uk
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 793 підписників, посідаючи 5 853 місце в категорії Релігія і духовність та 2 292 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 793 підписників.

За останніми даними від 13 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 585, а за останні 24 години на 34, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 38.74%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 14.98% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 719 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 2 211 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 18.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 14 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 793
Підписники
+3424 години
+1757 днів
+58530 день
Архів дописів
እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የዕርገርት በዓል በሠላም አደረሳችሁ! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://w
እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የዕርገርት በዓል በሠላም አደረሳችሁ! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

[ የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️T
[ የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

ቅዳሜ ከ10፡00 ጀምሮ በEOTC Tv ፈለገ ጥበብ ሚዲያ ላይ ይጠብቁን! [ የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

የኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ ታሪካችን – ክፍል ሦስት የኤጲስ ቆጶሳት አሿሿም ታሪካችን   ባለፉት ሁለት ተከታታይ ጽሑፎች የኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ ታሪካችን በፈተና የተከበበ መሆኑን አንሥተናል። ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ቅድስት ቤተክርስቲያን ከራሷ መነኰሳት ጳጳሳትን እንድትሾም ያደረጉት አስተዋጽዖ ከፍተኛ ቢሆንም በራሳቸው ወርድ ለመስፋት ያደርጉት የነበረው ጣልቃ ገብነት ደግሞ አሁን ለደረስንበት ችግር እንደ አንድ ምክንያት ሊጠቀስ የሚችል ነው።  ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት እንዲሾሙ ያደረጉት ተጋድሎ በሌላ በኩል አባቶች መንግሥት ካከልን ብለው እንዲዘናጉ ሳያደርግ አልቀረም። በ፲፱፻፳፩ዓ.ም ከራሳችን መነኰሳት ኤጲስ ቆጶሳት እንደተሾሙ ሊቀጳጳሱና ኤጲስ ቆጶሳቱ ጉባኤ አድርገው በመምከር ሊያደርጉት የሚገባውን የሀገረ ስብከት ምደባ ንጉሠ ነገሥቱ መፈጸማቸው ለጉዳዩ ትኩረት ለመስጠት ጠቅሟል የሚል አካል ቢኖርም በየዘመናቱ ለተነሡ ባለሥልጣናት መንገድ ቀይሰዋል።… ማንበብ ይቀጥሉ… https://eotc-gssu.org/a/የኤጲስ-ቆጶሳት-ምርጫ-ታሪካችን-ክፍል-ሦስ/ https://t.me/EOTCNSSU

የኢጲስ ቆጶሳት ታሪካችን ክፍል ሁለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኢጲስ ቆጶሳት ሢመት ታሪክ ውስብስብ መሆኑ የሚታወቅ ነው። ውስብስብ እንዲሆን ያደረገው በአንድ በኩል ግብፆች ሢመቱን ለጊዜያዊ ጥቅም ማግኛ በማድረግ ፓትርያርኮች ከራሳችን መነኰሳት እንድንሾም ቢፈቅዱ እንኳ የእስልምና እምነት ተከታይ መሪዎቻቸው መከልከላቸው ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ የአገራችን ነገሥታት በአዎንታዊ መንገድም ቢሆን ጣልቃ መግባታቸው “መንግሥትና ሃይማኖት የተለያዩ ናቸው” በማለት በዐደባባይ ምለው የሚገዘቱ የዘመናችን መሪዎችም በተግባር ቤተ ክርስቲያንን ለማዳከም በእጅጉ “የቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ፈጻሚ” ሆነው እንዲታዩ በር የከፈተ በመሆኑ ነው። ... ማንበብ ይቀጥሉ https://eotc-gssu.org/a/የኢጲስ-ቆጶሳት-ታሪካችን-ክፍል-ሁለት/ የኢጲስ ቆጶሳት ታሪካችን ክፍል ሁለት https://t.me/EOTCNSSU

ረቢ መካነ ጎሎጎታ መድኃኒዓለም ሰንበት ትምህርት ቤት የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተና
+4
ረቢ መካነ ጎሎጎታ መድኃኒዓለም ሰንበት ትምህርት ቤት የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተና

ቀጨኔ መድኃኒዓለም ሰንበት ትምህርት ቤት የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተና
+7
ቀጨኔ መድኃኒዓለም ሰንበት ትምህርት ቤት የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተና

ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓምደ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሞዴል ፈተና
+5
ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓምደ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሞዴል ፈተና

የሰዋሰወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት የ12ኛ የሞዴል ፈተና ገጽታ
+2
የሰዋሰወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት የ12ኛ የሞዴል ፈተና ገጽታ

