ru
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Открыть в Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የጥበብ ማዕድ

Канал የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 16 034 подписчиков, занимая 5 354 место в категории Религия и духовность и 2 100 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 16 034 подписчиков.

Согласно последним данным от 27 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 667, а за последние 24 часа — -4, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 2.80%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 2.17% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 447 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 346 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 9.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 28 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

16 034
Подписчики
-424 часа
+1587 дней
+66730 день
Архив постов
፡ አብሮህ የ'ሚሮጥ ነው        ቢ'ቀድም ቢ'ዘገይ                መዳረሻው ቋሚ! ሌላው ስጠብቀው      ድልድይ ያረግሃል                   ብትሆን'ም ቀዳሚ!        አቡ

ስኬትህ ጥፋትህ አይደለም ሽልማትህ እንጂ።      ስለ ስኬትህ ለተከፋ ባይገባኝ ነው አትበል!!!

ለመታወቅ በሮጥክበት ፍጥነት ያወቀህን ለመሸሽ ትሮጣለህ።          ግራ የገባት ዓለም!

፡ ይለፍ ያልነው ቀን አልፎ ‎ የሻትነው ቀን እስኪመጣ ‎ብቻ ግን በመጠበቅ ውስጥ ‎ ተስፋችን ተስፋ እንዳያጣ ፡
፡ ይለፍ ያልነው ቀን አልፎ ‎               የሻትነው ቀን እስኪመጣ ‎ብቻ ግን በመጠበቅ ውስጥ ‎                     ተስፋችን ተስፋ እንዳያጣ ፡

ማጣትን የሚቆቆመው ያላጣ ሰው ብቻ ነው

ከፍርድ የማይድኑ ብልጥ ሊሆኑ ሲሞክሩ እወቅባቸው አንተ ስትለው ከልብ ያዝናናቸው እነርሱ ግን አንለውም ጥፋት ነው ይሉሃል!!!    ለሰው ደስታ ብለህ ጥፋትን አትፈጽም።

ቤተሰቦች የጥምቀት በዓል እንዴት አለፈ?

ከፍርድ የማይድኑ ብልጥ ሊሆኑ ሲሞክሩ እወቅባቸው አንተ ስትለው ከልብ ያዝናናቸው እነርሱ ግን አንለውም ጥፋት ነው ይሉሃል!!!    ለሰው ደስታ ብለህ ጥፋትን አትፈጽም።

የምር ግን ሎሚ የወረወረና ሲወረወር ያየ አለ?!🤔

እንኳን አደረሳችሁ ! መልካም የጥምቀት በዓል ይሁንልን ቤተሰቦች !

የማመንህን ልክ በበርህ ቁልፍ ብዛት ይታወቃል።

ግንድህን ሲቆርጡ ስር እንዳለህ ይረሱታል።

የኢንስታግራም ፖስቶቹ መሃል "ይህቺ ለማስለቀሻ አሪፍ ናት" ብሎ ፅፎባት ነበር ነፍሱን ከደጋጎቹ መሐል ያኑርልን🙏
የኢንስታግራም ፖስቶቹ መሃል "ይህቺ ለማስለቀሻ አሪፍ ናት" ብሎ ፅፎባት ነበር ነፍሱን ከደጋጎቹ መሐል ያኑርልን🙏

ተወዳጁ የኪነጥበብ ባለሙያ ነጻነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ኢቢኤስ ቴሌቪዥን አሳወቀ። በቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነት፣ በተዋናይነትና በሌሎች የጥበብ ስራዎች ውስጥ ስመጥር እና ተወዳጅ
ተወዳጁ የኪነጥበብ ባለሙያ ነጻነት ወርቅነህ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ኢቢኤስ ቴሌቪዥን አሳወቀ። በቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነት፣ በተዋናይነትና በሌሎች የጥበብ ስራዎች ውስጥ ስመጥር እና ተወዳጅ ከሆኑ የጥበብ ሰዎች አንዱ የሆነው ነጻነት ወርቅነህ ባደረበት ህመም በድንገት ከዚህ ዓለም ተለይቷል፡፡ ለበርካታ ዓመታት በኢቢኤስ ቴሌቪዥን የሚተላለፈው የቤተሰብ ጨዋታ ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ የሆነው ነጻነት ወርቅነህ ባለትዳርና የ3 ልጆች አባት ነበር። #EBS @tikvahethiopia

ድል አድራጊ መሆን እየቻልክ የድል አድራጊ ጥገኛ መሆንህ ምን ጥቅም?!!

ሲደምቅ ወዳ ኋላ የቀሩ ይመስላቸውና ተወርውረው ይመጣሉ! ከተዳከምክ ግን የሉም!!!

፡ ልናተርፍ፡ እንደ'ፍየል ስንኖጥ           በግ'ነትን ጠልተን፣ ሽፋን ሆነን አረፍን፤         ለገጠመን  አውሬ                   ስጋችንን ሰጥተን።         አቡ

ሚስጥር ለነገረህ ሚስጥሩን መደበቅ ጥሩ ሆኖ ሳለ ለሶስተኛ ሰው በሚስጥሩ ዙሪያ ርዕስ እያነሳህ አት'ዋል! ለምን ብትል ድንገት ሚስጥሩን ልትናገር ትችላለህ ወይም ባለጉዳዩ ስለእዛ ጉዳይ ለሶስተኛው  ሰው ከነገረ መሐል ላይ መተዛዘቢያ ልትሆን ትችላለህ።

፡ የስኬት የምኞቷን ግብ ‎ቀድማ ነው ማበጃጀቷ ‎መዋብን ታውቅበታለች ‎ልባም ናትና ልጅቷ ‎፡
፡ የስኬት የምኞቷን ግብ ‎ቀድማ ነው ማበጃጀቷ ‎መዋብን ታውቅበታለች ‎ልባም ናትና ልጅቷ ‎፡

፡ አንዳንድ ሰው ለአንዴ እሹሩሩ ካልከው ዘላለም የደገስክለት ይመስለዋል፡፡ ፡