uz
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

Kanalga Telegram’da o‘tish

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

Ko'proq ko'rsatish
1 854
Obunachilar
-124 soatlar
+67 kunlar
+1330 kunlar
Postlar arxiv
Ke postu commentu 😂😂😂
Ke postu commentu 😂😂😂

#ውጤት በቀን ተለቆ ከ550,000 በላይ ተማሪዎች በአንድ ጊዜ ለማየት ይሞክራሉ:: ይሄም ከፍተኛ የሆነ የ server መጨናነቅን ይፈጥራል ። ለዚህም ነበር እስካሁን በሌሊት የሚገለፀው። ያም ሆነ ይህ መስራቱ አይቀርም:: እራሳችሁንም አታጨናንቁ ባይሆን ምሳችሁን ብሉ እራሳችሁን ዘና አድርጉ። በተወሰነ ደቂቃ ልዩነት እየገባችሁ ቼክ አድርጉ :: ለሁላችሁም መልካም ዕድል!!!

#ውጤት በቀን ተለቆ ከ550,000 በላይ ተማሪዎች በአንድ ጊዜ ለማየት ይሞክራሉ:: ይሄም ከፍተኛ የሆነ የ server መጨናነቅን ይፈጥራል ። ለዚህም ነበር እስካሁን በሌሊት የሚገለፀው። ያም ሆነ ይህ መስራቱ አይቀርም:: እራሳችሁንም አታጨናንቁ ባይሆን ምሳችሁን ብሉ እራሳችሁን ዘና አድርጉ። በተወሰነ ደቂቃ ልዩነት እየገባችሁ ቼክ አድርጉ :: ለሁላችሁም መልካም ዕድል!!!

🤣🤣🤣🤣 Please admission number ነው ምታስገቡት 🙏 #share #share
🤣🤣🤣🤣 Please admission number ነው ምታስገቡት 🙏 #share #share

📈#Entrance_Exam ➡️ 2014 ዓ.ም- 2017 ዓ.ም 🔗 3,011,607 ተፈትነዋል:: 🔗 142,514 አልፈዋል:: 🔗 2,869,093 ወድቀዋል:: ➡️ ስለ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ምን ትላላ
📈#Entrance_Exam ➡️ 2014 ዓ.ም- 2017 ዓ.ም 🔗 3,011,607 ተፈትነዋል:: 🔗 142,514 አልፈዋል:: 🔗 2,869,093 ወድቀዋል:: ➡️ ስለ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ምን ትላላችሁ?? #share #share

📈#Entrance_Exam ➡️ 2014 ዓ.ም- 2017 ዓ.ም 🔗 3,011,607 ተፈትነዋል:: 🔗 142,514 አልፈዋል:: 🔗 2,869,093 ወድቀዋል:: ➡️ ስለ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ምን ትላላችሁ?? #share #share

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል ! የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎችም ይፋ ተደርጓል፡፡ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል ! የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎችም  ይፋ ተደርጓል፡፡ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም ይችላሉ፡፡ ተብሏል:: ውጤት ለመመልከት አድራሻዎች:- 1. በዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. በቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot 3.  በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡  6284 ላይ ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጓል።

#ASTU አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለነባር መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡ በዚህም የሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም ም
+1
#ASTU አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለነባር መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡ በዚህም የሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም ምዝገባ መስከረም 21 እና 22/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ትምህርት መስከረም 23/2018 ዓ.ም ይጀምራል የተባለ ሲሆን፤ በቅጣት የመመዝገቢያ ጊዜ መስከረም 23-24/2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል፡፡ (የተቋሙ ሙሉ መልዕክት ከላይ ተያይዟል፡፡)

Adama Science and Technology University (ASTU) የመረጣችሁ Contact me:- @yosef_2580

Kalid Bashir From DODOLA IFA BORU SPECIAL BOARDING SECONDARY SCHOOL 591/600
Kalid Bashir From DODOLA IFA BORU SPECIAL BOARDING SECONDARY SCHOOL 591/600

ውጤት መቼ ይለቀቃል ? " ውጤት እስከ ነገ 6:00 ሰዓት ይለቀቃል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

መግለጫው ተጠናቋል። የተፈናችሁ ተማሪዎች ፈጣሪ ይርዳችሁ🙏

ፕ/ር ብርሃኑ said " አይበቃችሁም እንዴ ጥያቄ?" 😂😂

ፕ/ር ብርሃኑ said " እስቲ እዚህ ቤት ውሃ የለም?" 😂😂

#update #ሬሚዲያል ዩኒቨርሲቲዎቻችን እየታመኑ ስላልሆነና ለቁጥር ብለው ተማሪ እያሳለፉ ስለሆነ በማዕከል ደረጃ ከ100% ፈተና እንዲሰጥ ወስነናል። ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
#update #ሬሚዲያል ዩኒቨርሲቲዎቻችን እየታመኑ ስላልሆነና ለቁጥር ብለው ተማሪ እያሳለፉ ስለሆነ በማዕከል ደረጃ ከ100% ፈተና እንዲሰጥ ወስነናል። ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

29,000 በላይ የሆነ ተማሪ በ ኦንላይን ከተፈተነው አልፏል።

❗️አሁን መግለጫው አልቆ ከ ጋዜጠኞች ጥያቄ እየተቀበሉ ነው ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ።
❗️አሁን መግለጫው አልቆ ከ ጋዜጠኞች ጥያቄ እየተቀበሉ ነው ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ።

50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ ለሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል 1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም።
50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ ለሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል 1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም።

ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች - ከአዲስ አበባ 888 - ከኦሮሚያ 794 - ከአማራ 385
ከ500 በላይ ያገኙ ተማሪዎች - ከአዲስ አበባ 888 - ከኦሮሚያ 794 - ከአማራ 385