ካራ ኦሎ መድኅኒዓለም ወአባ ገሪማ ቤተክርስቲያን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሞዴል ፈተና ላይ።
+1
ካራ ኦሎ መድኅኒዓለም ወአባ ገሪማ ቤተክርስቲያን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሞዴል ፈተና ላይ።

ካራ ኦሎ መድኅኒዓለም ወአባ ገሪማ ቤተክርስቲያን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሞዴል ፈተና ላይ።
+1
ካራ ኦሎ መድኅኒዓለም ወአባ ገሪማ ቤተክርስቲያን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሞዴል ፈተና ላይ።

በአ.አ ሰ/ት ቤቶች አንድነት የኢኮኖሚ እና ምጣኔ ሃብት ክፍል የተዘጋጀውና ለሰንበት ትምህርት ቤት አባላት የተሰጠው የኢኮኖሚ ምጣኔ ሀብትና የአመለካከት ለውጥ ዙር ሁለት ሥልጠና ተጠናቀቀ። አርብ ነሐሴ ፭ ፳፻፲፭ ዓ.ም ፤ አቃቂ ቃሊቲ ፤ ልደታ፤ ቂርቆስ እና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከተሞች ለተወጣጡ የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት የኢኮኖሚ ምጣኔ ሀብት እንዲሁም የአመለካከት ለውጥ ሥልጠና ሁለተኛ ዙር ተጠናቅቋል። በዚህ ሥልጠና ከአራት ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ 70 ሰልጣኞች ተሳትፈውበታል። እንደመጀያው ዙር ሰልጣኞች ወደ ፕሮፖዛል ዝግጅት እና ብድር ሥርዓት የተሸጋገሩ ሲሆን ሥልጣናው በቀጣዩ ዓርብ በተመረጠው ክፍል ከተማ እንደሚቀጥል የሥልጠናው አስተባባሪዎች ገልጸዋል። [ የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

በሰንበት ትምህርት ቤቶች ታሪክ የመጀመርያው የ ፲፪ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና ሊሰጥ ነው። ነሐሴ ፬ ፳፻፲፭ ዓ.ም ፤በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት የተማሩ የ፲፪ ኛ ክፍል ተማሪዎች ሞዴል ፈተና ነሐሴ ፯ ፳፻፲፭  ዓ.ም እንደሚሰጥ ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አስታወቀ። የ፲፪ኛ ክፍል ፈተናው የሀገር አቀፍ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ያዘጋጀውና በሁሉም አህጉረ ስብከቶች በመተግበር ላይ የሚገኘው ሥርዓተ ትምህርት ተግባራዊ ከተደረገ ጀምሮ ለመጀመርያ ጊዜ መሆኑን የሥርዓተ ትምህርት አስተባባሪ የሆኑት ዲ/ን ሚኪያስ ግዛቸው ገልፀዋል።  አያይዘውም የፊታችን እሑድ ነሐሴ ፯ ፳፻፲፭ ዓ.ም የ ፲፪ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል። የመጀመርያ በሆነው በዚህ የሞዴል ፈተና ፻፹፬ ተማሪዎች ለፈተና ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። በተያያዘም ከሁለት ሳምንት በኋላ ነሐሴ ፳፩   በ ፪ የፈተና ማዕከላት ለ ፭ አጥቢያዎች ዋናው ፈተና እንደሚደረግ አያይዘው ገልጸዋል። [ ሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት ] https://t.me/EOTCNSSU

በጉራጌ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ ክፍል የተዘጋጀ ለተተኪ መምህራን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። ነሐሴ 2 2015 ዓ.ም ፤ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በጉራጌ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ
+6
በጉራጌ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ ክፍል የተዘጋጀ ለተተኪ መምህራን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። ነሐሴ 2 2015 ዓ.ም ፤ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በጉራጌ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ ክፍል የተዘጋጀ ለሰንበት ት/ቤቶች ተተኪ መምህራን ስልጠና በወልቂጤ ቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ እየተሰጠ ይገኛል። ከነሐሴ 1-15/2015 ዓ/ም የሚሰጠው ስልጠና በሀገረ ስብከቱ ከሚገኙ ወረዳዎች የተውጣጡ 114 የሰ/ት/ቤት አባላት እና ከሌላ ሀገረ ስብከት 2 በድምሩ 116 ሰልጣኞችን ያሳተፈ ነው። ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ኃላፊ ሰልጣኞች በሚኖራቸው የስልጠና ቆይታ የመጡበትን ዓላማ በማሰብ በትኩረት ተከታትለው የሚሰጣቸውን የቤተክርስቲያን ኃላፊነትና ተልዕኮ እንዲፈጽሙ እንዲሁም ተግባራዊ ክርስትና በመኖር በጾም፣ በጸሎት፣ በማስቀደስና በመቁረብም እንዲተጉ አሳስበዋል። [ ጉራጌ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ] [የሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት] ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion