ch
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

前往频道在 Telegram

📈 Telegram 频道 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU 的分析概览

频道 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 309 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 6 167,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 365

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 309 名订阅者。

根据 21 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 502,过去 24 小时变化为 16,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 48.88%。内容发布后 24 小时内通常能获得 13.10% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 0 次浏览,首日通常累积 1 875 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0

📝 描述与内容策略

尚未提供频道描述。

凭借高频更新(最新数据采集于 22 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

14 309
订阅者
+1624 小时
+1117
+50230
帖子存档
1 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤ
1  ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

2 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤ
2  ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

3 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤ
3 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

4 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤ
4 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

5 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤ
5 ቀን ቀረው 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

እንኳን ደስ አላችሁ! በበዓለ ጥምቀት በተደረገ የጥምቀት ፎቶ ግራፍ የማንሳት ውድድር ከ1ኛ እስከ 4ኛ የወጡ ተወዳዳሪዎች ሰኔ 01 2017 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ በ14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች ቀን
እንኳን ደስ አላችሁ! በበዓለ ጥምቀት በተደረገ የጥምቀት ፎቶ ግራፍ የማንሳት ውድድር ከ1ኛ እስከ 4ኛ የወጡ ተወዳዳሪዎች ሰኔ 01 2017 ዓ.ም በበዓለ ጰራቅሊጦስ በ14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች ቀን የሽልማት መርሐ ግብር ይከናወናል። 1ኛ ተመስገን ፍቃዱ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት 2ኛ ዲ.ን ሳሙኤል ደቻሳ ሲዳማ ሀገረ ስብከት ሀዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም መራኄ ድኅነት ሰ/ት/ቤት 3ኛ የአብሥራ ገዛኸኝ አዲስ አበባ ሀገረ ካራ አሎ ደብረ ቅዱስ ደብረ ቀርሜሎስ መድኃኔዓለም እና ጻድቁ አቡነ ገሪማ ገዳም ፈለገ ብርሃን ሰ/ት/ቤት 4ኛ ዋለልኝ ዘውዴ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቀበና ምዕራፈ ጻድቃን አቡነ ተክለሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በመሆኑም ከላይ ስማችሁ የተጠቀሰ አሸናፊዎች በበዓሉ ላይ ተገኝታችሁ የመርሐ ግብሩ ተካፋዮች እንድትሆኖ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። 14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ደብረ ምጥማቅ ከእመቤታችን 33ቱ ዓበይት በዓላት መካከል የሆነው ከግንቦት 21-25 እመቤታችን በደብረ ምጥማቅ ለ5 ተከታታይ ቀናት በአካል ትገለጥበት የነበረው በዓል መታሰቢያ ነው። መልካም በዓል!
ደብረ ምጥማቅ ከእመቤታችን 33ቱ ዓበይት በዓላት መካከል የሆነው ከግንቦት 21-25 እመቤታችን በደብረ ምጥማቅ ለ5 ተከታታይ ቀናት በአካል ትገለጥበት የነበረው በዓል መታሰቢያ ነው። መልካም በዓል! የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ዕርገት አምላክ በእልልታ፥ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ። ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤” መዝ 47(48)፡5 እንኳን አደረሳችሁ! መልካም በዓል! የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾች
ዕርገት አምላክ በእልልታ፥ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ። ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤” መዝ 47(48)፡5 እንኳን አደረሳችሁ! መልካም በዓል! የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ "የመንፈስን
14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

14ኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ እና የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በበዓለ ጰራቅሊጦስ ግንቦት 30 እና ሰኔ 1 በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ "የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው" ኤፌ 6፡17 በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

በመጨረሻም ለቀድሞ የክ/ከተማችን ቤተክህነት  ሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ ኃላፊ  ከአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሰ/ት/ ቤቶች አንድነት የእውቅና፣የምስጋና እና የሥጦታ መርሃ ግብር  ተከናውኗል። #የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሰንበት ት /ቤቶች አንድነት 11ኛ ዓመት 2ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አከናወነ። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ እንደ አንድነት ከጠቅላይ ቤተክህነት እስከ አጥ
+5
የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሰንበት ት /ቤቶች አንድነት 11ኛ ዓመት 2ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አከናወነ። የሰ/ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ እንደ አንድነት ከጠቅላይ ቤተክህነት እስከ አጥቢያ ድረስ አሁን ያለውን ቅርጽ ይዞ  አገልግሎቱን እንዲፈጽም በ2016 ተሻሽሎ በጸደቀው  መዋቅራዊ አደረጃጀት መሠረት መሆኑ ይታወቃል:: የክ/ከተማ  ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በዓመት 3 (ሦስት) ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያካሄዱ ይጠበቃል። ይህንን መሠረት በማድረግ የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት 11ኛ ዓመት  2ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን "በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።"  ኤፌሶን 4 ፥3 በሚል ቃል ግንቦት 03/2017 ዓ.ም አከናውኗል። በጉባዔው ላይ 📌የክ/ከተማ ቤተክህነት የሰው ሀብት አሰተዳደር ኃላፊ መጋቢ ሀዲስ ጊዜው አሸናፊ ፣ 📌 የቀድሞ የክ/ከተማ ቤተክህነት ሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ ኃላፊ መልዐከ ፀሐይ ኃ/ሚካኤል አዳነ ፣ 📌 የአሁኑ የክ/ከተማ ቤተክህነት ሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ ኃላፊ መ/ር ዋካ ግርማይ ፣ 📌 የቀድሞ የክ/ከተማ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች፣ 📌የክ/ከተማ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች እንዲሁም 📌 የየሰ/ት/ቤቱ ሥራ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል። በመርሃ ግብሩ ላይ የክ/ከ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት የ4 ወራት ( ከጥር 1 እስከ ሚያዝያ 30/2017 ዓ.ም ) የተከናወኑ ተግባራን (የእቅድ አፈጻጸም ) ሪፖርት የቀረበ ሲሆን ከታዳሚያኑ በሪፖርቱና በቀጣይ ተግባራት ዙሪያ ጥያቄዎች፣ ሀሳቦችና አስተያየት ) ተነስተው ውይይት ተደርጎባቸዋል ። በጉባኤው ላይ የክፍለ ከተማው ማዕከላውያን ዘማሪያን፣ የቃሊቲ ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት ዘማርያን እንዲሁም የግል ዘማሪያን ዝማሬ አቅርበዋል።