uk
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 309 підписників, посідаючи 6 167 місце в категорії Релігія і духовність та 2 365 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 309 підписників.

За останніми даними від 21 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 502, а за останні 24 години на 16, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 48.88%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 13.10% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 0 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 875 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 0.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 22 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 309
Підписники
+1624 години
+1117 днів
+50230 день
Архів дописів
1 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤ
1  ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

2 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤ
2  ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

3 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤ
3 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

4 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤ
4 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

5 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤ
5 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

እንኳን ደስ አላችሁ! በበዓለ ጥምቀት በተደረገ የጥምቀት ፎቶ ግራፍ የማንሳት ውድድር ከ1ኛ እስከ 4ኛ የወጡ ተወዳዳሪዎች ሰኔ 01 2017 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ በ14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች ቀን
እንኳን ደስ አላችሁ! በበዓለ ጥምቀት በተደረገ የጥምቀት ፎቶ ግራፍ የማንሳት ውድድር ከ1ኛ እስከ 4ኛ የወጡ ተወዳዳሪዎች ሰኔ 01 2017 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ በ14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች ቀን የሽልማት መርሐ ግብር ይከናወናል። 1ኛ ተመስገን ፍቃዱ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት 2ኛ ዲ.ን ሳሙኤል ደቻሳ ሲዳማ ሀገረ ስብከት ሀዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም መራኄ ድኅነት ሰ/ት/ቤት 3ኛ የአብሥራ ገዛኸኝ አዲስ አበባ ሀገረ ካራ አሎ ደብረ ቅዱስ ደብረ ቀርሜሎስ መድኃኔዓለም እና ጻድቁ አቡነ ገሪማ ገዳም ፈለገ ብርሃን ሰ/ት/ቤት 4ኛ ዋለልኝ ዘውዴ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቀበና ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ተክለሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመሆኑም ከላይ ስማችሁ የተጠቀሰ አሸናፊዎች በበዓሉ ላይ ተገኝታችሁ የመርሐ ግብሩ ተካፋዮች እንድትሆኖ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ደብረ ምጥማቅ ከእመቤታችን 33ቱ ዓበይት በዓላት መካከል የሆነው ከግንቦት 21-25 እመቤታችን በደብረ ምጥማቅ ለ5 ተከታታይ ቀናት በአካል ትገለጥበት የነበረው በዓል መታሰቢያ ነው። መልካም በዓል!
ደብረ ምጥማቅ ከእመቤታችን 33ቱ ዓበይት በዓላት መካከል የሆነው ከግንቦት 21-25 እመቤታችን በደብረ ምጥማቅ ለ5 ተከታታይ ቀናት በአካል ትገለጥበት የነበረው በዓል መታሰቢያ ነው። መልካም በዓል! የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ዕርገት አምላክ በእልልታ፥ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ። ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤” መዝ 47(48)፡5 እንኳን አደረሳችሁ! መልካም በዓል! የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾች
ዕርገት አምላክ በእልልታ፥ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ። ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤” መዝ 47(48)፡5 እንኳን አደረሳችሁ! መልካም በዓል! የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ "የመንፈስን
14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

በመጨረሻም ለቀድሞ የክ/ከተማችን ቤተክህነት  ሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ ኃላፊ  ከአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሰ/ት/ ቤቶች አንድነት የእውቅና፣የምስጋና እና የሥጦታ መርሃ ግብር  ተከናውኗል። #የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሰንበት ት /ቤቶች አንድነት 11ኛ ዓመት 2ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አከናወነ። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ እንደ አንድነት ከጠቅላይ ቤተክህነት እስከ አጥ
+5
የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሰንበት ት /ቤቶች አንድነት 11ኛ ዓመት 2ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አከናወነ። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ እንደ አንድነት ከጠቅላይ ቤተክህነት እስከ አጥቢያ ድረስ አሁን ያለውን ቅርጽ ይዞ  አገልግሎቱን እንዲፈጽም በ2016 ተሻሽሎ በጸደቀው  መዋቅራዊ አደረጃጀት መሠረት መሆኑ ይታወቃል:: የክ/ከተማ  ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በዓመት 3 (ሦስት) ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያካሄዱ ይጠበቃል። ይህንን መሠረት በማድረግ የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት 11ኛ ዓመት  2ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን "በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።"  ኤፌሶን 4 ፥3 በሚል ቃል ግንቦት 03/2017 ዓ.ም አከናውኗል። በጉባዔው ላይ 📌የክ/ከተማ ቤተክህነት የሰው ሀብት አሰተዳደር ኃላፊ መጋቢ ሀዲስ ጊዜው አሸናፊ ፣ 📌 የቀድሞ የክ/ከተማ ቤተክህነት ሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ ኃላፊ መልዐከ ፀሐይ ኃ/ሚካኤል አዳነ ፣ 📌 የአሁኑ የክ/ከተማ ቤተክህነት ሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ ኃላፊ መ/ር ዋካ ግርማይ ፣ 📌 የቀድሞ የክ/ከተማ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች፣ 📌የክ/ከተማ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች እንዲሁም 📌 የየሰ/ት/ቤቱ ሥራ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል። በመርሃ ግብሩ ላይ የክ/ከ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት የ4 ወራት ( ከጥር 1 እስከ ሚያዝያ 30/2017 ዓ.ም ) የተከናወኑ ተግባራን (የእቅድ አፈጻጸም ) ሪፖርት የቀረበ ሲሆን ከታዳሚያኑ በሪፖርቱና በቀጣይ ተግባራት ዙሪያ ጥያቄዎች፣ ሀሳቦችና አስተያየት ) ተነስተው ውይይት ተደርጎባቸዋል ። በጉባኤው ላይ የክፍለ ከተማው ማዕከላውያን ዘማሪያን፣ የቃሊቲ ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት ዘማርያን እንዲሁም የግል ዘማሪያን ዝማሬ አቅርበዋል።