Ethiopian Media Authority
Відкрити в Telegram
This channel is an official channel of Ethiopian Media Authority (EMA). EMA is an autonomous government organization accountable to the House of Peoples’ Representatives of the FDRE.
Показати більше3 061
Підписники
-124 години
+87 днів
+3130 день
Архів дописів
በሁሉም የቋንቋ አማራጮች የቀረበ:-EMA App
በመደበኛ የሚዲያ አውታሮች እና በማህበራዊ ሚዲያ አውታሮች ላይ የህግ ጥሰት፣ የሙያ ስነ-ምግባር ግድፈት፣ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሲመለከቱ
👉በEMA App በሞባይል መተግበሪያ
👉በhttps://compliant.ema.gov.et/ web port መተግበሪያ
👉በነፃ የጥሪ መስመር በ9192
"በእጅ ስልክዎ፣በታብሌት፣ በዴስክቶፕ፣ በላፕቶፕ እና በሁሉም የዲጂታልና የቋንቋ አማራጮች" ለባለሥልጣኑ በማሳወቅ ሀገራዊ ግዴታዎን ይወጡ!!
#EMA
#EMA_App
#Ethiopia
የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ ቁጥር 1238/13 አንቀፅ 59 (ረ) እንደሚያስረዳው ማንኛውም የማህበረሰብ ብሮድካስትአገልግሎት ባለፈቃድ ለማህበረሰቡ ጠቀሜታ ያላቸውና ማህበረሰቡን መሠረት ያደረጉ አስፈላጊ መረጃዎችንና የመዝናኛ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት የማህበረሰቡን መረጃ አጠቃቀም ባህልና እውቀት ማዳበር ግዴታ አለበት።
#Ema
#ema_app
#Ethiopia
የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች ማኅበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ ሙሉ በሙሉ የሚከለክል አዲስ ውሳኔ ማሳለፉን በይፋ አስታወቀ።
የሀገሪቱ መንግሥት ውሳኔውን ያስተላለፈው የሕፃናትን ሁለንተናዊ ደህንነት ለመጠበቅና የወላጆችን ስጋት በኃላፊነት ለመቅረፍ መሆኑን ገልጾ፤ ማኅበራዊ ሚዲያ ሕፃናትን ደስተኛ እንዳይሆኑ እያደረጋቸውና ለአእምሮ ጤና እክል እየዳረጋቸው መሆኑ በግልጽ እንደሚታይ አስታውቋል።
ማኅበራዊ ሚዲያዎች ሕፃናት በቀላሉ ሱስ እንዲያዙባቸው ተደርገው የተሰሩ በመሆናቸው ታዳጊዎች የቤት ሥራቸውን እንዳይሰሩ፣ መጽሐፍ እንዳያነቡ እና ከጓደኞቻቸው ጋር ጤናማ ግንኙነት እንዳያደርጉ እያደናቀፉ ይገኛሉ።ታዳጊዎች በሰዓቱ እንዳይተኙ በማድረግ በአካላዊና አእምሯዊ እድገታቸው ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱ ነው።እነዚህ መድረኮች ለኦንላይን ትንኮሳና ለተለያዩ ጥቃቶች ምቹ ሁኔታን እየፈጠሩ መሆኑ ተረጋግጧል።
ይህንን ሕግ ማውጣትና ማስከበር ፈታኝ ሊሆን እንደሚችልና አንዳንድ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ነባራዊው ሁኔታ እንዳይለወጥ ሊፈልጉ እንደሚችሉ የእንግሊዝ መንግሥት አምኗል። ይሁን እንጂ ይህንን አካሄድ ለመለወጥ ሙሉ የእንግሊዝ መንግስት አቅምና ቁርጠኝነት እንዳለ ተገልጿል።
#EMA
#Ema_app
#Ethiopia
የEMA App መተግበሪያን በ4 ቀላል ደረጃዎች መጠቀም ይችላሉ
1 መተግበሪያውን ከ Google Play Store ወይም Apple App Store በመጫን
በዴስክቶፕ ኮምፒውተር ወይም በላፕቶፕ እንዲሁም በሞባይል ስልክዎ መጠቀም ይችላሉ
2. Sign up የሚለውን በመንካት የራስዎን አካውንት መክፍት ወይም ደግሞ እንደ አማራጭ Guste(እንደ እንግዳ) መግባት ይችላሉ
3. ከገቡ በኋላ ማቅረብ የፈለጉትን አማራጭ ይምረጡ "ቅሬታ"ወይስ "ጥቆማ"
4. ቅፁ የሚጠይቀውን መረጃ በሙሉ መሙላትዎን ያረጋግጡ በመቀጠል ጥቆማዎን ወይም ቅሬታዎን ያስገቡ
ያስገቡትን ጥቅማ ወይም ቅሬታ ባስገቡት መረጃ መሰረት የደረሰበትን ደረጃ መከታተል ይችላሉ
#EMA
#EMA_App
#ETHIOPIA
በመደበኛ የሚዲያ አውታሮች እና በማህበራዊ ሚዲያ አውታሮች ላይ የህግ ጥሰት፣ የሙያ ስነ-ምግባር ግድፈት፣ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሲመለከቱ
👉በEMA App በሞባይል መተግበሪያ
👉በhttps://compliant.ema.gov.et/ web port መተግበሪያ
👉በነፃ የጥሪ መስመር በ9192
በእጅ ስልክዎ ፣ በዴስክቶፕ ኮምፕዩተሮች፣ በላፕቶፖች እና በሁሉም አማራጮች ለባለሥልጣኑ በማሳወቅ ሀገራዊ ግዴታዎን ይወጡ!!
#EMA
#EMA_App
#Ethiopia
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የሚዲያ ጥቆማ፣ቅሬታ ማቅረቢያ እና መከታተያ (Mobile Application) በቅርቡ ተግባራዊ በማድረግ ወደ ስራ ማስገባቱ ይታወቃል።
መተግበሪያውን ከPlay Store ወይም ከApp Store በስልክዎ ላይ በመጫን (Install በማድረግ)፣ የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪና አስተዳደር ሥርዓት አገልግሎቶችን በቀላሉ ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
መተግበሪያውን በመጠቀም በዲጂታልም ሆነ በመደበኛ የሚዲያ አውታሮች ላይ የሚፈፀም የህግ ጥሰት፣ የሙያ ስነ-ምግባር ግድፈት፣ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃዎችን ሲመለከቱ በነፃ የጥሪ ማዕከል 9192 ጥቆማ ማቅረቢያ በተጨማሪ በእጅ ስልክዎ ፣ በዴስክቶፕ ኮምፕዩተሮች፣ በላፕቶፖች እና በሁሉም አማራጮች ለባለሥልጣኑ በማሳወቅ ሀገራዊ ግዴታዎን ይወጡ!!
https://play.google.com/store/apps/details?id=et.aii.mediacomplanitapp
#EMA
#EMA_App
#Ethiopia
የብሮድካስት አገልግሎት ባለፈቃድ ግዴታዎች
የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ ቁጥር 1238/13 አንቀፅ 55 ንዑስ አንቀፅ አንድ (ሰ) እንደሚያስረዳው ማንኛውም የብሮድካስት አገልግሎት ባለፈቃድ በፕሮግራም ሥርጭቱ ተገቢና ጨዋ የቋንቋ አጠቃቀም ተግባራዊ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
#Ema
#Ethiopia
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
