Falcon Grade 10 2018 E.C
Відкрити в Telegram
Falcon Academy grade 7 channel is dedicated to students and parents to exchange worksheets and other in formations.
Показати більше1 140
Підписники
Немає даних24 години
+17 днів
+3830 день
Архів дописів
ለ11ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ወላጆች
የ11ኛ ክፍል የማ/ሳይንስ ተማሪዎች በዚህ https://t.me/+jRBknmS39IIzZWY0 እንዲሁም የተ/ሳይንስ ተማሪዎች https://t.me/+FEPZR6ASlsVkNjM0 ሊንክ አዲሱን የቴሌግራም ቻናል እንድትቀላቀሉ እና ወቅታዊ መረጃዎችን እንድታገኙ እናሳስባለን።
ትም/ቤቱ
እንኳን ደስ አላችሁ
ዛሬ በቀን 05/11/2018 ዓ.ም የደረጃ ተማሪዎቻችንን ደማቅ በሆነ ፕሮግራም የትምህርት ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች፣ ወላጆች፣ የወላጅ ተወካዮች እንዲሁም የክብር እንግዶች በተገኙበት አከናውነናል።
ለውድ ውጤታማ ተማሪዎቻችን እና የልጆቻችሁን ዓመታዊ የልፋት ውጤት ያያችሁ ወላጆች በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።
ት/ቤቱ።
ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ወላጆች
የአዲስ አበባ ትም/ቢሮ ባሰቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የልህቀት ትም/ት በክላስተር ደረጃ(ሲብስቴ) ከፊታችን ሰኞ(06/11/18) ጀምሮ በትም/ቤት ደረጃ ደግሞ ማክሰኞ(07/11/18) የሚጀመር ሲሆን:-
1ኛ- ትም/ት የሚሰጠው ከሰኞ እስከ ዓርብ ከ2:30-6:15 ይሆናል
2ኛ-ሁሉም ተማሪ በተመደበበት ቦታ 2:00 ላይ መገኘት ይጠበቅበታል
3ኛ- ትም/ቱ እስከ ነሐሴ 29/11/18 ድረስ የሚሰጥ ይሆናል
4ኛ- የሁለት ወር የትም/ት ክፍያ 1000(አንድ ሽህ ብር ሲሆን) በብርሃን ባንክ በጥናት ትም/ት አካውንት ቁጥር(1000239822714) ገቢ በማድረግ እስከ ሰኞ(06/11/18) መከፈል ይኖርበታል
5ኛ-ሲብስቴ የተመደበ የክፍያ ደረሰኝ ሰኞ ይዞ መገኘት ይጠበቅበታል ፋልከን የተመደበ ማክሰኞ ይዞ መገኘት ይጠበቅበታል
6ኛ- ሲብስቴ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የምትወስዱት ሰኞ ከሰዓት ከ6:30 እስከ 9:00 ድረስ የምትወስዱ ይሆናል።
7ኛ- ፋልከን የተመደባችሁ ተማሪዎች ትም/ቱ የሚሰጠው ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ግቢ ውስጥ(ዋናዎ ግቢ በ12ኛ ክፍል ፈተና ስለተያዘ)
ትም/ቤቱ
ጥብቅ ማሳሰቢያ
በ2019 ዓ.ም ወደ11ኛ እና ወደ12ኛ ክፍል ለምትገቡ ተማሪዎች :
ከዚህ በፊት በተገለፀላችሁ መሰረት የክረምት ትምህርት ማላቂያ የሚጀመረው ከሐምሌ 6: 2018 ዓ.ም ስለሆነ ሁሉም ተማሪ በተባለው ቀን አንስቶ የክረምት የትምህርት መማር እንድትጀምሩ።
ማሳሰቢያ፦ከትምህርት ፅ/ቤት በተገለፀልን ማሳሰቢያ መሰረት በዚህ የክረምት ትምህርት ላይ የማይገኝ (የማይሳተፍ) ተማሪ ለ2019 ዓ.ም ምዝገባም ሆነ ትምህርት ከየትኛውም ት/ቤት ግልጋሎት የማያገኝ ሲሆን ፤ በዚህም እኛም በክረምት ትምህርት ማለቂያ ላይ የማይሳተፍ ማንኛውንም ተማሪ ለማስተናገድ የማንችል መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
ት/ቤቱ
