ በብራና ተጠቅሎ በቤተ መጻሕፍት ተጥሎ አገኘነው። ከእኔ ጋራ የተወለደውን የመጻሕፍት ንጉሥ ታዩ ዘንድ ኑ! [ሊቀ ሊቃውንት ስምዐ ኮነ መልአክ የ፬] 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

✨✨✨#በድጋሚ_ለስድስተኛ _ጊዜ_ታተመ 💦ጠፍቶ በውድድ ሲሸጥ የነበረው በጉጉት ስንጠብቀው የከረምነው.......... 📖📖📖📖#መሠረታዊ_የመጽሐፍ_ቅዱስ_አጠናን_ዘዴ ➮#በመምህር_ቸርነት ..✍️የ
✨✨✨#በድጋሚ_ለስድስተኛ _ጊዜ_ታተመ 💦ጠፍቶ በውድድ ሲሸጥ የነበረው በጉጉት ስንጠብቀው የከረምነው.......... 📖📖📖📖#መሠረታዊ_የመጽሐፍ_ቅዱስ_አጠናን_ዘዴ ➮#በመምህር_ቸርነት ..✍️የመጽሐፉ ግብ፡- እያንዳንዱ መጽሐፍ ከባለቤቱ ከመንፈስ ቅዱስና ከጸሐፊዎቹ ቅዱሳን ማንነት ጋር እያስማሙ፣ ብሉዩን ከብሉይ፣ ብሉዩን ከሐዲስ፣ ሐዱሱን ከሐዲስ ኪዳኑ እያገናዘቡ ሙሉ ሥዕሉን በመያዝና ዐውዱን መረዳት ያስፈልጋል። በእውነት ቤተ ክርስቲያናችን ብሉይን ከሐዲስ እያቀናጁ፤ እያመሳጠሩ፣ እያታረኩ፣ እያዋደዱ ወዘተ ማስተማርና መጻፍ የሚችሉ አያሌ ሊቃውንት አሏት፡፡ እኔም ይኽችን መጽሐፍ ለዚህ ትውልድ ስጽፍ ሊቃውንቱ ከጥልቅ ዕውቀታቸው በማፍለቅ በተባ ብዕራቸው እንጻፉት ኹሉ ሌሎችን ለማነሣሣትና የመንደርደሪያ ሐሳብ እንዲሆን እንዲሁም በነጻ ላስተማረችኝ ቤተ ክርስቲያን ውለታዋን መክፈል ባልችልም በዘርፉ ካለው ክፍተት አንጻር የድርሻዬን በመወጣት መጠነኛ አስተዋጽዖ ለማበርከት ነው፡፡ #መጽሐፉ_ሰባት_ምዕራፎች_አሉት᎓᎓ ➮የመጀመሪያው ምዕራፍ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናትን ምንነት ይገልጻል፤ ➮ኹለተኛው ምዕራፍ ስለመጽሐፍ ቅዱስ ትውፊት ያስረዳል፤ ➮ምዕራፍ ሦስት ስለ ቀኖና ቅዱሳት መጻሕፍት፣ ➮ምዕራፍ አራት #የ81 ቅዱሳት መጻሕፍት ዋና እና ዝርዝር መረጃዎች በስፋት ያስገነዝባል፣ ➮ምዕራፍ አምስት ስለ መጽሐፍ ቅዱስና አዋልድ መጻሕፍት ግንኙነት፣ ➮ምዕራፍ ስድስት የቅዱሳት መጻሕፍት አተረጓጎምና አረዳድ ዘዴ፣ ➮ምዕራፍ ሰባት የመጽሐፍ ቅዱስ አጠቃላይ አጠናን ስልት ምን መምሰል እንዳለበት ያስረዳል። #ለዚህ የአራተኛ እትም አስተያየቶቻችሁን ተቀብዬ መጠነኛ ለውጦች ለማድረግ ሞክሬአለሁ። ብለውናል #አዘጋጁ.......! ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623

📚#የቤተክርስቲያን_ታሪክ_በኢትዮጵያ 📚 ...ረዘም ላለ ጊዜ ከገበያ ጠጠፍቶ የነበረው ይህ ተወዳጅና ተፈላጊ መጽሐፍ እነኾ በድጋሚ ታትሟል.... ስለ መጽሐፉ የተሰጠ አስተያየት የሚከተለውን ይመስላ
