Joseph Math Tutor
Відкрити в Telegram
Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580
Показати більше1 854
Підписники
Немає даних24 години
+57 днів
+2130 день
Архів дописів
1 855
#ውጤት በቀን ተለቆ ከ550,000 በላይ ተማሪዎች በአንድ ጊዜ ለማየት ይሞክራሉ:: ይሄም ከፍተኛ የሆነ የ server መጨናነቅን ይፈጥራል ። ለዚህም ነበር እስካሁን በሌሊት የሚገለፀው። ያም ሆነ ይህ መስራቱ አይቀርም:: እራሳችሁንም አታጨናንቁ ባይሆን ምሳችሁን ብሉ እራሳችሁን ዘና አድርጉ። በተወሰነ ደቂቃ ልዩነት እየገባችሁ ቼክ አድርጉ ::
ለሁላችሁም መልካም ዕድል!!!
1 855
#ውጤት በቀን ተለቆ ከ550,000 በላይ ተማሪዎች በአንድ ጊዜ ለማየት ይሞክራሉ:: ይሄም ከፍተኛ የሆነ የ server መጨናነቅን ይፈጥራል ። ለዚህም ነበር እስካሁን በሌሊት የሚገለፀው። ያም ሆነ ይህ መስራቱ አይቀርም:: እራሳችሁንም አታጨናንቁ ባይሆን ምሳችሁን ብሉ እራሳችሁን ዘና አድርጉ። በተወሰነ ደቂቃ ልዩነት እየገባችሁ ቼክ አድርጉ ::
ለሁላችሁም መልካም ዕድል!!!
1 855
📈#Entrance_Exam
➡️ 2014 ዓ.ም- 2017 ዓ.ም
🔗 3,011,607 ተፈትነዋል::
🔗 142,514 አልፈዋል::
🔗 2,869,093 ወድቀዋል::
➡️ ስለ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ምን ትላላችሁ??
#share
#share
1 855
📈#Entrance_Exam
➡️ 2014 ዓ.ም- 2017 ዓ.ም
🔗 3,011,607 ተፈትነዋል::
🔗 142,514 አልፈዋል::
🔗 2,869,093 ወድቀዋል::
➡️ ስለ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ምን ትላላችሁ??
#share
#share
1 855
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል !
የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎችም ይፋ ተደርጓል፡፡
ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም ይችላሉ፡፡
ተብሏል::
ውጤት ለመመልከት አድራሻዎች:-
1. በዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. በቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot
3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡ 6284 ላይ ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጓል።
1 855
+1
#ASTU
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለነባር መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡
በዚህም የሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም ምዝገባ መስከረም 21 እና 22/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ትምህርት መስከረም 23/2018 ዓ.ም ይጀምራል የተባለ ሲሆን፤ በቅጣት የመመዝገቢያ ጊዜ መስከረም 23-24/2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል፡፡
(የተቋሙ ሙሉ መልዕክት ከላይ ተያይዟል፡፡)
1 855
#update #ሬሚዲያል
ዩኒቨርሲቲዎቻችን እየታመኑ ስላልሆነና ለቁጥር ብለው ተማሪ እያሳለፉ ስለሆነ በማዕከል ደረጃ ከ100% ፈተና እንዲሰጥ ወስነናል።
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
