Disciples of Jesus
Відкрити в Telegram
"ብዙ ፍሬ ብታፈሩና ደቀመዛሙርቴ ብትሆኑ በዚህ አባቴ ይከብራል" ዮሐ 15:8 #የዚህ ግሩፕ ዓላማ አማኞች አማኝ ብቻ ሆነው እንዳይቀጥሉ ነገር ግን ደቀመዝሙር እንዲሆኑ መርዳት ነው።
Показати більше363
Підписники
-224 години
-47 днів
-130 день
Архів дописів
. Singer Samrawit Caesar
#ቁ 1 አልበም
#Track 7 ቃልህ
Amezing New Gospel Song
ለሌሎች እንዲደርስ ሼር ያርጉት
✳️ @Markengeta ✳️
✳️ @Markengeta ✳️
New bot ➟ @Markenzema_bot
. Singer Samrawit Caesar
#ቁ 1 አልበም
#Track6 በየማለዳው
Amezing New Gospel Song
ለሌሎች እንዲደርስ ሼር ያርጉት
✳️ @Markengeta ✳️
✳️ @Markengeta ✳️
New bot ➟ @Markenzema_bot
11 አቤት ምህረትህ
ዘማሪ በረከት ተስፋዬ Live Concert
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
በዚህ ቻናል የማይደመጥ መዝሙር የለም ብቻ ምን አለፋችሁ join ይበሉ
👇
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
ላውድልህ ሀገሩን Yidnekachew Teka
New Album
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
በዚህ ቻናል የማይደመጥ መዝሙር የለም ብቻ ምን አለፋችሁ join ይበሉ
👇
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
የሕይወቴ ጉዳይ ኢየሱስ| ጥበቡ ወርቅዬ Tibebu Workeye
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
በዚህ ቻናል የማይደመጥ መዝሙር የለም ብቻ ምን አለፋችሁ join ይበሉ
👇
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
አንተን እየሰጋው እኔን ያመንኩበትን
እየጠረጠርኩህ በእኔ እርግጥ የሆንኩበት
ለካ የከንቱነት የሞኝነት ዘመን ነው
ዛሬ ግን ነቅቼ እምነቴ ነህ እላለው
ለካ የከንቱነት የሞኝነት ዘመን ነው
እኔ ግን ሲገባኝ ሂወቴ ነህ እላለው
አንተ እምነቴ ነህ*6
ኢየሱስ ህይወቴ ነህ
___
በቃ ዳንኩኝ
ዘማሪት ሰላም ደስታ
ከአልደራደርም አልበም የመዝሙር ግብዣችን
ሙሉ አልበሙን ከታች ባለው bot #ያገኛሉ
ለሌሎች #ሼር
▷ @markenzema_bot ◁
▷ @markenzema_bot ◁
. ✟ባለ እዳ ነኝ✟
ዘማሪ ይድነቃቸው ተካ
✟✟✟
የደህንነቴ መደምደሚያ
የክብር ስሜ ነህ መጠሪያ
ማዕረጌ ሆነህ በሞትህ
እኔም ተባልኩኝ ልጅህ (፪x)
የሞትህ ፍሬ የድካምህ
በጣር የወለድከኝ ልጅህ
በመከራ አልፈህ ያገኘኀኝ
የዕንባህ ልጅህ ነኝ (፪x)
✟✟✟
ማርከን ዜማ @Markengeta
✞በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን✞
✝️መልካም ፋሲካ✝️
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
በዚህ ቻናል የማይደመጥ መዝሙር የለም ብቻ ምን አለፋችሁ join ይበሉ
👇
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
"እደር " // አዲስአለም አሰፋ// Eder Addisalem assefa 2023 new song
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
በዚህ ቻናል የማይደመጥ መዝሙር የለም ብቻ ምን አለፋችሁ join ይበሉ
👇
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
https://t.me/+S2wsmZMSQp3vcGxp
Repost from Amharic Spritual Books
እግዚአብሔር ፈቃዱን ባይገልጥልን ከእኔ፣ ከእኛ፣ ከቤተክርስቲያን ምን ይጠብቃል? እያልን መጠየቃችን፣ ግራ መጋባታችን አይቀርም ነበር። ነገር ግን እርሱ በክርስቶስ ለማድረግ እንደወደደ እንደ አሳቡ የፈቃዱን ምስጢር አስታውቆናል። ይህ በዘመን ፍጻሜ ይደረግ ዘንድ ያለው አሳቡም በሰማይና በምድር ያለውን ሁሉ በክርስቶስ ለመጠቅለል ነው። እግዚአብሔር ይህን አሳቡን፣ ፈቃዱን ያስታወቀን የዚህ የተገለጠው የአሳቡ፣ የፈቃዱ ታታሪ፣ ትጉ አገልጋዮች እንድንሆን እንጂ አውቀው ዝም ያሉ ዝንጉዎች እንድንሆን አይደለም።
በዘመን ፍጻሜ ሊደረግ ካለው ከእግዚአብሔር አሳብ ጋር መስማማት፣ መወገን፣ እርሱ እንዲፈጸም መጠቀምያ፣ የእግዚአብሔር መገልገያ ገንዘብ መሆን፣ ሊደረግ ያለው የእግዚአብሔር አሳብ በሕይወታችን፣ በዘመናችን ቅርፅ እንዲይዝና እውን እንዲሆን መፍቀድ፣ ኑሮአችንን ከዚያ አንጻር መኖር፣ አገልግሎታችንንም ከዚያ አንጻር ማገልገል የጊዜው አንገብጋቢ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው። ደግሞ እንደ እኛስ የታደለ ማን ነው? የታላቁን አምላክ ፈቃድ፣ ተልዕኮ አገልጋዮች፤ ከእርሱ ጋር አብሮ ሰራተኞች፤ እግዚአብሔር ሊሰራ ሲነሳ ገንዘቡ ሊያደርጋቸው የሚወድ የእርሱ መገልገያዎች!! ስለ አገልግሎት ያለን መረዳት በዚህ አሳብ ከተቃኘ ጌታን ማገልገል የዋዛ አይሆንብንም፣ ሳንታክትም እናገለግላለን። ምክንያቱም የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማስፋት፣በሰማይና በምድር ያለውን ሁሉ በክርስቶስ ለመጠቅለል እንደተጠራን ገብቶናልና።
ኤፌሶን 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹ በክርስቶስ ለማድረግ እንደ ወደደ እንደ አሳቡ፥ የፈቃዱን ምሥጢር አስታውቆናልና፤
¹⁰ በዘመን ፍጻሜ ይደረግ ዘንድ ያለው አሳቡም በሰማይና በምድር ያለውን ሁሉ በክርስቶስ ለመጠቅለል ነው።
ኤፌሶን 1 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹ በክርስቶስ ያቀደውንም የፈቃዱን ምስጢር እንደ በጎ ሐሳቡ እንድናውቅ አደረገ።
¹⁰ በዘመን ፍጻሜ ይሆን ዘንድ ያለው ሐሳቡ በሰማይም በምድርም ያሉትን ነገሮች ሁሉ ራስ በሆነው በክርስቶስ ሥር ለመጠቅለል ነው።
"ይህ ነው ጸሎቴ የማይቀየረው
ምንም ቢሰጠኝ እጄ ማይለቀው
ጠብቄ የያዝኩት እንደ ቀሪ ሀብት
ራሴን ማገኘው ሁሌም በአንተ ፊት
አንተን ፈልጌ ነው፤ አንተን ፈልጌ ነው!"
❤❤❤😇😇😇...
