cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

🇸🇦 SUNNAH MEDIA 🇸🇦

🇸🇦ቅድሚያ ለተውሂድ🇸🇦 🕋ቁርአን እና ሀዲስ🕋 ✍️የሰሀቦች ታሪክ⚔️🛡️🏹 ✍️ የሰለፎች ታሪክ ✍️የኡለሞች ታሪክ📝 👑የሙስሊም_መንግስታት_ ታሪክ⚔️ ⚔️የሙጃሂዶች_ታሪክ🛡️

Більше
Рекламні дописи
8 821
Підписники
-624 гОдини
-287 днів
-15230 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

❌ያለ ኒካህ ፍቅር ዚና ነው ✅በኒካህ ፍቅር ትዳር ነው። ግን እኛ በተቃራኒ ሆነብን ነገሩ ኒካህ ሳይኖረን በዚና ፍቅር ፍቅር እንላለን። ኒካህ አስረን ደግሞ ትዳሩን ፍቅር አልባ እናደርጋለን። አሏህ ሀላሉን ከነፍቅሩ ጣእም ይወፍቀን 📝Comment @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Показати все...
💯 3
💡ከሶላት የሚገኙ ጥቅሞች! 🍃ኢብኑል ቀይም (ራሂመሁሏህ) እንዲህ ይላል:- 💧ሰሏት ሪዝቅን ያመጣል 💧 ጤንነትን ይጠብቃል 💧 አዛን ይከላከላል 💧 ጠላትን ያባርራል 💧 ለቀልብ ጥንካሬ ይሰጣል 💧 ፊትን ያበራል 💧ለነፍስ ደስታን ይሰጣል 💧መሰላቸትን ያሰወግዳል 💧 አካል ያነሽጣል 💧ልብን ይከፍታል 💧የሩህ ምግብ ናት 💧ቀልብን ያበራል 💧ኒዕማንችን እንዲጠበቅ ያደርጋል 💧ድካም ያስወግዳል 💧 በረካን ያመጣል 💧 ከሸይጧን ያርቃል 💧ወደ አሏህ ያቃርባል ጌታችን ሆይ ከሰጋጆች ከጿሚዎች ከለጋሾች አድርገን 🖊أصل الدين.. التوحيد! 🍃የእስልምና መሠረቱ ተውሂድ ነው !! ✍️ ابو لقمان السلفي ( حذيفة) 📝Comment @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Показати все...
👍 5
የቲክቶክ አፍቃሪ የፌስቡክ እስረኛ ======================                   📱 የጎግል  አፍቃሪ  የፌስቡክ  እስረኛ የዋይፋይ  ናፋቂ  የቲክቶክ  ምርኮኛ የሸይጧን  ታዛዥ   የኢብሊስ  ጓደኛ ነፃ አውጣ ነፍስህን በተውበት አተኛ ======================== ተጓዥነህ  አትርሳ   የሩቅ   መንገደኛ ሲራጥ ቀብር አለብህ አትሁን በደለኛ ጀነት ወይ እሳት ነው የለህም  ሶስተኛ ======================== ሂዎትህ   እኮ   ናት   የቀናት   ቐጠሮ የወራት   ስብስብ   ያመታት   ቀጠሮ ሲያልቅ ትሞታለህ እድሜህ ተተርትሮ ======================== ጊዜህን አትግደል በማይጠቅም ሃጃ ሀብት ንብረትህ ነው አይሁን መቀለጃ በኢባዳ አቃጥለው  እንድትወጣ ነጃ ======================== copy https://t.me/Abu_Umer1
Показати все...
👍 9
ሷሊህ ሚስት ካለችህ ዲኖን ጠንቅቃ የምታውቅ፣ ከልብ የምትወዲህ የምትረዳህ፣ ኖረህም አልኖረህ አጣህም አገኛህ በቃ ሀዘን ትጋዜ አይሰማህም ሁልግዜ ደስተኛ ነህ Copy 📝Comment @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Показати все...
❗️❗️እህቶቻችን በዝሙትኮ እያጣናቸው ነው። የሚያሳዝነው ደግሞ ካፊር ፍቅረኛ ይዘው አብረው  ሆነው ዚና ይሰሩና አርግዘው ሀይማኖት ሚቀይሩ ሞልተዋል። እስኪ በምን መንገድ እንታደጋቸው?ሀሳባቹን ስጡ። ያ አሏህ ብዙ እህቶቻችን በዚና እየተፈተኑ  ነው እና አንተው ጠብቅልን በዚህ እርኩስ መንገድ ያሉትንም ወዳንተ መልስልን✅✅ 📝Comment @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
❗️❗️ባባዬ ቀልብ ሰላም እና ፋታ እንዲያገኝ ትፈልጋለህን?  ከሀራም Relationship ራቅ። ብዙ ወጣቶች በዚህ መንገድ ራሳቸውን አጥተው Stress ውስጥ ገብተው ራሳቸውን እስከማጥፋት እየደረሱ ነው። እናም በዚህ መንገድ ያላቹ ወንድሞቼ ወደ አሏህ ተመለሱ። 📝Comment @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Показати все...
👍 1
ኢማም ኢብኑል ቀይም እንዲህ ይላሉ ፦ ⇢ 4⃣ ነገሮች ሪዝቅን ያመጣሉ ፦ ① ለይል መስገድ ② በለሊቱ መጨረሻ አካባቢ አላህን ምህረትን መለመን ③ ሰደቃን ማብዛት ④ በቀኑ መጀመሪያና መጨረሻ ዚክርን ማብዛt
Показати все...
👍 10
ከዘረፋ ወደ ታላቅ ኢማምነት ❴በአንዲት የቁርአን አንቀፅ በመስራት የተገኘ ታላቅ ክብር❵ ከታቢዒዮች መካከል ታላቅ መሪ የሆኑት ፉዶይል -አላህ ይዘንላቸውና- ጸጸት ከማድረጋቸው በፊት ግማሽ የሆነውን ህይዎታቸውን ያሳለፉት በዘረፋ ተግባር ወይም በሽፍትነት ነው፡፡ አርባ አመት እስኪሞላቸው ድረስ የአካባቢው ህብረተሰብ በጣም ይሰጋቸው ነበር፡፡ “ሲየር አዕላም አን’ኑበላእ” በተባለው ኪታብ ዘህብይ -ረሂመሁሏህ- የእርሳቸውን የጸጸት ታሪክ እንደሚከተለው ይገልጹታል፡፡ ለጸጸት ምክንያት የሆነቻቸው አንዲትን ሴት በማፍቀራቸው ምክንያት እንደሆነ ይወሳል፡፡ ወደሴትዮዋ ቤት ለመድረስ አጥር ላይ ሲወጡ በአጋጣሚ የሚከተለውን የቁርኣን አንቀጽ የሚቀራ ሰው አደመጡ፡፡ ۞ أَلَمْ يَأْنِ لِلَّذِينَ آمَنُوا أَن تَخْشَعَ قُلُوبُهُمْ لِذِكْرِ اللَّهِ  “ለነዚያ ለአመኑት ለአላህ ተግሳጽና ከቁርኣንም ለወረደው ልቦቻቸው ሊፈሩ…. አልቀረበምን?” 📚 [ ሱረቱ አል-ሐዲድ - 16 ] “ጌታየ ሆይ አዎ ቀርቧል” የሚል መልስ ሰጡ፡፡ ከዚያም ካሰቡት አላማ ተጸጽተው ተመለሱ፡፡ ያኔ እርሳቸው በተጸጸቱበት ወቅት መንገደኞች “እንለፍ አንለፍ? ፉዶይል ቢዘርፈንስ?” በማለት ጭንቀት ውስጥ እንደነበሩ በታሪክ ተዘግቧል፡፡ ፉዶይል የሚከተለውን ተናገሩ፡- ((አስተነተንኩ፣ ሙስሊሞች እኔን ይሰጋሉ፣ እኔ ግን በሌሊት ወንጀል ለመፈጸም እንቀሳቀሳለሁ፣ እኔን ወደዚህ አላህ አላመጣኝም ጸጸትን ለእኔ ሽቶልኝ እንጅ፤ አላህ ሆይ! እኔ ወደአንተ ተጸጽቻለሁ፤ በህይዎት እስካለሁ ድረስ ካዕባን መጎራበት ለእኔ ከጸጸቴ መካከል አንዱ ነው፡፡)) 📖 ሲየር አዕላም አን ኑበላእ፡ 8/423 ፉዶይል ከዚህ ዓለም በሞት እስኪሰናበቱ ድረስ መካ ውስጥ አላህን ይገዙ ነበር፡፡ ከመካ ዑለሞች የሐዲስ የተለያዩ የፊቅህ እውቀቶችን ቀስመዋል፤ ሐዲስ ሀፍዘዋል፡፡ ለዚህ ነው ሙስሊሞች የተፍሲር፣ የሐዲስና የፊቅህ መጽሐፎችን ገልጠው ሲያነቡ የዚህን ታላቅ ኢማም ስም ዘወትር የሚያስተውሉት፡፡ አንዲት አንቀጽ የፉዶይልን ህይዎት ከከባድ አመጸኝነት ወደ ደጋግ የአላህ ባሪያነት ቀየረች ፤ የኢማሞች ሁሉ ኢማም አደረገች፡፡ 💼 ከሸይኽ ዩሱፍ አላህ ይጠብቃቸው ▵▮▱▰▱▰▱▰▱▰▱▰▯▴ ⚙ 📝 أَبُـــو عِـمْــرَان ❨𝕒𝕓𝕦 𝕚𝕞𝕣𝕒𝕟❩ 🏝 ••⇣⇣.  đŸ–   ••⇣⇣  ╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞.   ╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞 🖥️ በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️ https://t.me/AbuImranAselefy https://t.me/AbuImranAselefy 📝Comment @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Показати все...
#ድንግል_ያልሆንና_የተጠራጠር ቢስሚላህ አልሃምዱሊላህ የሆነ ሰአት ላይ አንድ እህት አግብታ ነገር ግን በሰርጓ ማታ በግኑኝነት ሰአት ደም አልፈሰሳትም ነበር ነገር ግን እንደማንኛውም ድንግልና ነበር ማለትም ወደ ውስጥ የሚያግድ ነገር አለው የተለየው ደም ባለመፍሰሱ ብቻ ነበር። ነገር ግን ባል ተብየው በጭራሽ አልሰማም ድንግል አይደለሽም አላት። ባህላቸውም ድንግል ከሆች ለቤተሰብ ድንግል ናት ተብሎ ይነገር ነበር ግን ያ ሰው አልናገርም አለና የልጁ አባትጋር ተጠሉ ማለት እሱ ድንግል ስለሆነች የግድ መመስከር አለብህ በሚል።...  እና ልጅቷ በዚህ ጉዳይ ባሏጋ የሆነ ነገር በተፈጠረ ቁጥር ይሄን ነገር እያነሳ ሞራሏን ስለሚነካት ምን ላድርግ መስማማት አልቻልኩም ድንግልስ አይደለሁ ሁኜ ነው በሚል ነበር ያማከረችኝ።  ባጭሩ መልሱ በዛ ሁኔታ ከሆነ የተፈጠረው ድንግል ናት።! አንዳንድ እህቶችም እድሜያቸው 18 ሁኖ ስለድንግልና ምን የማያውቁ ገጥመውኛል እስኪ በትንሹ እንመካከርበት።  