📚#የቤተክርስቲያን_ታሪክ_በኢትዮጵያ 📚 ...ረዘም ላለ ጊዜ ከገበያ ጠጠፍቶ የነበረው ይህ ተወዳጅና ተፈላጊ መጽሐፍ እነኾ በድጋሚ ታትሟል.... ስለ መጽሐፉ የተሰጠ አስተያየት የሚከተለውን ይመስላል ..👇 ➥ታሪክ ለአንድ ሕዝብ እና አገር የወደፊት ጉዞ መነሻ መሠረት ነው፡፡ ስለሆነም ለአንድ ሕዝብ እና አገር የወደፊት ህልውና ቀጣይነት አስፈላጊ ከሆኑት ነገሮች አንዱ ታሪክ ነው፡፡ የአንድን ሕዝብም ሆነ አገር የወደፊት ህልውና ሥልታዊ በሆነ መንገድ ማጥቃት የሚፈልጉ አካላትም ሥራቸውን የሚጀምሩት ታሪኩን ከማበላሸት ነው፡፡ የኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠላቶች ያደረጉትና እያደረጉ ያሉትም ይህንኑ ነው፡፡#መምህር_ግርማ_ባቱ ያዘጋጀው ይህ መጽሐፍ በዚህ ረገድ አስፈላጊ ከሆኑ መጻሕፍት የሚመደብ ነው፡፡ ስለ ታሪክ ያለን አረዳድ እንዴት ሊሆን እንደሚገባው አቅጣጫ ከማሳየት ጀምሮ፣ በሚያነሣቸው ጉዳዮች ላይ ከብዙ ታሪካዊ ምንጮች በተጨመቀ ዕውቀት የተጻፈ ጥሩ መጽሐፍ ነው፡፡ የተለያዩ ምንጮችን በታሪካዊ ማስረጃ በመመዘን፣ እንዲሁም የተሳሳቱ ትርክቶችን ስህተትነት በማሳየት፣ በዚህ ረገድ ያሉ ክፍተቶችን የሚሞላ መጽሐፍ ነው፡፡ ይህን መጽሐፍ ስላበረከተልን መምህር ግርማ ባቱን ከልብ እያመሰገንኩ፣ ለወደፊቱም በዚሁ መንገድ በመቀጠል ሌሎች መጻሕፍትን እንደሚያበረክትልን ተስፋዬ ታላቅ ነው፡፡ ✍️ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ 📚Finote መጻሕፍት ለውድ አንባብያን  በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።  [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] 📱ይደውሉልን ፦0913083816 http://t.me/FinoteBooks1623

📖#መጽሐፈ_ምስጢር📖 ✨ተወዳጆች..... #ኢትዮጽያዊው ቄርሎስ መፍቀሬ ድንግል '#ቅዱስ_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ'ያበረከቱልን '#መጽሐፈ_ምስጢር' መደብራችን ይገኛል!ብቅ በሉ..! ፍኖተ መጻሕፍት ለው
📖#መጽሐፈ_ምስጢር📖ተወዳጆች..... #ኢትዮጽያዊው ቄርሎስ መፍቀሬ ድንግል '#ቅዱስ_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ'ያበረከቱልን '#መጽሐፈ_ምስጢር' መደብራችን ይገኛል!ብቅ በሉ..! ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

🍂🍂🍂 «አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦት"»መዝ.131÷8 .....የእመቤታችንን ትንሳኤና ዕርገት ትንሳኤ እደ ቅዱስ ዮሐንስና ቅዱስ ቶማስ እኛስ ለምን ይቀርብናል ብለው ለማየት
