አቡቀለምሲስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሚዲያ
አቡቀለምሲስ ማለት ረአየ ኅቡኣት አበ ራዕይ አበ ትንቢት ማለት ሲሆን የተሰወረውን የተደበቀውን የተከደነውን የሚገልጥ ማለት ነው። መሠራታዊ ዓለማው በሀገረ ስብከታችን ብሎም በመላ ቤተ ክርስቲያናችን የተሰወሩ ገዳማትን የተደበቁ ሊቃውንትን የተከደኑ ታሪኮችን የተሸሸጉ ቅርሶችን ማውጣት እና የተንሸዋረረ ታሪክ ማስተካከልና የጎበጠውን አዲሱን ትውልድ ማነጽ ነው
Більше2 179
Підписники
-224 години
-47 днів
+2430 днів
Час активного постингу
Триває завантаження даних...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Аналітика публікацій
Дописи | Перегляди | Поширення | Динаміка переглядів |
01 Media files | 63 | 0 | Loading... |
02 የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የመገለጥ በዓል እና የገዳሟ ቅዳሴ ቤት ክብረ በዓል ግንቦት ፳፩ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም በደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ቅድስት ማርያም ገዳም። | 73 | 0 | Loading... |
03 Media files | 178 | 0 | Loading... |
04 Media files | 175 | 0 | Loading... |
05 Media files | 142 | 0 | Loading... |
06 Media files | 90 | 0 | Loading... |
07 የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፍልሰተ አጽም መታሰቢያ ዓመታዊ ክብረ በዓል በወይንዬ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተከበረ።
ግንቦት ፩ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም (አቡቀለምሲስ ሚዲያ ፤ ደብረ ብርሃን)
++++ ++++ +++++ ++++ +++++ +++++ ++++
የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፍልሰተ አጽም መታሰቢያ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በደብረ ብርሃን ከተማ በወይንዬ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተከብሮ ውሏል።
በዓሉን በማስመልከት የአፄ ዘርዓ ያዕቆብ ክፍለ ከተማ ስብከተ ወንጌል ክፍል ሓላፊ ሊቀ ካህናት በኃይሉ በቀለ "እናንተስ አትፍሩ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንደምትሹ አውቃለሁና" በሚል ኃይለ ቃል ትምህርተ ወንጌል ሰጥተዋል።
የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ጽላት ወይንዬ አፋፍ ላይ ወጥቶ በማደሩ ቁልቁለቱን እና ዳገቱን መውረድና መውጣት የማይችሉ አቅመ ደካሞች መደሰታቸውን ምእመናን ገልጸዋል።
የወይንዬ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ልማት አሰተባባሪ መልአከ ሰላም ቆሞስ አባ ገብረ ኢየሱስ አየለ
ለገዳሙ ልማት እና ለልዩ ልዩ አገልግሎት የሚውል በጮሌ ቀበሌ መሬት አስተዳደር ለቤተ ክርስቲያኑ መከለሉን ገልጸው ለሚመለከታቸው ሁሉ ምሥጋና አቅርበዋል።
መልአከ ሰላም ቆሞስ አባ ገብረ ኢየሱስ አየለ አክለውም በዚሁ ቦታ ላይ ለቤተ ክርስቲያኑ የሚጥቅሙ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች እንደሚገነቡ እና ምእመናንም ለልማቱ አጋዥ እና አጋር እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
በክብረ በዓሉ ላይ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣት ዘማርያን እና በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሯል።
ዘጋቢ፦ዲ/ን አሰፋ ጌትነት | 158 | 0 | Loading... |
08 https://youtu.be/DEJrC0M_wqQ?si=wisX1Gfpl61CimiS | 173 | 0 | Loading... |
09 Media files | 169 | 0 | Loading... |
10 Media files | 163 | 0 | Loading... |
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የመገለጥ በዓል እና የገዳሟ ቅዳሴ ቤት ክብረ በዓል ግንቦት ፳፩ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም በደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ቅድስት ማርያም ገዳም።
የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፍልሰተ አጽም መታሰቢያ ዓመታዊ ክብረ በዓል በወይንዬ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተከበረ።
ግንቦት ፩ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም (አቡቀለምሲስ ሚዲያ ፤ ደብረ ብርሃን)
++++ ++++ +++++ ++++ +++++ +++++ ++++
የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፍልሰተ አጽም መታሰቢያ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በደብረ ብርሃን ከተማ በወይንዬ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተከብሮ ውሏል።
በዓሉን በማስመልከት የአፄ ዘርዓ ያዕቆብ ክፍለ ከተማ ስብከተ ወንጌል ክፍል ሓላፊ ሊቀ ካህናት በኃይሉ በቀለ "እናንተስ አትፍሩ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንደምትሹ አውቃለሁና" በሚል ኃይለ ቃል ትምህርተ ወንጌል ሰጥተዋል።
የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ጽላት ወይንዬ አፋፍ ላይ ወጥቶ በማደሩ ቁልቁለቱን እና ዳገቱን መውረድና መውጣት የማይችሉ አቅመ ደካሞች መደሰታቸውን ምእመናን ገልጸዋል።
የወይንዬ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ልማት አሰተባባሪ መልአከ ሰላም ቆሞስ አባ ገብረ ኢየሱስ አየለ
ለገዳሙ ልማት እና ለልዩ ልዩ አገልግሎት የሚውል በጮሌ ቀበሌ መሬት አስተዳደር ለቤተ ክርስቲያኑ መከለሉን ገልጸው ለሚመለከታቸው ሁሉ ምሥጋና አቅርበዋል።
መልአከ ሰላም ቆሞስ አባ ገብረ ኢየሱስ አየለ አክለውም በዚሁ ቦታ ላይ ለቤተ ክርስቲያኑ የሚጥቅሙ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች እንደሚገነቡ እና ምእመናንም ለልማቱ አጋዥ እና አጋር እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
በክብረ በዓሉ ላይ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣት ዘማርያን እና በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሯል።
ዘጋቢ፦ዲ/ን አሰፋ ጌትነት
Перейти до архіву дописів