á‰ áˆ˜áŒ€áˆ˜áˆŞá‹Ť ከላይ ባለው ሃሳብ ስንነሳ ወንዶች ማወቅ ያለባችሁ ነገር ብዙ አይነት ድንግልና እንዳለ ነው ለምሳሌ ደም የማይፈስ ድንግልና አለ ነገር ግን ብግኑኝነት ጊዜ የሴቷ ማህፀን ክፍትና ምንም ወደ ውስጥ የሚያግድ ነገር ከሌለው ድንግል ናት ማለት ይከብዳል። ግን ይሄ ሲባል የግድ ወንድ ጋር ተኝታም ላይሆን ይችላል ያው አብዘሃኛው በዛ መንገድ ሊጠፋ ቢችንም። ለምሳሌ አንዳንዶችጋ ራሳቸውም በራሳቸው በማርካት ያጠፉታል ይሄ ትልቅ የሆነ ሃራም ነው። ሌላው በስራ ብዛት እንደሚጠፋ ይነገራል እርግጠኛ ሁኜ ለማውራት ቢከብድም እንዲሁም ሴቶች በራሳቸው ቤተሰቦች ተደፍረው ክብራቸው የሚጠፋ አለ። ድንግልና ምንድን ነው ለሚለው በግልፅ ለመነጋገር አንድ ሴት በተፈጥሮ ሁኔታዋ ላይ ከሆች ድንግል ትባላላች ማለትም ከወንድጋር ተኝታ ግኑኝነት ካላደረገች። ነገር ግን ወንድጋ ከተኛችና ብልታቸውና ብልታቸው ከተገኛኘ ወይም የወንዱ ብልት ከሴቷ ብልት ውስጥ ሲገባ ወደ ውስጥ እንዳይገባ የሚያግደው ነገር ድንግል ይባላል በሂደትና በሃይል በሚገባበት ጊዜ ያ የሚያግደው ነገር ይላቀቅና ኖርማል ይሆናል ያኔ ድንግልናዋ ጠፍቷል ማለት ነው። ይሄ በሃላል መንገድም ይሁን በሃራም በዚህ መንገድ ከተፈጠረ ድንግልናዋ ጠፍጦል ማለት ነው። ለቃል አጠቃቀሜ አውፍ በሉኝ እየከበደኝ ነው የላፍኩት። ነገር ግን ብዙ እህቶች ስለዚህ ነገር እውቀት ስለሌላቸው ነው በግልፅ ለመናገፍ የተገደድኩት እንጂ ቃሎቹ ሃያእ ሊያጠፉ ይችላሉ። ከዚህ በላይም መብራራት የሚችል ነገር ነው ባጭሩ አስቀመጥኩት እንጂ። ሌላው ለትዳር የሚፈልጋችሁ ሰው ሾለ ድንግልና ወይም ክብራችሁ አለ ብሎ የሚጠይቃችሁ አንደኛ ለማንም ቢሚዲያ ለመወጣውና ትዳር ላለ ወንድ ስለራሳችሁ መናገር የለባችሁም። መጀመሪያ ቤተሰብ ሊያውቅ ይገባል። ከዛ በኋላ ከጠየቃችሁ ከማንም ወንድጋር ካልተኛችሁ ወይም በራሳችሁ ካላጠፋችሁት እርግጠኛ ሁናችሁ አዎ ክብሬ አለ ድንግል ነኝ ብላችሁ በሙሉ ልብ ተናገሩ ከዛ በኋላ ለሚፈጠረው ነገር አላህ አላችሁ አብሽሩ። ነገር ግን ይሄ የሚሆነው ምንም አይነት ነገር ካልተፈጠረ ነው። ነገር ግን በተለያየ መንገድ ጠፍቶ ከሆነ ወይም በሃራም ከትዳር በፊት ወንድጋ ተኝታችሁ ከሆነ በመጀመሪያ ትክክለኛ መስፈርቱን ያሟላ ተውበት አድርጋችሁ ከአላህ(ሱብሃነ ወተአላ) ጋር ተታረቁ። ከዛ በኋላ ግን በግልፅ ድንግል እንዳልሆናችሁና ነገር ግን ባለፈው ስህተት ከአላህ ጋር ትክክለኛ ተውበት አድርገችሁ እንዳተረቃችሁና ከዛ ህይወት እንደወጣችሁ ተናገሩ ማለትም ለዛ ሊያገባችሁ በትክክለኛው መንገድ ለመጣው ሰው።  