🍂🍂🍂 «አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦት"»መዝ.131÷8 .....የእመቤታችንን ትንሳኤና ዕርገት ትንሳኤ እደ ቅዱስ ዮሐንስና ቅዱስ ቶማስ እኛስ ለምን ይቀርብናል ብለው ለማየት ከሀገረ ስብከታቸው ተሰብስበው ከነሐሴ 1 ጀምረው ሱባኤ በመያዝ ጌታችን ጠየቁት እርሱም ጥያቄያቸውን ተቀብሎ ነሐሴ 16 ቀን እመቤታችንን መንበር አድርጎ, ጴጥሮስን ተራዳኢነት ካህን ,እስጢፋኖስን ሠራዒ ዲያቆን አድርጎ ቀድሶ እመቤታችንንም ሐዋርያቱን አቁርቦአቸዋል።
"እመቤታችን ልጇ ሙስና መቃብርን አጥፍቶ ሞትን ድል ነስቶ  እንደተነሳ ሁሉ አማናዊቷ ታቦት እናቱ ድንግል ማርያም በልጇ ስልጣን እርሷ ከመቃብር ተነስታ ከልጇ በንጉሱ ቀኝ በክብር ቆማለች።"አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦት"መዝ.131÷8
እመቤታችን በምልጃዋ ወደ ተወዳጅ ልጅዋ ታቅርበን፥ በረከቷና ምልጃዋ ከእኛ ጋር ይሁን። 🙏 መልካም በዓል !

📖"ነገረ ማርያም" [በሶርያ አባቶች እና ሌሎች ] ☞ መነሻው #የመንፈስ_ቅዱስ_ዋሽንት በተሰኘው በተወዳጁ #ቅዱስ_ኤፍሬም ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በጻፋቸው ድርሳናት ነው ፥ ከዚም መለ
📖"ነገረ ማርያም" [በሶርያ አባቶች እና ሌሎች ] መነሻው #የመንፈስ_ቅዱስ_ዋሽንት በተሰኘው በተወዳጁ #ቅዱስ_ኤፍሬም  ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በጻፋቸው ድርሳናት ነው ፥ ከዚም መለስ ሲባል እያንዳንዱ ገጽ ሕይወት ያለው ነው!-መምህር  ዲያቆን ሽመልስ መርጊያ በርካታ የትርጉም ሥራ አበርክተውልናል... ግን እመኑኝ ይኽኛው እጅግ ልዩ ነው ልዩ ስለኾነችዋ ስለ #ድንግሏ_እመቤት -ከጽንሰቷ እስከ እርገቷ ጥፍጥ ባለ መልኩ ስለጌታም አስተዳደግ በመጠኑ የሚያትት ስለሐዋርያቱና -እመቤታችን የጠበቀ ወዳጅነት በተለይ በሶርያ ቤተክርስቲያን  እዴት እንደምትከበር ሲተነትን  አንዳንድ  የእመቤታችን ክብር  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የፈጠረችው  እንጂ በሌሎች ኦርቶዶክስ አብያተ-ክርስያናት  የማትከበር ለሚመስላቸው መናፍቃን  የማያዳግም ምላሽ የሚሰጥ የሚሉትም ኹሉ የእነርሱ ተረት እና እሳቤ እንደኾነ የሚያስረዳ..ነው። በጥቅሉ እጅግ ተወዳጅ መጽሐፍ ነው! -ስታነቡት እንደምትጋሩኝ አልጠራጠርም ...! 💧ሱባኤውን በንባብ ለማሳለጥ ደግሞ አይነተኛ ምርጫም ነው!መጽሐፉን ለማግኘት ደግሞ ምንም መጨነቅ አይጠበቅም #በፍኖተ_መጻሕፍት   በተለመዱት የሥራ ቀናት እና እኹድ ደግሞ ከቅዳሴ ሰዓት በኋላ ተሰናድቶ ይቆያችኋል! 📚 ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#መድሎተ_ጽድቅ እነኾ ቅጽ ፪ ለ6ኛ ጊዜ ታትሟል 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ
