uk
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Відкрити в Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የጥበብ ማዕድ

Канал የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 16 059 підписників, посідаючи 5 312 місце в категорії Релігія і духовність та 2 089 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 16 059 підписників.

За останніми даними від 27 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 667, а за останні 24 години на -4, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 2.80%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 2.17% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 447 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 346 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 9.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 28 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

16 059
Підписники
-424 години
+1587 днів
+66730 день
Архів дописів
፡ አብሮህ የ'ሚሮጥ ነው        ቢ'ቀድም ቢ'ዘገይ                መዳረሻው ቋሚ! ሌላው ስጠብቀው      ድልድይ ያረግሃል                   ብትሆን'ም ቀዳሚ!        አቡ

ስኬትህ ጥፋትህ አይደለም ሽልማትህ እንጂ።      ስለ ስኬትህ ለተከፋ ባይገባኝ ነው አትበል!!!

ለመታወቅ በሮጥክበት ፍጥነት ያወቀህን ለመሸሽ ትሮጣለህ።          ግራ የገባት ዓለም!

፡ ይለፍ ያልነው ቀን አልፎ ‎ የሻትነው ቀን እስኪመጣ ‎ብቻ ግን በመጠበቅ ውስጥ ‎ ተስፋችን ተስፋ እንዳያጣ ፡
፡ ይለፍ ያልነው ቀን አልፎ ‎               የሻትነው ቀን እስኪመጣ ‎ብቻ ግን በመጠበቅ ውስጥ ‎                     ተስፋችን ተስፋ እንዳያጣ ፡

ማጣትን የሚቆቆመው ያላጣ ሰው ብቻ ነው

ከፍርድ የማይድኑ ብልጥ ሊሆኑ ሲሞክሩ እወቅባቸው አንተ ስትለው ከልብ ያዝናናቸው እነርሱ ግን አንለውም ጥፋት ነው ይሉሃል!!!    ለሰው ደስታ ብለህ ጥፋትን አትፈጽም።

ቤተሰቦች የጥምቀት በዓል እንዴት አለፈ?

ከፍርድ የማይድኑ ብልጥ ሊሆኑ ሲሞክሩ እወቅባቸው አንተ ስትለው ከልብ ያዝናናቸው እነርሱ ግን አንለውም ጥፋት ነው ይሉሃል!!!    ለሰው ደስታ ብለህ ጥፋትን አትፈጽም።

የምር ግን ሎሚ የወረወረና ሲወረወር ያየ አለ?!🤔

እንኳን አደረሳችሁ ! መልካም የጥምቀት በዓል ይሁንልን ቤተሰቦች !

የማመንህን ልክ በበርህ ቁልፍ ብዛት ይታወቃል።

ግንድህን ሲቆርጡ ስር እንዳለህ ይረሱታል።

የኢንስታግራም ፖስቶቹ መሃል "ይህቺ ለማስለቀሻ አሪፍ ናት" ብሎ ፅፎባት ነበር ነፍሱን ከደጋጎቹ መሐል ያኑርልን🙏
የኢንስታግራም ፖስቶቹ መሃል "ይህቺ ለማስለቀሻ አሪፍ ናት" ብሎ ፅፎባት ነበር ነፍሱን ከደጋጎቹ መሐል ያኑርልን🙏

ተወዳጁ የኪነጥበብ ባለሙያ ነጻነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ኢቢኤስ ቴሌቪዥን አሳወቀ። በቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነት፣ በተዋናይነትና በሌሎች የጥበብ ስራዎች ውስጥ ስመጥር እና ተወዳጅ
ተወዳጁ የኪነጥበብ ባለሙያ ነጻነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ኢቢኤስ ቴሌቪዥን አሳወቀ። በቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነት፣ በተዋናይነትና በሌሎች የጥበብ ስራዎች ውስጥ ስመጥር እና ተወዳጅ ከሆኑ የጥበብ ሰዎች አንዱ የሆነው ነጻነት ወርቅነህ ባደረበት ህመም በድንገት ከዚህ ዓለም ተለይቷል፡፡ ለበርካታ ዓመታት በኢቢኤስ ቴሌቪዥን የሚተላለፈው የቤተሰብ ጨዋታ ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ የሆነው ነጻነት ወርቅነህ ባለትዳርና የ3 ልጆች አባት ነበር። #EBS @tikvahethiopia

ድል አድራጊ መሆን እየቻልክ የድል አድራጊ ጥገኛ መሆንህ ምን ጥቅም?!!

ሲደምቅ ወዳ ኋላ የቀሩ ይመስላቸውና ተወርውረው ይመጣሉ! ከተዳከምክ ግን የሉም!!!

፡ ልናተርፍ፡ እንደ'ፍየል ስንኖጥ           በግ'ነትን ጠልተን፣ ሽፋን ሆነን አረፍን፤         ለገጠመን  አውሬ                   ስጋችንን ሰጥተን።         አቡ

ሚስጥር ለነገረህ ሚስጥሩን መደበቅ ጥሩ ሆኖ ሳለ ለሶስተኛ ሰው በሚስጥሩ ዙሪያ ርዕስ እያነሳህ አት'ዋል! ለምን ብትል ድንገት ሚስጥሩን ልትናገር ትችላለህ ወይም ባለጉዳዩ ስለእዛ ጉዳይ ለሶስተኛው  ሰው ከነገረ መሐል ላይ መተዛዘቢያ ልትሆን ትችላለህ።

፡ የስኬት የምኞቷን ግብ ‎ቀድማ ነው ማበጃጀቷ ‎መዋብን ታውቅበታለች ‎ልባም ናትና ልጅቷ ‎፡
፡ የስኬት የምኞቷን ግብ ‎ቀድማ ነው ማበጃጀቷ ‎መዋብን ታውቅበታለች ‎ልባም ናትና ልጅቷ ‎፡

፡ አንዳንድ ሰው ለአንዴ እሹሩሩ ካልከው ዘላለም የደገስክለት ይመስለዋል፡፡ ፡