ይሄ በሚሆንበት ጊዜ አይ ድንግል ካልሆንሽ አልፈልግም ሊልሽ ይችላል ነገር ግን አብሽሪ ልብሽ ሊሰበር አይገባም አንች ብቻ ትክክለኛ መስፈርቱን ያሟላ ተውበት አድርገሽ ተውበትሽን አጥብቀሽ ያዢ። ለምን ተውበት አድርጌ አይደል አላህ ትዳርን ይከለክለኛል ብለሽ እንዳታስቢ ይሄ ፈተና በዚህ መንገድ ብፈትናት ወደ ነበረችበት ሃራም መንገድ ትመለሳለች ወይስ ፈተናውን አልፋ አላህን ፈርታ በትክክለኛው መንገድ የሚመጣላትን ማንነቷንም ተቀብሎ የሚያገባትን ትጠብቃለች ብሎ ሶብርሽን ሊፈትንሽ ነው። ስለዚህ ይሄን ፈተና ልትወድቂ አይገባም አላህን አጥብቀሽ ይዘሽ አለባበስሽን አስተካከልሽ፣ ከመጥፎ ጓደኞች እርቀሽ፣ ቂርአትሽም መስጅድ እየሄድሽ በመቅራት ኢማንሽን አጠንክሪ። አላህጋ ያለሽን ሁኔታ ካስተካከልሽ ለጊዜው ፈተናው ቢበዛም ነገር ግን አላህ በዱንያም በአኼራም አያሳፍርሽን። Copy 📝Comment @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Показати все...
👍 10💯 1
የሶሂህ አል ሙስሊም ሀዲስ ክፍል አንድ وَحَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ ، حَدَّثَنَا غُنْدَرٌ ، عَنْ شُعْبَةَ ح وَحَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ الْمُثَنَّى ، وَابْنُ بَشَّارٍ قَالَا : حَدَّثَنَا مُحَمَّدُ بْنُ جَعْفَرٍ ، حَدَّثَنَا شُعْبَةُ ، عَنْ مَنْصُورٍ ، عَنْ رِبْعِيِّ بْنِ حِرَاشٍ ، أَنَّهُ سَمِعَ عَلِيًّا رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ يَخْطُبُ قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " لَا تَكْذِبُوا عَلَيَّ ؛ فَإِنَّهُ مَنْ يَكْذِبْ عَلَيَّ يَلِجِ النَّارَ ". ረቢዒይ ኢብኑ ሂራሽ ከአልይ ኢብኑ አቡ ጧሊብ ኹጥጣ ሲያስተላልፍ ሰምቶ ባስተላለፈዉ ሀዲስ ነብዩ ሰለሏሁ አለይሁ ወሰለም እንዲህ አሉ " በኔ ላይ አትዋሹ እነሆ በኔ ላይ የዋሸ እሳት ይገባል" ማብራሪያ:- የሀዲሱ መልእክት ነብያችን ያልሰሩትን ሰርተዋል ያለ ያልተናገሩትን ተናግረዋል ያለ ሱናቸዉ ያልሆነዉን የሳቸዉ ሱና ነዉ ያለ እሳቸዉ የማያዉቁትን ተግባር ያዉቁት ነበር ያለ በሳቸዉ ላይ ዋሽቷል በሳቸዉ ላይ ደግሞ የዋሸ አሳማሚ የሆነችዉ ጀሀነም ውስጥ ይገባል። ✍Abu_Huzeyfa 📝Comment @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Показати все...
👍 2💯 1
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.