📚#መድሎተ_ጽድቅ እነኾ ቅጽ ፪ ለ6ኛ ጊዜ ታትሟል     📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#በ_ዓ_ላ_ት ምን? ለምን? እንዴት? ✨በዓለ ደብረ ታቦር ይኽ በዓል በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከዘጠኙ በዓላት አንዱ ነው፡፡ በእስክንድርያ ግን ዐበይት በዓላቶቻቸን ሰባት ናቸው፡፡ በዚህም ምክን
📚#በ_ዓ_ላ_ት ምን? ለምን? እንዴት? በዓለ ደብረ ታቦር ይኽ በዓል በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከዘጠኙ በዓላት አንዱ ነው፡፡ በእስክንድርያ ግን ዐበይት በዓላቶቻቸን ሰባት ናቸው፡፡ በዚህም ምክንያት በዐበይት ውስጥ አስገብተው አይቈጥሩትም፡፡ ይሁን እንጂ በበዓልነት አይከበርም ማለት አይደለም፡፡ ለበዓልነቱ እንኳን ምሥራቃውያንም ምዕራባውያንም እንደሚያከብሩት መዛግብት ያስረዳሉ፡፡ ምዕራባውያን በዓሉን ማክበር የጀመሩትም ከምሥራቃውያኑ ወስደው ነው፡፡ በእርግጥ ብሔራዊ ሆኖ የተከበረው ካልስትዮስ ሣልሳይ /Callistus III/ሐምሌ ሃያ ሁለት ቀን 1456 ዓ.ም. /እ.አ.አ/ ቱርኮች ቤልግሬድ ላይ ድል አድርጎ መመለሱን ምክንያት በማድረግ ከ1457 ዓ.ም. ጀምሮ ብሔራዊ ሆኖ እንዲከበር ካዘዘ በኋላ ነው:: #በዓሉ የሚከበርበት ምክንያት ደግሞ ጌታችን በዘመነ ሥጋዌው በሚያስተምርበት ወቅት ምስጢረ መንግሥቱንና ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት በመሆኑ ነው፡፡ ማቴ. 17፥4 ይኽን ጉዳይ ከቅዱስ ዮሐንስ በቀር በሦስቱም ወንጌላውያን በየወንጌሎቻቸው መዝግበውታል፡፡          [ከውስጥ ገጽ] አዘጋጅ፦ ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📖#የአማርኛ_የቤተክርስቲያን_መዝገበ_ቃላት ቅጽ ፩ ለኹለተኛ ጊዜ ታትሟል 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እ
📖#የአማርኛ_የቤተክርስቲያን_መዝገበ_ቃላት ቅጽ ፩ ለኹለተኛ ጊዜ ታትሟል     📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#ከመዝ_ነአምን (እንዲህ እናምናለን) ይህ "ከመዝ ነአምን" በሚል ርእስ የንታ ገበረ መድኀን እንየው ጽፈው ያበረከቱልን መጽሐፍ፧ ከመምህራችን ከአምላካችንና ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተቀ
📚#ከመዝ_ነአምን (እንዲህ እናምናለን) ይህ "ከመዝ ነአምን" በሚል ርእስ የንታ ገበረ መድኀን እንየው ጽፈው ያበረከቱልን መጽሐፍ፧ ከመምህራችን ከአምላካችንና ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተቀበልነውን ኦርቶዶክሳዊ የክርስትና አስተምህሮ በጥሩ ሁኔታ የሚተነትን መጽሐፍ ነው። ምስጢሩ የሚያጠግብ ኃይለ ቃሉ የሚስብ፣ ሙሐዘ ጽሕፈት ያስበትና ብዙ በቁዔት የሚንኝበት እንዲሁም ለውይይት የሚጋብዙ ሐሳቦችንም የሚያነሣ መጽሐፍ ነው። ስለሆነም ይህን መጽሐፍ ብናነብ እጅግ እናተርፋለንና እርሳቸው ደክመው የጻፋትን መጽሐፍ ለማንበብ ሳንደክም በምስጋና ልናነብና በውስጡ ካለው ድንቅ ትምህርት ጠጥተን ልንረካ ይገባናል። ይህን መጽሐፍ ላዘጋጁልን ለመምህር ገብረ መድኀን እንየው ደጋግመው የሚጽፋበትን ዕድሜና ጤና እንዲሰጣቸው ከታላቅ ምስጋና ጋር እመኛለሁ። እኛነም አንበበን እንድንጠቀሞ እግዚአብሔር ይርዳን፧ አሜን! ዲ/ን ያረጋል አበጋዝ
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#አንቀጸ_ብርሃን አንድምታ ትርጓሜ #አንቀጸ_ብርሃን ፦ የብርሃን ደጃፍ ፤ የብርሃን መስኮት፤ የብርሃን በር፤ አለ፦ ከሌሎች አናቅጽ ሲለያት አንቀጸ ብርሃን አላት። መስታዎት ሲላት ነው። በሌሎቹ አ
📚#አንቀጸ_ብርሃን     አንድምታ ትርጓሜ   #አንቀጸ_ብርሃን ፦ የብርሃን ደጃፍ ፤ የብርሃን መስኮት፤ የብርሃን በር፤ አለ፦ ከሌሎች አናቅጽ ሲለያት አንቀጸ ብርሃን አላት። መስታዎት ሲላት ነው። በሌሎቹ አናቅጽ ግዙፋኑ ግሡሳኑ ፍጥረታት ይገቡባቸዋል ይወጡባቸዋል። በዚህ መስታዋት ግን ከብርሃን በቀር ሌላ ነገር አይገባባትም አይወጣባት። እመቤታችንም ብርሃን ዘበአማን ከሚባል ከጌታ በቀር ሌላ ልጅ የላትምና።አንድም ሌሎቹ አናቅጽ ካልተከፈቱ አያስገቡም ካልተዘጉ አይከለክሉም። መስታዋት ግን በዝግነት ሳላ ብርሃንን ያሳልፋል ብርሃንን ሲያስገባ ግዙፋኑን ፍጥረታት ነፋሳትን ማያትን ሳይቀር ይከለክላል። አንድም..             ***ይነበብ... 📚 ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

◎◦ 📚#ሐዋርያውያን_አበው ቅዱስ ዲዮናስዮስ እና ሌሎች ➥በዚህ ቅጽ ውስጥ ከቅዱስ ዲዮናስዮስ በተጨማሪ የቅዱስ ቀሌምንጦስ ዘሮሜ፣ የቅዱስ አግናጥዮስ ምጥዉ ለአንበሳ፣ ምጥዉ ለአንበሳ፣ የቅዱስ ፖሊካ
◎◦ 📚#ሐዋርያውያን_አበው ቅዱስ ዲዮናስዮስ እና ሌሎች ➥በዚህ ቅጽ ውስጥ ከቅዱስ ዲዮናስዮስ በተጨማሪ የቅዱስ ቀሌምንጦስ ዘሮሜ፣ የቅዱስ አግናጥዮስ ምጥዉ ለአንበሳ፣ ምጥዉ ለአንበሳ፣ የቅዱስ ፖሊካርፐስ ዘሰርሞኔስ፣ የፓፒያስና ማቴቴስ ተካተዋል። እነዚህ አባቶች ስለ ቤተክርስቲያን አንድነት፣ ስለ ክህነት መዓርግና መዋቅር፣ እንዲሁም ስለ መናፍቃን ትምህርት ጥንቃቄ የሚሰጡ መመሪያዎቻቸው ለቤተክርስቲያን ሕያው ትምህርቶች ናቸው፡፡በመጨረሻም፣ ይህ የመጀመሪያው የአባቶች ቅጽ ለነገረ ተማሪዎች፣ መምህራንና ጥናት ለማድረግ ለሚፈልጉ ኹሉ እንደ ትልቅ መነሻና ግብዓት ኾኖ እንደሚያገለግል ሙሉ እምነት አለን::
የአባቶቻችን በረከትና ረድኤት ከኹላችን ጋር ይኹን፡፡
