Falcon Grade 10 2018 E.C
前往频道在 Telegram
Falcon Academy grade 7 channel is dedicated to students and parents to exchange worksheets and other in formations.
显示更多1 119
订阅者
+624 小时
+177 天
+830 天
帖子存档
ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ወላጆች
የአዲስ አበባ ትም/ቢሮ ባሰቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የልህቀት ትም/ት በክላስተር ደረጃ(ሲብስቴ) ከፊታችን ሰኞ(06/11/18) ጀምሮ በትም/ቤት ደረጃ ደግሞ ማክሰኞ(07/11/18) የሚጀመር ሲሆን:-
1ኛ- ትም/ት የሚሰጠው ከሰኞ እስከ ዓርብ ከ2:30-6:15 ይሆናል
2ኛ-ሁሉም ተማሪ በተመደበበት ቦታ 2:00 ላይ መገኘት ይጠበቅበታል
3ኛ- ትም/ቱ እስከ ነሐሴ 29/11/18 ድረስ የሚሰጥ ይሆናል
4ኛ- የሁለት ወር የትም/ት ክፍያ 1000(አንድ ሽህ ብር ሲሆን) በብርሃን ባንክ በጥናት ትም/ት አካውንት ቁጥር(1000239822714) ገቢ በማድረግ እስከ ሰኞ(06/11/18) መከፈል ይኖርበታል
5ኛ-ሲብስቴ የተመደበ የክፍያ ደረሰኝ ሰኞ ይዞ መገኘት ይጠበቅበታል ፋልከን የተመደበ ማክሰኞ ይዞ መገኘት ይጠበቅበታል
6ኛ- ሲብስቴ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የምትወስዱት ሰኞ ከሰዓት ከ6:30 እስከ 9:00 ድረስ የምትወስዱ ይሆናል።
7ኛ- ፋልከን የተመደባችሁ ተማሪዎች ትም/ቱ የሚሰጠው ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ግቢ ውስጥ(ዋናዎ ግቢ በ12ኛ ክፍል ፈተና ስለተያዘ)
ትም/ቤቱ
ጥብቅ ማሳሰቢያ
በ2019 ዓ.ም ወደ11ኛ እና ወደ12ኛ ክፍል ለምትገቡ ተማሪዎች :
ከዚህ በፊት በተገለፀላችሁ መሰረት የክረምት ትምህርት ማላቂያ የሚጀመረው ከሐምሌ 6: 2018 ዓ.ም ስለሆነ ሁሉም ተማሪ በተባለው ቀን አንስቶ የክረምት የትምህርት መማር እንድትጀምሩ።
ማሳሰቢያ፦ከትምህርት ፅ/ቤት በተገለፀልን ማሳሰቢያ መሰረት በዚህ የክረምት ትምህርት ላይ የማይገኝ (የማይሳተፍ) ተማሪ ለ2019 ዓ.ም ምዝገባም ሆነ ትምህርት ከየትኛውም ት/ቤት ግልጋሎት የማያገኝ ሲሆን ፤ በዚህም እኛም በክረምት ትምህርት ማለቂያ ላይ የማይሳተፍ ማንኛውንም ተማሪ ለማስተናገድ የማንችል መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
ት/ቤቱ
አስቸኳይ
ለሁሉም የ10ኛ ክፍል(ለ2019 የ11ኛ ክፍል) ተማሪዎች ነገ ዓርብ በ03/11/18 ለአሰቸኳይ ጉዳይ ስለምትፈለጉ ጠዋት 4:00 ላይ ከ1ኛ-6ኛ ክፍል ግቢ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:- በዕለቱ የትም/ት መስክ ምርጫ የሚደረግ ይሆናል።
ትም/ቤቱ
ውድ የፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች
የ2018ዓ.ም የተማሪዎች ሰርተፍኬት መስጫ ቀን ሰኞ ሐምሌ 6/2018 ዓ.ም ነው::
ለተማሪዎች እና ወላጆች
ነገ ሐሙስ 20/09/18 የበዓል ማግስት ስለሆነ ትም/ት የሌለ መሆኑን እናሳውቃለን።
ትም/ቤቱ
