💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Канал 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 271 підписників, посідаючи 6 112 місце в категорії Релігія і духовність та 2 369 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 271 підписників.
За останніми даними від 05 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -16, а за останні 24 години на -1, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 16.47%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 8.83% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 2 351 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 261 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 0.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 06 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
የምታስቧቸዉን ጥሩ። በሰማያትም በምድርም ዉስጥ የብናኝ ክብደት ያክል ምንንም አይችሉም። ለእርሱም በሁለቱም ዉስጥ ምንም ሽርክና የላቸዉም። ከእነርሱም ለእርሱ ምንም አጋዥ የለዉም፣ በላቸዉ። ምልጃም እርሱ ለፈቀደለት ሰዉ ብቻ ቢሆን እንጅ እርሱ ዘንድ ምንም አትጠቅምም። ከልቦቻቸዉ ላይ ድንጋጤዉ በተገለፀ ጊዜ ጌታችሁ ምን አለ ይላሉ? እዉነትን አለ፣ እርሱም ከፍ ያለዉ ታላቁ ጌታ ነዉ ይላሉ። {ሰበእ :22_23}
◢ وقالتْ طائفةٌ من السلف : كان أقْوامٌ يدْعُونَ الْمسيح والعُزَيْرَ والملَائِكةَ : فبيَّنَ الله لهُم أنَّ الْملَائكَةَ والْأنْبِياءَ لا يمْلِكُون كشْف الضُّرِّ عنْهُم ولا تحْوِيلاً وأنهُم يتقرَّبُون إلی الله ويرْجُون رحْمتهُ ويخافُون عذابَهُ ٜ
☛ ከሰለፎች ቡድን (ጭፍራ) ዉስጥ እንድህ ይላሉ፦ አል መሲህን (ነብዩ ዒሳን) ዑዘይርን እና መላእክትን የሚያመልኩ ሰዎች ነበሩ። መላእክትና ነብያት ጉዳትን ማስወገድም ሆነ ከእነርሱ ማራቅ የማይችሉና እነርሱ(ራሳቸዉ) ወደ አላህ የሚቃረቡ፣ እዝነቱን የሚከጅሉ፣ ቅጣቱን የሚፈሩ መሆናቸዉን አላህ አስረዳቸዉ።
◢ مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن یُؤۡتِیَهُ ٱللَّهُ ٱلۡكِتَـٰبَ وَٱلۡحُكۡمَ وَٱلنُّبُوَّةَ ثُمَّ یَقُولَ لِلنَّاسِ كُونُوا۟ عِبَادࣰا لِّی مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَـٰكِن كُونُوا۟ رَبَّـٰنِیِّـۧنَ بِمَا كُنتُمۡ تُعَلِّمُونَ ٱلۡكِتَـٰبَ وَبِمَا كُنتُمۡ تَدۡرُسُونَ } { وَلَا یَأۡمُرَكُمۡ أَن تَتَّخِذُوا۟ ٱلۡمَلَـٰۤىِٕكَةَ وَٱلنَّبِیِّـۧنَ أَرۡبَابًاۗ أَیَأۡمُرُكُم بِٱلۡكُفۡرِ بَعۡدَ إِذۡ أَنتُم مُّسۡلِمُونَ }
☛ አላህ እንዲህ ይላል፦ ለማንም ሰዉ አላህ መፀሀፍንና ጥበብን ነብይነትንም ሊሰጠዉና ከዚያም ለሰዎች ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሪያዎች ሁኑ ሊል አይገባዉም። ግን መፀሀፍን የምታስተምሩ በነበራችሁበትና የምታጠኑም በነበራችሁት በእዉቀታችሁ ሰሪዎች ሁኑ ይላቸዋል። መላእክትንና ነብያትንም አምላክ አድርጋችሁ እንድትይዙ ሊያዛችሁ አይገባዉም። እናንተ ሙስሊሞች ከሆናችሁ በኋላ በክህደት ያዛችኋልን? (አል _አንዓም: 79_80)
☛ አላህ መላእክትንና ነብያትን ጌቶች አድርጎ መያዝ ክህደት እንደሆነ አብራርቷል። መላእክትንና ነብያትን ወሳኢጥ ያደረገና የሚጠራቸዉ(የሚያመልካቸዉ)፣ በእነሱ ላይ የሚመካ ጥቅምን ማምጣትና ጉዳትን መከላከል የሚጠይቃቸዉ፣ ለምሳሌ፦ ወንጀልን እንድምሩ፣ ልብን እንዲያቀኑ፣ ጭንቅን እንዲያስወግዱ፣ ችግርን እንዲያርቁ የሚጠይቃቸዉ በሙስሊሞች የአቋም ስምምነት መሠረት ከሐዲ ነዉ።
╭┈───────⦁🌺⦁
╰┈➤ t.me/https_Asselefya1ሓያእ በተሞላበት እርምጃ ስትራመድ የነበረች አንድ ሴት ነብዩላህ ሙሳ አለይሂ ሰላምን ማግባት ችላለች ። ለዛም ነዉ አላህ በዚህ ድንቅ ባህሪዋ ቁርአን ላይ የገለፃት ። ስለዚህ እህቴ የአንች መገላለጥ ለአንች አይጠቅምም። መሰተርሽ ደግሞ ለአንች ብቻ ሳይሆን ለወንድም ጭምር በጣም ይጠቅማል።
=የባልን ሀቅ መወጣት
∙የባል ሀቆች በዝርዝር
∙ የባልን ማመፅ በተመለከተ
∙ ባላቸው ሚያስደስቱ ሴቶች ሽልማት
🎙አቡ አዲላህ ኢብኑ ኸይሩሀዘን ከሚታከምበት አንዱ በቀዷ እና ቀደር ማመን ነዉ። ልብም ከሚጠነክርበት አንዱ በቀዷ እና ቀደር ማመን ነዉ።
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