#ኅትመቱ_ተሻሽሎ_እና_ዋጋው_ተስተካክሎ በድጋሚ ታትሟል! 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

“ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ #ዘተፀነስኪ አላ በሩካቤ ዘበሕግ እም ሐና ወኢያቄም ተወለድኪ፡፡” [ቅዳሴ ማርያም] ለአባታችን አዳም እግዚአብሔር አምላክ የገባለት የተስፋ ቃል ኪዳን ይፈጸም ዘንድ
“ኦ ድንግል  አኮ በፍትወተ ደነስ #ዘተፀነስኪ አላ በሩካቤ ዘበሕግ እም ሐና ወኢያቄም ተወለድኪ፡፡” [ቅዳሴ ማርያም] ለአባታችን አዳም እግዚአብሔር አምላክ የገባለት የተስፋ ቃል ኪዳን ይፈጸም ዘንድ በነቢያት ትንቢት የተነገረለትና ሱባኤ የተቆጠረለት የመዳን ቀን ሲደርስ፤ ከንጉሥ እልፍኝ ሳይሆን ሕገ እግዚአብሔርን የሕይወታቸው ዓዕማድ ካደረጉትና በልጅ የመባረክ ተምኔታቸው አንድ ቀን እንደሚፈጸም ምሉዕ እምነት ከነበራቸው ከምስኪኖቹ ኢያቄም እና ሐና ቤት እንባቸውን የሚያብስ ነገር ተፈጠረ፡፡ ዘወትር ከፈጣሪ ፊት ያፈሰሱት እንባ እና ያቀረቡት እማሄ ምላሽን ይዞላቸው መጣ፡፡ የዘገየ ቢመስል የሚቀድመው የሌለ ልዑል እግዚአብሔር ለእነኚህ ሕይወታቸውን ለእርሱ ላስገዙና በጽድቅ ጎዳና ለተመላለሱ ደጋግ ባልና ምሽት ታይተው የሚጠፉ የምድር ነገሥታትን ሳይሆን ሰማይ ዙፋኑ ምድር የእግሩ መረገጫ የሆነ ሰማያዊው ንጉሥን ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በፍጹም ተዋሕዶ ዘመድ የሆነን ክርስቶስን የወለደች የአምላክ እናት የምትሆን  ልጅ ተሰጠቻቸው፡፡
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጣዕሟ እና ፍቅሯ ይደርብን በእውነት መንገድ ሔደን ወደ እውነት እንድንደርስ በምልጃዋ ትደግፈን አጽራረ ቤተክርስቲያንን ሐሰተኛ መምህራንን ያስታግስልን ! 

📚ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ኪዳን እና ትምህርተ ኅቡዓት አንድምታ ትርጓሜ በሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ ርትዕት ሃይማኖቶሙ ለቅዱሳን አበዊነ ኦ ንጽሕት ድንግል ወላዲተ አምላክ የቅዱሳን አባቶቻችን
📚ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ኪዳን እና ትምህርተ ኅቡዓት        አንድምታ ትርጓሜ በሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ
ርትዕት ሃይማኖቶሙ ለቅዱሳን አበዊነ ኦ ንጽሕት ድንግል ወላዲተ አምላክ የቅዱሳን አባቶቻችን የቀናች የማትለወጥ የቅዱሳን አባቶቻችን ሃይማኖት አምላክን የወለድሽ ንጽሕት ድንግል ማርያም አንቺ ነሽ ፡፡
#የአባቶቻችን ድካም እንዳይዘነጋ ለማስታወስ ያህል ከታላላቁ ሊቃውንት አንዱ ክቡር ሊቀ ሊቃውንት መንክር መኰንን ነበሩ። እኒህ ታላቅ ሊቅ ክቡር ጌታው ሊቀ ሊቃውንት መንክር መኰንንም ለቤተ ክርስቲያን አርቆ አሳቢና ተቆርቋሪ በመሆናቸው ከጥንት ሲያያዝ የመጣውን የጉባኤ ቤቱን አብነት ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ትምህርተ ኀቡአትና ኪዳን አንድምታ ትርጓሜ ለኅትመት አዘጋጅተው እስካሁን ሳይታተም መቈየቱ ይታወቃል።አሁን ግን የእግዚአብሔር ፈቃድ ሁኖ ሊቃውንቱ እንዲጠቀሙበት ደቀ መዛሙርቱ እንዲማሩበት በጉባኤ ቤቱ ስም ታትሞ ቀርቧል። 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

◦ ◦ 📚#Elements The transfiguration of Elijah #Earth #Water 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት
+1
◦ ◦ 📚#Elements The transfiguration of Elijah #Earth #Water 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

#፭ተኛ እትም 📚#ምሥጢረ_ምሥጢራት-፩ #ምሥጢረ_ምሥጢራትን_እንደ ጎበኘኋት፡፡✍️ [በመምህር ኃይለ ማርያም ዘውዱ ዘቦሩ ሜዳ] ዘመኑ በመጻሕፍት አቅርቦት በኩል ምቹ ነውና ብዙ መጻሕፍትን የማንበብ እ
#፭ተኛ እትም 📚#ምሥጢረ_ምሥጢራት-፩ #ምሥጢረ_ምሥጢራትን_እንደ ጎበኘኋት፡፡✍️ [በመምህር ኃይለ ማርያም ዘውዱ ዘቦሩ ሜዳ] ዘመኑ በመጻሕፍት አቅርቦት በኩል ምቹ ነውና ብዙ መጻሕፍትን የማንበብ እድል ገጥሞኛል። ምሥጢረ ምሥጢራት ግን እንደ ሥያሜዋ ከሌሎች ለየት ብላ አግኝቻታለሁ፡ በምሥጢረ ሥላሴ ላይ ብቻ ትኩረት ማድረጓ አንድ ልዩ ነገር ሁኖ፣ ከዚያውም ዘንድ ወደ ባሕረ ምሥጢሩ ስባ ጎትታ የምታስገባና በጥሩ የሊቃውንት መቅዘፍያ እየቀዘፈች ብዙ ሰዎች ወደ አላዩት የምሥጢር ወደብ የምታደርስ፤ ከይዘት አንጻር ከተመዘነች በምጥቀትና በጥልቀት ለዘመናችን የመጀመሪያ የምትባል መጽሐፍ ናት፡፡ መጽሐፏን የምትመለከቱ ሁሉ፦ በትሐት ሰብእና፣ በንጹሕ ልቡና፤ በቅጥነተ ኅሊና ሁናችሁ እንድትመለከቷት ወንድማዊ ምክሬ ነው። መልካም ንባብ!! በመ/ር ገብረ መድኅን እንየው እና በመ/ር መዝገበ ቃልገብረ ሕይወት ተዘጋጅቶ በሊቃውንት ተመርምሮ የቀረበ። 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📖ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ጸሎተ ሃይማኖትና አቡነ ዘበሰማያት አንድምታ ትርጓሜ #ውዳሴ ማርያምንና ቅዳሴ ማርያምን የጸለዩ አባቶች ከፍ ያለ ክብርና ከፈጣሪያቸው ባለሟልነትን ተቀብለዋል። እኛም
📖ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ጸሎተ ሃይማኖትና አቡነ ዘበሰማያት        አንድምታ ትርጓሜ #ውዳሴ ማርያምንና ቅዳሴ ማርያምን የጸለዩ አባቶች ከፍ ያለ ክብርና ከፈጣሪያቸው ባለሟልነትን ተቀብለዋል። እኛም በጸሎቱ ተጠቅመን ከሰይጣን ሥራ ከሥጋ ፈተና ተጠብቀንበት በአምላካችን ዘንድ ክብር እንድናገኝ ያድርገን፤ ለቅዱስ ኤፍሬምና ለቅዱስ ሕርያቆስ ምሥጢሩን ጥበቡን የገለጠች እመቤት ለእኛም ጥበቡን ማስተዋሉን ትግለጥልን፤ ከነዚህ ቅዱሳን በረከት ረድኤት ያሳትፈን፤ አሜን፡፡ #በታላቁ የበዓታው  ሊቅ መጋቤ ሐዲስ ደምጸ አንበርብር የተዘጋጀው ይህ የእመቤታችንን ውዳሴዋን ቅዳሴዋን ከአቡነ ዘበሰማያትናጸሎተ ሃይማኖት ጋር የያዘ አንድምታ ነው! ማብራሪያውና ታሪኩማ ልዩ ነው !! ➮በያዝነው ጾም ደግሞ አስፈላጊነቱ የማያጠያይቅ ነው! 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

✨እንኳን ለጾመ ማርያም [ጾመ ፍልሰታ]አደረሰን! እግዚአብሔር ባበረታን መጠን ጾሙን ብናነባቸው የምንጠቀምባቸው መጻሕፍት እነኾ.. 📚#ነገረ_ማርያም በሶርያ አባቶች 📚#አሐቲ_ድንግል እመቤታችን ከል
✨እንኳን ለጾመ ማርያም [ጾመ ፍልሰታ]አደረሰን! እግዚአብሔር ባበረታን መጠን ጾሙን ብናነባቸው የምንጠቀምባቸው መጻሕፍት እነኾ.. 📚#ነገረ_ማርያም በሶርያ አባቶች 📚#አሐቲ_ድንግል እመቤታችን ከልደት -ዕርገቷ 📚#ድርገት ፦ግሩም የኾነ ስለቅዳሴ ትንትን አድርጎ ከሥርዐተ ቤተክርስቲያን ጋር የሚያትት 📚#ቤዛዊተ_ዓለምስለ ቅድስቷ ቤዛነት እና መድኃኒትነት 📚#ዝክረ_ቅዱሳት_አንስት ፦ የቅዱሳት አንስትን ድንቅ ተጋድሎ እንዲኹም የእመቤታችን ምልጃ ና ተራዳኢነት የያዘ 📚#መልክአ_ሥዕል ፦የቅዱሳት ሥዕላትን ክብር በግጥም ስንኝ ቋጥሮ የሚያወድስ“መልክአ  ሥዕል” አስደናቂ ድርሰት ሲኾን በውስጡም፡- ❖ ስለ ቅዱሳት ሥዕላት ታሪክ ❖ ስለ ቅዱሳት ሥዕላት ሠዓሊዎች ❖ ስለ ቅዱሳት ሥዕላት ክብር ❖ ስለ ቅዱሳት ሥዕላት ዓይነቶች (የጌታችን እና የእመቤታችን ሥዕላት) ❖ ከመላእክት ሥዕላት ውስጥ የቅዱስ ሚካኤል፣ የቅዱስ ገብርኤል፣ የቅዱስ ሩፋኤልን ሥዕላት ከተለያዩ መረጃና ሐተታ ጋር የያዘ __ ◉እነዚህንና መሰል ሕይወታዊ መጻሕፍት በዚህ ወቅት ብናነባቸው የምናተርፍባቸው ናቸው። 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#መዝሙረ_ዳዊት ◦◦ንባቡ በግዕዝ ሙሉ ትርጓሜው ከእነ ሐተታውና አንድምታው በአማርኛ [በተስፋ ገብረ ሥላሴ ዘብሔረ ቡልጋ ] Ⓒጥቂት ኮፒ ብቻ ይቀረናል ። 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDH
📚#መዝሙረ_ዳዊት ◦◦ንባቡ በግዕዝ ሙሉ ትርጓሜው ከእነ ሐተታውና አንድምታው በአማርኛ [በተስፋ ገብረ ሥላሴ ዘብሔረ ቡልጋ ] Ⓒጥቂት ኮፒ ብቻ ይቀረናል ። 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623